Ezekiel 20:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ድማ፡ ነፍሲ ወከፍኩም ፍንፉን ኣዒንቱ ደርብዩ፡ በቲ ርኹስ ኣማልኽቲ ግብጺውን ኣይትረክስ፡ ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔም፦ ከእ​ና​ንተ እያ​ን​ዳ​ንዱ ርኵ​ሰ​ቱን ከፊቱ ያስ​ወ​ግድ፤ በግ​ብ​ፅም ጣዖ​ታት አት​ር​ከሱ፤ እኔ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ላ​ካ​ችሁ ነኝ አል​ኋ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔም። ከእናንተ እያንዳንዱ የዓይኑን ርኵሰት ይጣል፥ በግብጽም ጣዖታት አትርከሱ፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ አልኋቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔም፦ ከእናንተ እያንዳንዱ የዓይኑን ርኩሰት ይጣል፥ በግብጽም ጣዖታት አትርከሱ፤ እኔ ጌታ አምላካችሁ ነኝ አልኋቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ታን ኡንቱንታ፤ “ህንተፐ እቱ እቱ ባረ ሲቅያ ቱና ኤቃቱዋ ድጎ፤ ግብጼ ኤቃቱዋን ቱኖፕተ። ታን መና ጎዳ ህንተ ጾሳ” ያጋድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay taani unttuntta; «Hintteppe ittuu ittuu bare siik'iyaa tuna eek'atuwaa diggo; Gibs'e eek'atuwaan tunoppite. Taani Med'inaa Godaa hintte S'oossaa» yaagaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse tani isttas, ‹Inttefe issoy issoy intte ayfeta shempisida tuna misleta diggite; Gibxe eeqa xoossatan inttena tunisopite. GODAY tani intte Xoossa› gadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ታኒ ኢስታስ፥ ‹ኢንቴፌ ኢሶይ ኢሶይ ኢንቴ ኣይፌታ ሼምፒሲዳ ቱና ሚስሌታ ዲጊቴ፤ ጊብጼ ኤቃ ጾሳታን ኢንቴና ቱኒሶፒቴ። ጎዳይ ታኒ ኢንቴ ጾሳ› ጋዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ኤንታኮ፥ ‘ህንተ እሶይ እሶይ ዶስያ ቱና ኤቃታ ድግተ፤ ግብፀ ኤቃታን ህንተና ቱንሶፕተ። ታኒ ጎዳ ህንተ ፆሳ’ ” ያጋስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta entako, ‘Hinte issoy issoy dosiya tuna eeqata diggite; Gibxe eeqatan hintena tunisopite. Taani Godaa hinte Xoossaa’ ” yaagas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኔም፣ “እያንዳንዳችሁ ዐይኖቻችሁን ያሳረፋችሁባቸውን ርኩስ ምስሎች አስወግዱ፤ በግብፅ ጣዖታትም ራሳችሁን አታርክሱ፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ” አልኋቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲህም አልኳቸው፦ ‘እያንዳንዳችሁ የምታተኲሩባቸውን አጸያፊ ምስሎች አስወግዱ፤ በግብጽ ጣዖቶችም ራሳችሁን አታርክሱ፤ ይህን የተናገርኩ እኔ አምላካችሁ እግዚአብሔር ነኝ።’
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ ኸዓ ‘ነፍሲ ወከፍኩም ርኽሰት ዓይኑ ይደርቢ፤ ብጣዖታት ግብፂ ድማ ኣይትርከሱ፤ ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ’ በልክዎም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ኸኣ። ነፍሲ ወከፍኩም ጽያፍ ዓይኑ ይደርቢ፡ ብጣኦታት ግብጺ ድማ ኣይትርከሱ፡ ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ፡ በልክዎም።