Ezekiel 21:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ ወዲ ሰብ እምበኣር፡ ተነበ፡ ኣእዳውካ ድማ ወቕዕ፡ እቲ ሰይፊ ድማ ንሳልሳይ ግዜ፡ ሰይፊ እቶም እተሳዕሩ ይዕጸፍ። ሰይፊ ናይቶም ዝተሳዕሩ፡ ናብ መሕብኢኦም ዝኣትዉ ዓበይቲ ሰባት እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ አንተ የሰው ልጅ ሆይ! ትንቢት ተናገር፤ እጅህን በእጅህ ላይ አጨብጭብ፤ የተገደሉ ሰዎች ሰይፍ ሦስት ጊዜ ይደጋግም፤ ይኸውም የታላቅ ግድያ ሰይፍ ነው፤ ያስደነግጣቸዋልም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ፥ አንተ የሰው ልጅ፥ ትንቢት ተናገር፥ እጅህን አጨብጭብ፤ የተገደሉ ሰዎች ሰይፍ ሦስት ጊዜ ይደጋግም የሚከብባቸው የተገደለ የታላቅ ሰው ሰይፍ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተም የሰው ልጅ ሆይ ትንቢት ተናገር፥ መዳፍህን በመዳፍህ ምታ፥ የተገደሉ ሰዎች ሰይፍ ሦስት ጊዜ ይደጋግም የሚከብባቸው የተገደለ የታላቅ ሰው ሰይፍ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ሀእካ አሳ ናአዉ፥ ትምቢትያ ኦዳ፤ ነ ኩሽያካ ባቃ። ሄ ዎደ ማሻይ ላኡ ሄዙ ዛሪደ ሾጫና፤ ሄዌካ ዩሹዋ ኡባና ዩዪደ፥ ዳጋንያ፥ ዎያነ ሹክያ ማሻ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Ha"ikka asaa na'aw, timbbitiyaa oda; ne kushiyaakka bak'k'a. He wode mashshay laa"u heezzu zaariide shoc'ana; hewekka yuushshuwaa ubbaanna yuuyyiide, dagantsiyaa, wod'iyaanne shukkiyaa mashshaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ha7ikka asa nawu! Tinbite yoota; ne kushekka baqqa. Mashshay nam7uto woykko heedzdzuto shoco; hessika keehi wodhiza, siifizanne ubbasora istta dooddi oykkida mashsha. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃኢካ ኣሳ ናዉ! ቲንቢቴ ዮታ፤ ኔ ኩሼካ ባቃ። ማሻይ ናምኡቶ ዎይኮ ሄቶ ሾጮ፤ ሄሲካ ኬሂ ዎዛ፥ ሲፊዛኔ ኡባሶራ ኢስታ ዶዲ ኦይኪዳ ማሻ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሀእካ አሳ ናአዉ፥ ትንብተ ኦዳ፤ ነ ኩሽያ ባቃ። ሄ ዎደ ማሽ ናምኡ ቶሆ ሄ ቶሆ ዛሪድ ሾጫና፤ ሄስካ ዳጋንያ፥ ዩሹዋ ኡባን ዎያነ ሹክያ ማሽ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ha77ika asa na7aw, tinbite oda; ne kushiya baqa. He wode mashshi nam7u toho heedzu toho zaaridi shocana; hessika daganthiya, yuushuwa ubban wodhiyanne shukiya mashshi. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እንግዲህ፣ የሰው ልጅ ሆይ፤ ትንቢት ተናገር፤ በእጅህም አጨብጭብ፤ ሰይፉ ሁለት ጊዜ፣ ሦስት ጊዜም ይምታ፤ በእጅጉ የሚገድል፣ ለግድያ የሚሆን፣ በየአቅጣጫውም የሚከባቸው ሰይፍ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አሁንም የሰው ልጅ ሆይ፥ ትንቢት ተናገር፤ እጅህን በቊጣ አማታው፤ ሰይፉም በመደጋገም ተወዛውዞ እየዞረም የሚገድል፥ የሚያሸብርና የሚያርድ ሰይፍ ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ተነበ፤ በእዳውካ ኸዓ ኣጣቕዕ፤ ናይቶም ዝተቐትሉ ሰባት ሰይፊ ሰለስተ ጊዜ ይደጋግም፤ ዝኸቦም ናይቲ ዝተቐትለ ዓብዪ ሰብ ሰይፊ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ተነበ በእዳውካ ኸኣ ኣጣቕዕ። እቲ ሰይፊ ሰለስተ ጊዜ ይካዕበት፡ እቲ ሰይፊ ናይቶም ክሳዕ ሞት ዝቘሰሉ፡ እቲ ሰይፊ ናይቲ ኽሳዕ ሞት ዝቘሰለ ዓብዪ እዩ ናብ ቤቶም ዚኣቱ። |