Ezekiel 21:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ነቲ ጉንዲ ኣውጽእዎ፡ ነቲ ኣኽሊል ድማ ኣውጽእዎ። ሓደ ኣይክኸውንን እዩ፡ ንትሑታት ልዕልዎም፡ ንላዕለዎት ድማ ኣዋርድዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ መጠምጠሚያውን አውልቅ፤ ዘውዱንም አርቅ፤ ይህ እንዲህ አይሆንም፤ የተዋረደውን ከፍ አድርግ፤ ከፍ ያለውንም አዋርድ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። መጠምጠሚያውን አውልቅ፥ ዘውዱንም አርቅ፤ ይህ እንዲህ አይሆንም፤ የተዋረደውን ከፍ አድርግ፥ ከፍ ያለውንም አዋርድ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ መጠምጠሚያውን አውልቅ፥ ዘውዱንም አርቅ፤ ይህ እንዲህ አይሆንም፤ የተዋረደውን ከፍ አድርግ፥ ከፍ ያለውንም አዋርድ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ነ ሁጲያፐ ካላቻ ደን፤ ነ ሁጲያን ጻጼዳዋካ ቃራ። ሀዋፐ ስንናዉ ካሰዋዳን ሀናናዌ ባዋ፤ ዝቂ ጌዳዌ ቁ ጋና፤ ቁ ጌዳዌካ ዝቂ ጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Ne huup'iyaappe kallachchaa dentsa; ne huup'iyaan s'aas'eeddawaakka k'aara. Hawaappe sintsanaw kasewaadan hananawe baawa; zik'k'i geeddawe d'ok'k'u gaana; d'ok'k'u geeddawekka zik'k'i gaana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariza GODAY, ‹Ne hu7en diza goossaa birsha; ne kallachcha denththa. Hayssafe guye kaseyssa mala hanenna; ziqqi giday dhoqqu gaana; dhoqqu gidaykka ziqqi gaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ኔ ሁኤን ዲዛ ጎሳ ቢርሻ፤ ኔ ካላቻ ዴን። ሃይሳፌ ጉዬ ካሴይሳ ማላ ሃኔና፤ ዚቂ ጊዳይ ቁ ጋና፤ ቁ ጊዳይካ ዚቂ ጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ ነ ሁጵያፐ ካላቻ ደን፤ ነ ሁጰ ፃ ቃራ። ህዛፐ ጉየ ካሰይሳዳ ሀናናባይ ባዋ፤ ዝቃይ ቁ ጋና፤ ቃይ ዝቅ ጋነ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: ne huuphiyape kallachaa dentha; ne huuphe xaatha qaara. Hizape guye kaseysada hananabay baawa; ziqay dhoqu gaana; dhoqay ziqi gaane. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ጥምጥምህን አውልቅ፤ ዘውድህን ጣል፤ እንደ ከዚህ በፊቱ አይሆንም፤ ዝቅ ያለው ከፍ ይላል፤ ከፍ ያለውም ዝቅ ይላል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ ልዑል እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ፤ የራስ ዘውድህን አንሣ! ጥምጥምህን አውልቅ! ነገሮች እንደ ነበሩ አይቀሩም፤ ዝቅተኞችን በሥልጣን ከፍ አድርገህ አሁን ገዢዎች የሆኑትን ዝቅ አድርጋቸው! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ዘውዲ ቐንጥጥ፤ ኣኽሊል ኣውፅእ፤ እዙይ ከም ዘለዎ ኾይኑ ኣይነብርን እዩ፤ እቲ እተዋረደ ልዕል ይበል፤ እቲ ልዕል ዝበለ ኸዓ ይዋረድ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ዘውዲ ቐንጥጥ፡ ኣኽሊል ኣውጽእ። እዝስ ከምዚ ዘለዎ ዀይኑ ኣይኪነብርን እዩ። እቲ እተዋረደ ልዕል ይበል፡ እቲ ልዕል ዝበለ ኸኣ ይዋረድ። |