Ezekiel 21:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰይፊ ናብ ራባት ዓሞናውያንን ናብ ይሁዳን ኣብ የሩሳሌም፡ እታ መከላኸሊት ከተማ ምእንቲ ኪመጽእ፡ መገዲ ውሰድ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰይፍ ወደ አሞን ልጆች ሀገር፥ ወደ ራባት፥ ወደ ይሁ​ዳም፥ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም፥ በመ​ካ​ከ​ልዋ ይገባ ዘንድ መን​ገ​ድን አድ​ርግ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰይፍ ወደ አሞን ልጆች አገር ወደ ረባት ወደ ይሁዳም ወደ ተመሸገች ወደ ኢየሩሳሌም ይመጣ ዘንድ መንገድን አድርግ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰይፍ ወደ አሞን ልጆች ወደ ረባት፥ ወደ ይሁዳ፥ ወደ ተመሸገች ወደ ኢየሩሳሌም እንዲመጣ መንገድን አድርግ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እት ኦግያን ደእያ ማላይ ራባ ግያ አሞናቱዋ ካታማ ብያሳ ማሌ፤ ህንኩ ቃይ ይሁዳን ግምበቴዳ የሩሳላመ ካታማ ብያሳ ማሌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Itti ogiyaan de'iyaa mallay Raaba giyaa Amoonatuwaa katamaa biyaasaa mallee; hinkkuu k'ay Yihudaan gimbbetteedda Yerusaalame katamaa biyaasaa mallee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Amooneta katama Eraaba biza mashshaas issi ogezan malata tuus essa; qasse Yuhudanne gimbettida Yerusalaame katama biza mashshaas nam7anththo ogezan malata tuus essa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሞኔታ ካታማ ኤራባ ቢዛ ማሻስ ኢሲ ኦጌዛን ማላታ ቱስ ኤሳ፤ ቃሴ ዩሁዳኔ ጊምቤቲዳ ዬሩሳላሜ ካታማ ቢዛ ማሻስ ናምኣን ኦጌዛን ማላታ ቱስ ኤሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ ኦግያን ደእያ ማላ ራባ ጌተትያ አሞነ ካታማ ብያ ኦግያ ማሌስ፤ ሀንኮይ ኦገይ ግምበትዳ ይሁዳን ደእያ የሩሳላመ ካታማ ብያ ኦግያ ማሌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi ogiyan de7iya malla Raaba geetetiya Amoone katamaa biya ogiya mallees; hankoy ogey gimbetida Yihudan de7iya Yerusalaame katamaa biya ogiya mallees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በአሞናውያን ከተማ በረባት ላይ ለሚመጣው ሰይፍ አንደኛውን መንገድ ምልክት አድርግ፤ በይሁዳና በተመሸገችው ከተማ በኢየሩሳሌም ላይ ለሚመጣውም ሰይፍ ሁለተኛውን መንገድ ምልክት አድርግ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለጦሩ ወደ አሞናውያን ከተማ ራባ በሚወስደው መንገድ ላይና እንዲሁም ወደ ተመሸገችው የይሁዳ ከተማ ወደ ኢየሩሳሌም በሚወስደው መንገድ ላይ የአቅጣጫ ምልክት አድርግ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰይፊ ናብ ራባት፥ ናይ ደቂ ኣሞን፥ ናብ ይሁዳ ኸዓ ናብታ ዕርድቲ ኢየሩሳሌም ክመፅእስ መንገዲ ኽትገብር ኢኻ።
Amharic Tigrinya 2011 ሰይፊ ናብ ራባት ናይ ደቂ ዓሞን፡ ናብ ይሁዳ ኸኣ ናብታ ዕርድቲ የሩሳሌም ኪመጽእስ፡ መገዲ ኽትገብር ኢኻ።