Ezekiel 20:40 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ቅዱስ ከረን፡ ኣብ በሪኽ ከረን እስራኤል፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ኣብኡ ብዘላ ቤት እስራኤል፡ ኣብታ ሃገር ዘሎ ዅሉ ኼገልግለኒ እዩ። ኣብኡ ከሐጕሶም እየ፣ ኣብኡ ድማ መስዋእትታትን በዅሪ ውህበትካን ምስ ኵሉ ቅዱስ ውህበትካ ክሓትት እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “በቅ​ዱሱ ተራ​ራዬ፥ ከፍ ባለው በእ​ስ​ራ​ኤል ተራራ ላይ፥ ይላል ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ በዚያ የእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ሁሉ ሁላ​ቸው ለዘ​ለ​ዓ​ለም ይገ​ዙ​ል​ኛል፤ በዚ​ያም እቀ​በ​ላ​ች​ኋ​ለሁ፤ በዚ​ያም ቀዳ​ም​ያ​ታ​ች​ሁን፥ በኵ​ራ​ታ​ች​ሁ​ንም፥ የቀ​ደ​ሳ​ች​ሁ​ት​ንም ነገር ሁሉ እጐ​በ​ኛ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በቅዱሱ ተራራዬ፥ ከፍ ባለው በእስራኤል ተራራ ላይ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፥ በዚያ የእስራኤል ቤት ሁሉ ሁላቸው በምድሩ ላይ ያመልኩኛል፤ በዚያም እቀበላቸዋለሁ፥ በዚያም ቍርባናችሁን በኵራታችሁንም የቀደሳችሁትንም ነገር ሁሉ እፈልጋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በቅዱሱ ተራራዬ፥ ከፍ ባለው በእስራኤል ተራራ ላይ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፥ በዚያ የእስራኤል ቤት ሁሉ ሁላቸው በምድሩ ላይ ያመልኩኛል፤ በዚያም እቀበላቸዋለሁ፥ በዚያም ቁርባናችሁን በኩራታችሁንም የቀደሳችሁትንም ነገር ሁሉ እፈልጋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታ ጌሻ ደርያን፥ ቁ ጌዳ እስራኤልያ ደርያ ቦላን ህንተ እስራኤልያ አሳይ ኩመንይ ታዉ፥ ኡባ ሞድያ መና ጎዳዉ ሄ ቢታን ጎይናና። ታንካ ህንተና ሞካ አካና፤ ህንተ ያርሹዋ፥ ህንተ ዶረቴዳ እሙዋነ ህንተ ጌሻ እሙዋ ታን ህንተፐ ኮያይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ta geeshsha deriyaan, d'ok'k'u geedda Israa'eeliyaa deriyaa bollan hintte Israa'eeliyaa Asay kumentsay taw, Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Godaw he biittan goyinnana. Taanikka hinttena mokka akkana; hintte yarshshuwaa, hintte dooreteedda imuwaanne hintte geeshsha imuwaa taani hintteppe koyay.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ta geeshsha zumaa bolla, dhoqqu gida Isra7eele zuma bolla heen Isra7eele asay ubbay taas Ubbaa Haariza GODAAS goynnana. Tanikka heen inttena mokka ekkana; intte kaththa yarsho, intte bayra imotanne geeyida intte yarshota ubbaa tani heen koyays.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታ ጌሻ ዙማ ቦላ፥ ቁ ጊዳ ኢስራኤሌ ዙማ ቦላ ሄን ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ታስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳስ ጎይናና። ታኒካ ሄን ኢንቴና ሞካ ኤካና፤ ኢንቴ ካ ያርሾ፥ ኢንቴ ባይራ ኢሞታኔ ጌዪዳ ኢንቴ ያርሾታ ኡባ ታኒ ሄን ኮያይስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ጌሻ ዙማ ቦላ፥ ቃ እስራኤለ ዙማ ቦላ ህንተ እስራኤለ አሳይ ታና፥ ኡባ ሃርያ ጎዳ ጎይናና። ታኒ ህንተና ኤካና፤ ህንተ ያርሹዋ፥ ህንተ ዶርዳ እሙዋነ ህንተ ጌሻ እሙዋ ታ ህንተፈ ኮያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta geeshsha zumaa bolla, dhoqa Isra7eele zumaa bolla hinte Isra7eele asay tana, Ubbaa Haariya Godaa goyinnana. Taani hintena ekana; hinte yarshuwa, hinte doorida imuwanne hinte geeshsha imuwa ta hintefe koyana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በቅዱሱ ተራራዬ፣ ከፍ ባለው የእስራኤል ተራራ ላይ በዚያ ምድር የእስራኤል ቤት ሁሉ ያመልከኛልና፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ፤ እኔም በዚያ እቀበላቸዋለሁ። ቍርባናችሁንና በኵራታችሁን ከተቀደሱ መሥዋዕቶቻችሁ ሁሉ ጋር በዚያ እሻለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን እኔ ልዑል እግዚአብሔር በሀገሪቱ ውስጥ በቅዱሱ ተራራዬ ላይ እስራኤላውያን በሙሉ ያመልኩኛል እላለሁ፤ እዚያ እቀበላቸዋለሁ፤ እንዲሁም በዚያ ምርጥ መባዎችንና የተቀደሱ ዕቃዎች ስጦታዎችን ከእናንተ እጠባበቃለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብቲ ቕዱስ እምባይ ኣብቲ በሪኽ እምባ እስራኤል ኵሎም ቤት እስራኤል፥ ኣብታ ምድሪ ኸምልኹኒ እዮም፤ ኣብኡ ተሓጕሰ ኽቕበሎም እየ፤ ኣብኡውን ንመስዋእትኹምን ነቲ በዅሪ እቶት መባእኹምን ምስ ኵሉ እተቐደሰ ነገርኩም ክደልዮ እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብቲ ቅዱስ ከረነይ፡ ኣብቲ በሪኽ ከረን እስራኤል፡ ቤት እስራኤል ዘበሉ ዂሎም ኣብታ ሃገር ኬምልኹኒ እዮም። ኣብኡ ተሐጒሰ ክቕበሎም እየ፡ ኣብኡውን ንመስዋእትኹምን ነቲ በዂሪ እቶም መባእኩምን ምስ ኲሉ እተቐደሰ ነገርኩም ክደልዮ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።