Ezekiel 21:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሃገር እስራኤል ከኣ በልዋ፦ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል። እንሆ፡ ኣብ ልዕሌኻ ኣሎኒ፡ ሰይፈይ ድማ ካብ ሸፋሽፍቲ ኣውጺአ ንጻድቃንን ንረሲኣንን ካባኻ ክቖርጾም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለእስራኤልም ምድር እንዲህ በል፦ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ በአንቺ ላይ ነኝ፤ ሰይፌንም ከሰገባው እመዝዘዋለሁ፤ ጻድቁንና ኃጥኡን ከአንቺ ዘንድ አጠፋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእስራኤልም ምድር እንዲህ በል። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ በአንተ ላይ ነኝ፥ ሰይፌንም ከሰገባው እመዝዘዋለሁ፥ ጻድቁንና ክፉውንም ከአንተ ዘንድ አጠፋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለእስራኤልም ምድር እንዲህ ብለህ ተናገር፦ ጌታ እንዲህ ይላል፦ እነሆ በአንቺ ላይ ነኝ፥ ሰይፌን ከሰገባው እመዝዘዋለሁ፥ ጻድቁንና ክፉውን ከአንቺ ዘንድ አስወግዳለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋዳን ያጋ፤ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ታን ነዉ ሞርከ። ታን ታ ማሻ ሾኩዋፐ ሾዳደ፥ ጽሎ አሳነ ኢታ አሳ ኡባ ነ ግዱዋፐ ዉርሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawaadan yaaga; Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Taani new morkke. Taani ta mashshaa shookuwaappe shoddaade, s'illo asaanne iita asaa ubbaa ne giduwaappe wurssana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isttas GODAY, ‹Ta ne bolla dendadis; tani ta mashsha koohoppe shoddada xillo asaanne iita asaa ne giddofe diggana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታስ ጎዳይ፥ ‹ታ ኔ ቦላ ዴንዳዲስ፤ ታኒ ታ ማሻ ኮሆፔ ሾዳዳ ጺሎ ኣሳኔ ኢታ ኣሳ ኔ ጊዶፌ ዲጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀይሳዳ ያጋ፦ ‘ታኒ ነዉ ሞርከ። ታኒ ታ ማሻ ሾሁዋፐ ሾዳዳ፥ ነ ግዶፐ ፅሎ አሳነ ኢታ አሳ ኡባ ዉርሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Haysada yaaga: ‘Taani new morke. Taani ta mashsha shoohuwape shoddada, ne gidope xillo asaanne iita asa ubbaa wursana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህም በል፤ ‘ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ እኔ በአንቺ ላይ ተነሥቻለሁ፤ ሰይፌን ከሰገባው እመዝዛለሁ፤ ጻድቁንም፣ ክፉውንም ከአንተ ዘንድ አስወግዳለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲህም በላት! ‘እኔ በአንቺ ላይ ተነሥቼአለሁ፤ ሰይፉን ከሰገባው አውጥቼ ኃጢአተኛውንና ጻድቁን ከመካከልሽ አጠፋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነታ ሃገር እስራኤል እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ ኢልካ ንገራ፤ እኒሀኹ ኣንፃርኪ እየ፤ ሰይፈይ ከዓ ኻብ ሰገባኡ ኽመዞ፥ ካባኺውን ፃድቃንን ሓጥኣንን ከጥፍእ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነታ ሃገር እስራኤል፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኢልካ ንገራ፡ እኔኹ ኣንጻርኪ እየ፡ ሰይፈይ ከኣ ካብ ሰንገባኡ ኽመልሖ፡ ካባኺውን ጻድቃንን ረሲኣንን ከጥፍእ እየ። |