Ezekiel 21:29 — Compare Translations
12 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብኸንቱ እናረኣዩኹም፡ ሓሶት እናነገሩኹም፡ ኣብ ክሳድ እቶም ስዑራትን እቶም ኣበሳኦም ዚውዳእ መዓልቶም ዝበጽሐት እኩያትን ኬስዕቡኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በተገደሉት ኀጢአተኞች አንገት ላይ ያኖሩህ ዘንድ ከንቱ ራእይን ሲያዩልህ፥ በሐሰት ምዋርትም ሲናገሩልህ፥ በኀጢአታቸው ቀጠሮ ጊዜ ቀናቸው ደረሰ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንገት ላይ ያኖሩህ ዘንድ ከንቱን ራእይ ነገር ሲያዩልህ በሐሰትም ምዋርት ሲናገሩልህ፦ ሰይፍ፥ ሰይፍ ተመዝዞአል፥ ይገድልም ዘንድ ያብረቀርቅም ዘንድ ተሰንግሎአል በል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ በእያ ሳጻይ ዎርዱዋ፤ ህንተ ኦድያ ትምቢቲካ ዎርዱዋ። ህንተ ኢታነ ቱና አሳ፤ ህንተ ዉርሰ ፕርዳ ጋላሳይ ጋኬዳ። ህንተ ቆያን ማሻይ ዎና ሀኔ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte be'iyaa sas'ay wordduwaa; hintte odiyaa timbbitiikka wordduwaa. Hintte iitanne tuna asaa; hintte wurssetsa pirddaa gallassay gakkeedda. Hintte k'ood'iyaan mashshay wod'd'ana hanee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne gishshas be7ida wordo ajjuutay, nees yootettida muurennoy diikkoka, isttas gene xuu7ay kumishin, istta barey gakkishin siifettana bessiza iitata qoodhe bolla wodhdhana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ጊሻስ ቤኢዳ ዎርዶ ኣጁታይ፥ ኔስ ዮቴቲዳ ሙሬኖይ ዲኮካ፥ ኢስታስ ጌኔ ጹኣይ ኩሚሺን፥ ኢስታ ባሬይ ጋኪሺን ሲፌታና ቤሲዛ ኢታታ ቆ ቦላ ዎና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ በእያ ቆንጨይ ዎርዶ፤ ህንተ ኦድያ ትንብተይ ዎርዶ። ህንተ ኢታነ ቱና አስ፤ ህንተ ፕርዳ ጋላሳይ ጋክስ ህንተ ቆን ማሽ ዎና ሀኔስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte be7iya qoncethay wordo; hinte odiya tinbitey wordo. Hinte iitanne tuna asi; hinte pirda gallasay gakis hinte qoodhen mashshi wodhana hanees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የታለመልህ የሐሰት ራእይ፣ የተነገረልህ የውሸት ሟርት ቢኖርም፣ የግፍ ጽዋቸው በሞላ፣ ቀናቸው በደረሰ፣ መታረድ በሚገባቸው ክፉዎች፣ ዐንገት ላይ ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የምታዩት ራእይ ሐሰት ነው፤ የምትናገሩትም የትንቢት ቃል ውሸት ነው፤ እናንተ ክፋትና ርኲሰት የሞላችሁ ናችሁ፤ ለመጨረሻ ጊዜ ቅጣት የምትቀበሉበት ቀን ቀርቦአል፤ በአንገታችሁ ላይ ሰይፍ ተቃጥቶአል። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻ ድማ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ ተነበ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ብዛዕባ ደቂ ዓሞንን ብዛዕባ ጸርፎምን ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኢልካ ንገር በልውን፡ ኣብ ልዕሊ ኽሳድ እቶም በዚ ኣበሳ ዚፍጸመሉ ጊዜ መዓልቶም ዝበጽሔ ቕቱላት ረሲኣን ኼንብሩኽስ፡ ከንቱነት ኪርእዩልኪ፡ ጠንቈላ ሓሶት ከኣ ኪናገሩልኪ ኸለዉ፡ ሰይፊ፡ ሰይፊ ተመሊሑ ኣሎ። ኪሐርድን ኪጐምምን መስመስ ኪብልን ተወልዊሉ ኣሎ። |