Ezekiel 21:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሃገር እስራኤል ከኣ በልዋ፦ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል። እንሆ፡ ኣብ ልዕሌኻ ኣሎኒ፡ ሰይፈይ ድማ ካብ ሸፋሽፍቲ ኣውጺአ ንጻድቃንን ንረሲኣንን ካባኻ ክቖርጾም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ምድር እን​ዲህ በል፦ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ እነሆ በአ​ንቺ ላይ ነኝ፤ ሰይ​ፌ​ንም ከሰ​ገ​ባው እመ​ዝ​ዘ​ዋ​ለሁ፤ ጻድ​ቁ​ንና ኃጥ​ኡን ከአ​ንቺ ዘንድ አጠ​ፋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለእስራኤልም ምድር እንዲህ በል። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ በአንተ ላይ ነኝ፥ ሰይፌንም ከሰገባው እመዝዘዋለሁ፥ ጻድቁንና ክፉውንም ከአንተ ዘንድ አጠፋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለእስራኤልም ምድር እንዲህ ብለህ ተናገር፦ ጌታ እንዲህ ይላል፦ እነሆ በአንቺ ላይ ነኝ፥ ሰይፌን ከሰገባው እመዝዘዋለሁ፥ ጻድቁንና ክፉውን ከአንቺ ዘንድ አስወግዳለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዋዳን ያጋ፤ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ታን ነዉ ሞርከ። ታን ታ ማሻ ሾኩዋፐ ሾዳደ፥ ጽሎ አሳነ ኢታ አሳ ኡባ ነ ግዱዋፐ ዉርሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hawaadan yaaga; Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Taani new morkke. Taani ta mashshaa shookuwaappe shoddaade, s'illo asaanne iita asaa ubbaa ne giduwaappe wurssana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isttas GODAY, ‹Ta ne bolla dendadis; tani ta mashsha koohoppe shoddada xillo asaanne iita asaa ne giddofe diggana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታስ ጎዳይ፥ ‹ታ ኔ ቦላ ዴንዳዲስ፤ ታኒ ታ ማሻ ኮሆፔ ሾዳዳ ጺሎ ኣሳኔ ኢታ ኣሳ ኔ ጊዶፌ ዲጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀይሳዳ ያጋ፦ ‘ታኒ ነዉ ሞርከ። ታኒ ታ ማሻ ሾሁዋፐ ሾዳዳ፥ ነ ግዶፐ ፅሎ አሳነ ኢታ አሳ ኡባ ዉርሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Haysada yaaga: ‘Taani new morke. Taani ta mashsha shoohuwape shoddada, ne gidope xillo asaanne iita asa ubbaa wursana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህም በል፤ ‘ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ እኔ በአንቺ ላይ ተነሥቻለሁ፤ ሰይፌን ከሰገባው እመዝዛለሁ፤ ጻድቁንም፣ ክፉውንም ከአንተ ዘንድ አስወግዳለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲህም በላት! ‘እኔ በአንቺ ላይ ተነሥቼአለሁ፤ ሰይፉን ከሰገባው አውጥቼ ኃጢአተኛውንና ጻድቁን ከመካከልሽ አጠፋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነታ ሃገር እስራኤል እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ ኢልካ ንገራ፤ እኒሀኹ ኣንፃርኪ እየ፤ ሰይፈይ ከዓ ኻብ ሰገባኡ ኽመዞ፥ ካባኺውን ፃድቃንን ሓጥኣንን ከጥፍእ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ነታ ሃገር እስራኤል፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኢልካ ንገራ፡ እኔኹ ኣንጻርኪ እየ፡ ሰይፈይ ከኣ ካብ ሰንገባኡ ኽመልሖ፡ ካባኺውን ጻድቃንን ረሲኣንን ከጥፍእ እየ።