Ezekiel 20:44 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቱም ቤት እስራኤል፡ ከም እኩይ መገድታትኩም ወይ ከም ብልሽው ተግባራትኩም ዘይኰነስ፡ ምእንቲ ስመይ እንተ ገይረኩም፡ ኣነ እግዚኣብሄር ምዃነይ ክትፈልጡ ኢኹም፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤል ቤት ሆይ! እንደ ክፉ መንገዳችሁና እንደ ርኩስ ሥራችሁ ሳይሆን ስለ ስሜ ስል በሠራሁላችሁ ጊዜ፥ እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ፥” ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል ቤት ሆይ፥ እንደ ክፉ መንገዳችሁና እንደ ርኩስ ሥራችሁ ሳይሆን ስለ ስሜ ስል በሠራሁላችሁ ጊዜ፥ እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤል ቤት ሆይ፥ እንደ ክፉ መንገዳችሁና እንደ ርኩስ ሥራችሁ ሳይሆን ስለ ስሜ ስል በሠራሁላችሁ ጊዜ፥ እኔ እግዚአብሔር እንደሆንሁ ታውቃላችሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተኖ፥ እስራኤልያ አሳቶ፥ ታን ህንተ ኢታ ሀመታዳንነ ህንተ ቱና ኦሱዋዳን ግደናን፥ ታ ሱን ድራዉ ታን ኦያ ዎደ፥ ታን ጾሳ ግድያዋ ህንተ ኤራና። ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ ያጌ’ ያጋ” ያጊደ ዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinttenoo, Israa'eeliyaa asatoo, taani hintte iita hametaadaaninne hintte tuna oosuwaadan gidennaan, ta suntsaa diraw taani ootsiyaa wode, taani S'oossaa gidiyaawaa hintte erana. Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday yaagee› yaaga» yaagiidde yeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intteno Isra7eele asatoo! Intte iita ogenne intte iita ooso mala gidontta ta sunththaa gishshas gaada ta inttena wochchiza wode Ubbaa Haariza GODAY tani Xoos gididayssa intte erana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴኖ ኢስራኤሌ ኣሳቶ! ኢንቴ ኢታ ኦጌኔ ኢንቴ ኢታ ኦሶ ማላ ጊዶንታ ታ ሱን ጊሻስ ጋዳ ታ ኢንቴና ዎቺዛ ዎዴ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ታኒ ጾስ ጊዲዳይሳ ኢንቴ ኤራና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተኖ፥ እስራኤለ አሳዉ፥ ህንተ ኢታ ሀኖታ መላነ ህንተ ቱና ኦሱዋ መላ ግዶናሽን፥ ታ ሱን ግሾ ታ ኦያ ዎደ ታኒ ጎዳ ግደይሳ ህንተ ኤራና” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinteno, Isra7eele asaw, hinte iita hanota melanne hinte tuna oosuwa mela gidonashin, ta sunthaa gisho ta oothiya wode taani Godaa gideysa hinte erana” yaagees Ubbaa Haariya Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤል ቤት ሆይ፤ እንደ ክፉ መንገዳችሁና እንደ ብልሹ ተግባራችሁ ሳይሆን፣ ስለ ስሜ ስል በምጐበኛችሁ ጊዜ እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤል ሕዝብ ሆይ! ‘እንደ ክፉ አካሄዳችሁና፥ እንደ መጥፎ ተግባራችሁ ሳይሆን ስለ ስሜ ክብር ለእናንተ በማደርገው ድርጊት እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ታውቃላችሁ።’ ” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቱም ቤት እስራኤል ከምቲ ክፉእ መንገድኹምን፥ ከምቲ ብልሽዊ ግብርኹምን ዘይኮነስ፥ ምእንቲ ስመይ ኢለ ምስ ገበርኩልኩም፥ ሽዑ ኣነ እግዚኣብሄር ምዃነይ ክትፈልጡ ኢኹም፤ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቱም ቤት እስራኤል፡ ከምቲ እኩይ መገድኹምን ከምቲ ብልሽዊ ግብርኹምን ዘይኰነስ፡ ምእንቲ ስመይ ኢለ ምስ ገበርኩልኩም፡ ሽዑ ኣነ እግዚኣብሄር ምዃነይ ክትፈልጡ ኢኹም፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |