Ezekiel 21:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ እኩይ እኩይ መስፍን እስራኤል፡ ኣበሳ ዚውዳእ መዓልትኻ በጺሓ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተም ቀንህና የኀጢአትህ ቀጠሮ ጊዜ የደረሰብህ፥ ርኩስ ኀጢአተኛ የእስራኤል አለቃ ሆይ! |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተም ቀንህ የደረሰብህ፥ የኃጢአትህ ቀጠሮ ጊዜ የደረሰብህ፥ ርኩስ ኃጢአተኛ የእስራኤል አለቃ ሆይ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተም ቀንህ የደረሰብህ፥ የኃጢአትህ ቀጠሮ ጊዜ የደረሰብህ፥ ርኩስ ኃጢአተኛ የእስራኤል አለቃ ሆይ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኔኖ ኢታነ ቱና ግዴዳ እስራኤልያ ካፖ፥ ነ ዉርሰ ፕርዳ ጋላሳይ ጋኬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Neenoo iitanne tuna gideedda Israa'eeliyaa kaappoo, ne wurssetsa pirddaa gallassay gakkeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Haysso genenne tuna gidida Isra7eele daannazoo! Ne qaxxayettiza wodey gakkides› gees; tunaninne iitateththan kumida Isra7eele daannazoo, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ሃይሶ ጌኔኔ ቱና ጊዲዳ ኢስራኤሌ ዳናዞ! ኔ ቃጻዬቲዛ ዎዴይ ጋኪዴስ› ጌስ፤ ቱናኒኔ ኢታቴን ኩሚዳ ኢስራኤሌ ዳናዞ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ነኖ፥ ኢታነ ቱና ግድዳ እስራኤለ ሀላቃዉ፥ ነ ፕርዳ ጋላሳይ ጋክስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Neno, iitanne tuna gidida Isra7eele halaqaw, ne pirdaa gallasay gakis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘አንተ የግፍ ጽዋህ የሞላ፣ የምትቀጣበት ቀን የደረሰ፣ ርኩስና ክፉ የእስራኤል መስፍን ሆይ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አንተ ክፋትና ርኲሰት የሞላብህ የእስራኤል መሪ! ለመጨረሻ ጊዜ የምትቀጣበት ቀን እነሆ ቀርቦአል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣታ በዝ ሓጢኣትካ ዝፍፀመሉ፥ ጊዜ መዓልትኻ ዝበፅሐ ርኹስ ሓጥእ ሓለቓ እስራኤል፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ በዚ ኣበሳ ዚፍጸመሉ ጊዜ መዓልትኻ ዝበጽሔ ርኹስ ረስእ መስፍን እስራኤል፡ |