Ezekiel 20:46 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣታ ወዲ ሰብ፡ ገጽካ ናብ ደቡብ ኣቕንዕ፡ ቓልካ ድማ ናብ ደቡብ ይወድቕ፡ ኣብ ልዕሊ ጫካ መሮር ድማ ይንበ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የሰው ልጅ ሆይ! ፊት​ህን ወደ ቴማን አቅና፤ ወደ ዳሮ​ምም ተመ​ል​ከት፤ በና​ጌ​ብም ምድረ በዳ ዱር ንጉሥ ላይ ትን​ቢት ተና​ገር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰው ልጅ ሆይ፥ ፊትህን ወደ ደቡብ አቅና ወደ ደቡብም ተናገር በደቡብም ባለው ዱር ላይ ትንቢት ተናገር፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰው ልጅ ሆይ፥ ፊትህን ወደ ደቡብ አቅና ወደ ደቡብም ተናገር በደቡብም ባለው ዱር ላይ ትንቢት ተናገር፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ላ አሳ ናአዉ፥ ገድሳ ባጋ ስማደ ጼላ፤ ገድሳ ባጋዉ ኦዳ፤ ገድሳ ዎራ ቦላ ትምቢትያ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Laa asaa na'aw, gedissa bagga simmaade s'eella; gedissa baggaw oda; gedissa wora bolla timbbitiyaa oda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Haysso asa nawu! Dugeha bagga simmada xeella; dugeha bagga deraa bolla yoota; dugeha baggan diza woraa bolla tinbite yoota.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ዱጌሃ ባጋ ሲማዳ ጼላ፤ ዱጌሃ ባጋ ዴራ ቦላ ዮታ፤ ዱጌሃ ባጋን ዲዛ ዎራ ቦላ ቲንቢቴ ዮታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አሳ ናአዉ፥ ዱገሀ ባጋ ስማዳ ፄላ፤ ዱገሀ ባጋስ ኦዳ፤ ዱገሀ ዎራ ቦላ ትንብተ ኦዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Asa na7aw, dugeha bagga simmada xeella; dugeha baggaas oda; dugeha wora bolla tinbite oda.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የሰው ልጅ ሆይ፤ ፊትህን ወደ ደቡብ አዙር፤ በደቡብ ላይ ቃል ተናገር፤ በደቡብ አገር ደን ላይም ትንቢት ተንብይ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የሰው ልጅ ሆይ! ወደ ደቡብ ፊትህን አዙረህ በደቡብ ላይ ተናገር፤ በደቡብ በኩል ባለው ጫካ ላይም ትንቢት ተናገርበት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ገፅካ ናብ ደቡብ ኣቢልካ ምለስ፥ ናብ ደቡብ ከዓ ቓልካ ኣንጠብጥብ፤ ነቲ ኣብ ደቡብ ዘሎ ዱር በረኻ ድማ ተነበየሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ ወዲ ሰብ፡ ገስካ ናብ ደቡብ ኣቢልካ ምለስ፡ ናብ ደቡብ ከኣ ቃልካ ኣንጠብጥብ፡ ነቲ ኣብ ደቡብ ዘሎ ዱር መሮር ድማ ተነበየሉ።