Ezekiel 21:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ፡ ኣብ ልዕሊ ዅሎም መሳፍንቲ እስራኤል ኪኸውን እዩ እሞ፡ ንብዓትን ንብዓትን። ብሰንኪ ሰይፊ ራዕዲ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ ክኸውን እዩ፤ ድሕሪኡ ንመትሎኻ ውቅዕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሰው ልጅ ሆይ! በሕዝቤ ላይ ነውና፥ በእስራኤልም አለቆች ሁሉ ላይ ነውና ጩኽ፤ ዋይም በል፤ እነርሱ ከሕዝቤ ጋር ለሰይፍ ተሰጥተዋል፤ ስለዚህ እጅህን ጽፋ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰው ልጅ ሆይ፥ በሕዝቤ ላይ ነውና፥ በእስራኤል አለቆች ሁሉ ላይ ነውና ጩኽ ዋይም በል፤ እነርሱ ከሕዝቤ ጋር ለሰይፍ ተሰጥተዋል፤ ስለዚህ ጭንህን ጽፋ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰው ልጅ ሆይ፥ ጩኽ ዋይም በል፥ በሕዝቤ ላይ ነውና፤ በእስራኤል አለቆች ሁሉ ላይ ነውና፤ እነርሱ ከሕዝቤ ጋር ወደ ሰይፍ ተጥለዋል፥ ስለዚህ ጭንህን ምታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ላ አሳ ናአዉ፥ ዬካነ ዝላላ! አያዉ ጎፐ፥ ሄ ማሻይ ጊገቴዳዌ ታ አሳ ቦላናነ እስራኤልያ ካፖቱዋ ኡባ ቦላና። ካፓቱካ ታ አሳና እትፐ ማሻን ሀይቃና። ሄዋ ድራዉ፥ ነ ትራ ባቃ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Laa asaa na'aw, yeekkanne zilaala! Ayaw gooppe, he mashshay giigetteeddawe ta asaa bollaananne Israa'eeliyaa kaappotuwaa ubbaa bollaanna. Kaappatuukka ta asaana ittippe mashshaan hayk'k'ana. Hewaa diraw, ne tiraa bak'k'a. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Haysso asa nawu! Hayssi ta dere bolla Isra7eele daannata ubbaa bolla yides; hessa gishshas yeehonne waaso sissa; istti ta derezara issife mashshas imettida; hessas ne gishshas ne tira icca. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ሃይሲ ታ ዴሬ ቦላ ኢስራኤሌ ዳናታ ኡባ ቦላ ዪዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ዬሆኔ ዋሶ ሲሳ፤ ኢስቲ ታ ዴሬዛራ ኢሲፌ ማሻስ ኢሜቲዳ፤ ሄሳስ ኔ ጊሻስ ኔ ቲራ ኢጫ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳ ናአዉ፥ ዬካነ ዘሌላ፤ ሀ ማሻይ ጊገትዳይ ታ አሳ ቦላነ እስራኤለ ሀላቃታ ቦላና። ሀላቃት ታ አሳራ እስፈ ማሻን ሀይቃና፤ ሄሳ ግሾ፥ አዛናዳ ነ ትራ ቆፃ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asa na7aw, yeekanne zeleela; ha mashshay giigetiday ta asaa bollanne Isra7eele halaqata bollana. Halaqati ta asaara issife mashshan hayqana; Hessa gisho, azzanada ne tiraa qoxa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሰው ልጅ ሆይ፤ ይህ በሕዝቤ ላይ፣ በእስራኤልም መሳፍንት ሁሉ ላይ መጥቷልና፤ ጩኸት፣ ዋይታም አሰማ። እነርሱ ከሕዝቤ ጋር በአንድ ላይ፣ ለሰይፍ ተጥለዋል፤ ስለዚህ ደረትህን ምታ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሰው ልጅ ሆይ! በሐዘን ጩኽ፤ ይህ ሰይፍ የተዘጋጀው ሕዝቤንና የእስራኤልን መሪዎች ለማጥፋት ነው። እነርሱም ከቀሩት ሕዝቤ ጋር ይገደላሉ፤ ስለዚህ በሐዘን ደረትህን ምታ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣታ ወዲ ሰብ፥ እዙይ ኣብ ህዝበይን ኣብ ኵሎም መሳፍንቲ እስራኤልን ክኸውን እዩ እሞ፥ ኣእዊ፤ ዋይ ዋይ ከዓ በል፤ ንሳቶም ምስ ህዝበይ ንኣደዳ ሰይፊ ተውሂቦም እዮም፤ ስለዙይ ሰለፍካ ውቓዕ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ወዲ ሰብ፡ እዚ ኣብ ህዝበይን ኣብ ኲሎም መሳፍንቲ እስራኤልን ኪኸውን እዩ እሞ፡ ጨርሕ፡ ዋይዋይ ከኣ በል። ምስ ህዝበይ ንኣደዳ ሰይፊ ተዋሂቦም እዮም፡ ስለዚ ሰለፍካ ውቓዕ። |