Ezekiel 21:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣታ ወዲ ሰብ እምበኣር፡ ተነበ፡ ኣእዳውካ ድማ ወቕዕ፡ እቲ ሰይፊ ድማ ንሳልሳይ ግዜ፡ ሰይፊ እቶም እተሳዕሩ ይዕጸፍ። ሰይፊ ናይቶም ዝተሳዕሩ፡ ናብ መሕብኢኦም ዝኣትዉ ዓበይቲ ሰባት እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ አንተ የሰው ልጅ ሆይ! ትን​ቢት ተና​ገር፤ እጅ​ህን በእ​ጅህ ላይ አጨ​ብ​ጭብ፤ የተ​ገ​ደሉ ሰዎች ሰይፍ ሦስት ጊዜ ይደ​ጋ​ግም፤ ይኸ​ውም የታ​ላቅ ግድያ ሰይፍ ነው፤ ያስ​ደ​ነ​ግ​ጣ​ቸ​ዋ​ልም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ፥ አንተ የሰው ልጅ፥ ትንቢት ተናገር፥ እጅህን አጨብጭብ፤ የተገደሉ ሰዎች ሰይፍ ሦስት ጊዜ ይደጋግም የሚከብባቸው የተገደለ የታላቅ ሰው ሰይፍ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተም የሰው ልጅ ሆይ ትንቢት ተናገር፥ መዳፍህን በመዳፍህ ምታ፥ የተገደሉ ሰዎች ሰይፍ ሦስት ጊዜ ይደጋግም የሚከብባቸው የተገደለ የታላቅ ሰው ሰይፍ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ሀእካ አሳ ናአዉ፥ ትምቢትያ ኦዳ፤ ነ ኩሽያካ ባቃ። ሄ ዎደ ማሻይ ላኡ ሄዙ ዛሪደ ሾጫና፤ ሄዌካ ዩሹዋ ኡባና ዩዪደ፥ ዳጋንያ፥ ዎያነ ሹክያ ማሻ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Ha"ikka asaa na'aw, timbbitiyaa oda; ne kushiyaakka bak'k'a. He wode mashshay laa"u heezzu zaariide shoc'ana; hewekka yuushshuwaa ubbaanna yuuyyiide, dagantsiyaa, wod'iyaanne shukkiyaa mashshaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ha7ikka asa nawu! Tinbite yoota; ne kushekka baqqa. Mashshay nam7uto woykko heedzdzuto shoco; hessika keehi wodhiza, siifizanne ubbasora istta dooddi oykkida mashsha.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃኢካ ኣሳ ናዉ! ቲንቢቴ ዮታ፤ ኔ ኩሼካ ባቃ። ማሻይ ናምኡቶ ዎይኮ ሄቶ ሾጮ፤ ሄሲካ ኬሂ ዎዛ፥ ሲፊዛኔ ኡባሶራ ኢስታ ዶዲ ኦይኪዳ ማሻ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሀእካ አሳ ናአዉ፥ ትንብተ ኦዳ፤ ነ ኩሽያ ባቃ። ሄ ዎደ ማሽ ናምኡ ቶሆ ሄ ቶሆ ዛሪድ ሾጫና፤ ሄስካ ዳጋንያ፥ ዩሹዋ ኡባን ዎያነ ሹክያ ማሽ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ha77ika asa na7aw, tinbite oda; ne kushiya baqa. He wode mashshi nam7u toho heedzu toho zaaridi shocana; hessika daganthiya, yuushuwa ubban wodhiyanne shukiya mashshi.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እንግዲህ፣ የሰው ልጅ ሆይ፤ ትንቢት ተናገር፤ በእጅህም አጨብጭብ፤ ሰይፉ ሁለት ጊዜ፣ ሦስት ጊዜም ይምታ፤ በእጅጉ የሚገድል፣ ለግድያ የሚሆን፣ በየአቅጣጫውም የሚከባቸው ሰይፍ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አሁንም የሰው ልጅ ሆይ፥ ትንቢት ተናገር፤ እጅህን በቊጣ አማታው፤ ሰይፉም በመደጋገም ተወዛውዞ እየዞረም የሚገድል፥ የሚያሸብርና የሚያርድ ሰይፍ ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ተነበ፤ በእዳውካ ኸዓ ኣጣቕዕ፤ ናይቶም ዝተቐትሉ ሰባት ሰይፊ ሰለስተ ጊዜ ይደጋግም፤ ዝኸቦም ናይቲ ዝተቐትለ ዓብዪ ሰብ ሰይፊ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ ወዲ ሰብ፡ ተነበ በእዳውካ ኸኣ ኣጣቕዕ። እቲ ሰይፊ ሰለስተ ጊዜ ይካዕበት፡ እቲ ሰይፊ ናይቶም ክሳዕ ሞት ዝቘሰሉ፡ እቲ ሰይፊ ናይቲ ኽሳዕ ሞት ዝቘሰለ ዓብዪ እዩ ናብ ቤቶም ዚኣቱ።