Ezekiel 21:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣታ ወዲ ሰብ፡ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ፡ ኣብ ልዕሊ ዅሎም መሳፍንቲ እስራኤል ኪኸውን እዩ እሞ፡ ንብዓትን ንብዓትን። ብሰንኪ ሰይፊ ራዕዲ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ ክኸውን እዩ፤ ድሕሪኡ ንመትሎኻ ውቅዕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሰው ልጅ ሆይ! በሕ​ዝቤ ላይ ነውና፥ በእ​ስ​ራ​ኤ​ልም አለ​ቆች ሁሉ ላይ ነውና ጩኽ፤ ዋይም በል፤ እነ​ርሱ ከሕ​ዝቤ ጋር ለሰ​ይፍ ተሰ​ጥ​ተ​ዋል፤ ስለ​ዚህ እጅ​ህን ጽፋ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰው ልጅ ሆይ፥ በሕዝቤ ላይ ነውና፥ በእስራኤል አለቆች ሁሉ ላይ ነውና ጩኽ ዋይም በል፤ እነርሱ ከሕዝቤ ጋር ለሰይፍ ተሰጥተዋል፤ ስለዚህ ጭንህን ጽፋ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰው ልጅ ሆይ፥ ጩኽ ዋይም በል፥ በሕዝቤ ላይ ነውና፤ በእስራኤል አለቆች ሁሉ ላይ ነውና፤ እነርሱ ከሕዝቤ ጋር ወደ ሰይፍ ተጥለዋል፥ ስለዚህ ጭንህን ምታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ላ አሳ ናአዉ፥ ዬካነ ዝላላ! አያዉ ጎፐ፥ ሄ ማሻይ ጊገቴዳዌ ታ አሳ ቦላናነ እስራኤልያ ካፖቱዋ ኡባ ቦላና። ካፓቱካ ታ አሳና እትፐ ማሻን ሀይቃና። ሄዋ ድራዉ፥ ነ ትራ ባቃ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Laa asaa na'aw, yeekkanne zilaala! Ayaw gooppe, he mashshay giigetteeddawe ta asaa bollaananne Israa'eeliyaa kaappotuwaa ubbaa bollaanna. Kaappatuukka ta asaana ittippe mashshaan hayk'k'ana. Hewaa diraw, ne tiraa bak'k'a.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Haysso asa nawu! Hayssi ta dere bolla Isra7eele daannata ubbaa bolla yides; hessa gishshas yeehonne waaso sissa; istti ta derezara issife mashshas imettida; hessas ne gishshas ne tira icca.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ሃይሲ ታ ዴሬ ቦላ ኢስራኤሌ ዳናታ ኡባ ቦላ ዪዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ዬሆኔ ዋሶ ሲሳ፤ ኢስቲ ታ ዴሬዛራ ኢሲፌ ማሻስ ኢሜቲዳ፤ ሄሳስ ኔ ጊሻስ ኔ ቲራ ኢጫ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሳ ናአዉ፥ ዬካነ ዘሌላ፤ ሀ ማሻይ ጊገትዳይ ታ አሳ ቦላነ እስራኤለ ሀላቃታ ቦላና። ሀላቃት ታ አሳራ እስፈ ማሻን ሀይቃና፤ ሄሳ ግሾ፥ አዛናዳ ነ ትራ ቆፃ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asa na7aw, yeekanne zeleela; ha mashshay giigetiday ta asaa bollanne Isra7eele halaqata bollana. Halaqati ta asaara issife mashshan hayqana; Hessa gisho, azzanada ne tiraa qoxa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሰው ልጅ ሆይ፤ ይህ በሕዝቤ ላይ፣ በእስራኤልም መሳፍንት ሁሉ ላይ መጥቷልና፤ ጩኸት፣ ዋይታም አሰማ። እነርሱ ከሕዝቤ ጋር በአንድ ላይ፣ ለሰይፍ ተጥለዋል፤ ስለዚህ ደረትህን ምታ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሰው ልጅ ሆይ! በሐዘን ጩኽ፤ ይህ ሰይፍ የተዘጋጀው ሕዝቤንና የእስራኤልን መሪዎች ለማጥፋት ነው። እነርሱም ከቀሩት ሕዝቤ ጋር ይገደላሉ፤ ስለዚህ በሐዘን ደረትህን ምታ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣታ ወዲ ሰብ፥ እዙይ ኣብ ህዝበይን ኣብ ኵሎም መሳፍንቲ እስራኤልን ክኸውን እዩ እሞ፥ ኣእዊ፤ ዋይ ዋይ ከዓ በል፤ ንሳቶም ምስ ህዝበይ ንኣደዳ ሰይፊ ተውሂቦም እዮም፤ ስለዙይ ሰለፍካ ውቓዕ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ ወዲ ሰብ፡ እዚ ኣብ ህዝበይን ኣብ ኲሎም መሳፍንቲ እስራኤልን ኪኸውን እዩ እሞ፡ ጨርሕ፡ ዋይዋይ ከኣ በል። ምስ ህዝበይ ንኣደዳ ሰይፊ ተዋሂቦም እዮም፡ ስለዚ ሰለፍካ ውቓዕ።