Ezekiel 21:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ልቦም ምእንቲ ኺደክም፡ ኵምራ ዑናታቶም ከኣ ኪበዝሕ፡ ጫፍ ሰይፊ ኣብ ኵሉ ደጌታቶም ኣንቢረዮ ኣለኹ። ኣሕ! ድሙቕ ይግበር፣ ንመሕረዲ ይጥቕለል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ልባቸው እንዲቀልጥ፥ መሰናክላቸውም እንዲበዛ የሚገድለውን ሰይፍ በበሮቻቸው ሁሉ ላይ አድርጌአለሁ፤ ወዮ! ያብረቀርቅ ዘንድ ተሰንግሏል፤ ይገድልም ዘንድ ተስሏል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ልባቸው እንዲቀልጥ መሰናክላቸውም እንዲበዛ የሚገድለውን ሰይፍ በበሮቻቸው ሁሉ ላይ አድርጌአለሁ፤ ወዮ! ያብረቀርቅ ዘንድ ተሰንግሎአል ይገድልም ዘንድ ተስሎአል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ልብ እንዲቀልጥ፥ ብዙዎች እንዲሰናከሉ ነው፤ በበሮቻቸው ሁሉ ላይ የሚገድል ሰይፍ አድርጌአለሁ፥ ወዮ! እንዲያብረቀርቅ ተወልውሎአል፥ እንዲገድልም ተጠቅልሎአል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዌ ኡንቱንቱ ዎዛናይ ሙሻናዳንነ ኡንቱንቱፐ ዳሮቱ በታናዳን ኦና። አየ አና! ማሻይ ኡባይ ገልያ ግምቢያ ፐንገቱዋን ዋልቃንዳን ጶልቁ ጌ፤ ሾኩዋፐ ሾደቲደ ሹካናዉ ቁጨቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewe unttunttu wozanay muushanaadaninne unttunttuppe darotuu d'ubettanaadan ootsana. Aayye ana! Mashshay ubbay geliyaa gimbbiyaa penggetuwaan walk'k'antsaadan p'olk'k'u gee; shookuwaappe shodetiide shukkanaw k'uc'etteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wozina ubbay taahana mala, kundizayti darana mala, tani istta pengeta ubbaan popol7u giza mashsha woththadis. Aayye ana, popol7u gaana mala qucettides; siifanaaska koohoppe shodettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎዚና ኡባይ ታሃና ማላ፥ ኩንዲዛይቲ ዳራና ማላ፥ ታኒ ኢስታ ፔንጌታ ኡባን ፖፖልኡ ጊዛ ማሻ ዎዲስ። ኣዬ ኣና፥ ፖፖልኡ ጋና ማላ ቁጬቲዴስ፤ ሲፋናስካ ኮሆፔ ሾዴቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄስ ኤንታ ዎዛናይ ትልአናዳነ ኤንታፈ ዳሮት በታናዳ ኦና። ህንተና አየ! ህንተ ፐንገን ማሽ ዎልአን መላ ዎልአሜስ፤ ሹካናዉ ሾሆፐ ሾደትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessi enta wozanay til7anaadanne entafe daroti dhubetanaada oothana. Hintena ayye! Hinte pengen mashshi wol7antha mela wol7amees; shukanaw shoohope shodetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ልብ ሁሉ ይቀልጥ ዘንድ፣ የሚወድቁትም እንዲበዙ፣ በበሮቻቸው ሁሉ፣ የግድያውን ሰይፍ አኑሬአለሁ። ወዮ! እንዲያብረቀርቅ ተወልውሏል፤ ለመግደልም ተመዝዟል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቤ በፍርሃት በመሞላት ተሰናክለው ይወድቃሉ፤ እንደ መብረቅ በሚያብለጨልጭ፥ ለመግደያ የተዘጋጀውን ሰይፍ፥ በየበራፋቸው አድርጌአለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ልቦም ምእንቲ ኽመክኽ ዕንቅፋቶም ከዓ ኽበዝሕስ፥ ዝቐትል ሰይፊ ናብ ኵሉ ኣፍ ደገታቶም ኣቢለ ኣንበርኩ፤ ወዮ! ኸም በርቂ መስመስ ይብል፤ ክሓርዱሉ ኸዓ ተስሒሉ ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ልቦም ምእንቲ ኺመክኽ፡ ዕንቅፋቶም ከኣ ኪበዝሕሲ፡ ኣንፊ ሰይፊ ናብ ኲሉ ኣፍደጌታቶም ኣቢለ ኣንበርኩ። ኣየ፡ ከም በርቂ መስመስ ይብል፡ ኪሐርዱሉ ኸኣ ተሳሒሉ ኣሎ። |