Ezekiel 20:46 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ገጽካ ናብ ደቡብ ኣቕንዕ፡ ቓልካ ድማ ናብ ደቡብ ይወድቕ፡ ኣብ ልዕሊ ጫካ መሮር ድማ ይንበ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የሰው ልጅ ሆይ! ፊትህን ወደ ቴማን አቅና፤ ወደ ዳሮምም ተመልከት፤ በናጌብም ምድረ በዳ ዱር ንጉሥ ላይ ትንቢት ተናገር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰው ልጅ ሆይ፥ ፊትህን ወደ ደቡብ አቅና ወደ ደቡብም ተናገር በደቡብም ባለው ዱር ላይ ትንቢት ተናገር፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰው ልጅ ሆይ፥ ፊትህን ወደ ደቡብ አቅና ወደ ደቡብም ተናገር በደቡብም ባለው ዱር ላይ ትንቢት ተናገር፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ላ አሳ ናአዉ፥ ገድሳ ባጋ ስማደ ጼላ፤ ገድሳ ባጋዉ ኦዳ፤ ገድሳ ዎራ ቦላ ትምቢትያ ኦዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Laa asaa na'aw, gedissa bagga simmaade s'eella; gedissa baggaw oda; gedissa wora bolla timbbitiyaa oda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Haysso asa nawu! Dugeha bagga simmada xeella; dugeha bagga deraa bolla yoota; dugeha baggan diza woraa bolla tinbite yoota. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ዱጌሃ ባጋ ሲማዳ ጼላ፤ ዱጌሃ ባጋ ዴራ ቦላ ዮታ፤ ዱጌሃ ባጋን ዲዛ ዎራ ቦላ ቲንቢቴ ዮታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አሳ ናአዉ፥ ዱገሀ ባጋ ስማዳ ፄላ፤ ዱገሀ ባጋስ ኦዳ፤ ዱገሀ ዎራ ቦላ ትንብተ ኦዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Asa na7aw, dugeha bagga simmada xeella; dugeha baggaas oda; dugeha wora bolla tinbite oda. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የሰው ልጅ ሆይ፤ ፊትህን ወደ ደቡብ አዙር፤ በደቡብ ላይ ቃል ተናገር፤ በደቡብ አገር ደን ላይም ትንቢት ተንብይ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የሰው ልጅ ሆይ! ወደ ደቡብ ፊትህን አዙረህ በደቡብ ላይ ተናገር፤ በደቡብ በኩል ባለው ጫካ ላይም ትንቢት ተናገርበት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ገፅካ ናብ ደቡብ ኣቢልካ ምለስ፥ ናብ ደቡብ ከዓ ቓልካ ኣንጠብጥብ፤ ነቲ ኣብ ደቡብ ዘሎ ዱር በረኻ ድማ ተነበየሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ገስካ ናብ ደቡብ ኣቢልካ ምለስ፡ ናብ ደቡብ ከኣ ቃልካ ኣንጠብጥብ፡ ነቲ ኣብ ደቡብ ዘሎ ዱር መሮር ድማ ተነበየሉ። |