Ezekiel 20:39 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንስኻትኩም ኣቱም ቤት እስራኤል፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኪዱ ነፍሲ ወከፍኩም ጣኦታቱ ኣገልግሉ፡ ድሕሪ ሕጂ እውን እንተ ዘይሰማዕኩምኒ። ደጊም ግና ነቲ ቅዱስ ስመይ ብውህበትካን ብጣኦታትካን ኣይትርክስዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እናንተ የእስራኤል ቤት ሆይ፥ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ሁላችሁ ኀጢአታችሁን ተዉ፤ ከዚህ በኋላ ስሙኝ፤ ቅዱሱን ስሜንም ከእንግዲህ ወዲህ በኀጢአታችሁና በመባችሁ አታርክሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጌታ እግዚአብሔርም እንዲህ ይላል። እናንተ የእስራኤል ቤት ሆይ፥ ሂዱ፥ ከዚህም በኋላ ትሰሙኝ ዘንድ ባትወድዱ ሁላችሁ ጣዖቶቻችሁን አምልኩ። ነገር ግን ከእንግዲህ ወዲህ በቍርባናችሁና በጣዖቶቻችሁ ቅዱሱን ስሜን አታረክሱም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እግዚአብሔርም እንዲህ ይላል፦ እናንተ የእስራኤል ቤት ሆይ፥ ሂዱ፥ ከዚህም በኋላ ትሰሙኝ ዘንድ ባትወድዱ ሁላችሁ ጣዖቶቻችሁን አምልኩ። ነገር ግን ከእንግዲህ ወዲህ በቁርባናችሁና በጣዖቶቻችሁ ቅዱሱን ስሜን አታረክሱም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ህንተኖ፥ እስራኤልያ አሳቶ፥ ህንተ ሀእ ታን ኦድያዋ ስሰናን እጾፐ፥ ቢደ ኡባይካ ህንተ ኤቃዉ ጎይንተ። ሽን ሄዋፐ ጉይያን፥ ህንተ እሙዋንነ ህንተ ኤቃን ታ ጌሻ ሱን ቱንስክታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Hinttenoo, Israa'eeliyaa asatoo, hintte ha"i taani odiyaawaa sisennan is's'ooppe, biide ubbaykka hintte eek'aw goyinnite. Shin hewaappe guyyiyaan, hintte imuwaaninne hintte eek'an ta geeshsha suntsaa tunissikkita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asatoo! Ubbaa Haariza GODAY inttena, «Intte ha7i tani yootizayssa siyontta ixxiko biidi ubbayka intte eeqa xoossaas goynnite! Gido attiin intte hayssafe guye zaaridi intte yarshoninne intte eeqa xoossatan ta geeshsha sunththaa tunisekketa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳቶ! ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ኢንቴና፥ «ኢንቴ ሃኢ ታኒ ዮቲዛይሳ ሲዮንታ ኢጺኮ ቢዲ ኡባይካ ኢንቴ ኤቃ ጾሳስ ጎይኒቴ! ጊዶ ኣቲን ኢንቴ ሃይሳፌ ጉዬ ዛሪዲ ኢንቴ ያርሾኒኔ ኢንቴ ኤቃ ጾሳታን ታ ጌሻ ሱን ቱኒሴኬታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳዉ፥ ህንተኮ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ሀእ ታ ኦደይሳ ህንተ ስኦና እፅኮ፥ ኡባይ ብድ ህንተ ኤቃ ጎይንተ። ሽን ህዛፐ ጉየ፥ ህንተ እሞታንነ ህንተ ኤቃታን ታ ጌሻ ሱን ቱንሶፕተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asaw, hinteko Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: “Ha77i ta odeysa hinte si7onna ixiko, ubbay bidi hinte eeqa goyinnite. Shin hizape guye, hinte imotaninne hinte eeqatan ta geeshsha sunthaa tunisopite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘የእስራኤል ቤት ሆይ፤ ስለ እናንተ ግን ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ የማትሰሙኝ ከሆነ፣ እያንዳንዳችሁ ሂዱና ለጣዖቶቻችሁ ስገዱ! ነገር ግን በቍርባናችሁና በጣዖቶቻችሁ ቅዱሱን ስሜን ከእንግዲህ አታረክሱም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤል ሕዝብ ሆይ! ልዑል እግዚአብሔር ስለ እናንተ እንዲህ ይላል፦ “አሁንም ሆነ ወደፊት የማታዳምጡኝ ከሆነ እያንዳንዳችሁ ሄዳችሁ ጣዖቶቻችሁን አምልኩ! ቅዱስ ስሜን ግን ከእንግዲህ ወዲያ በጣዖቶቻችሁና በመባዎቻችሁ እንድታስነውሩት አልፈቅድም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቱም ቤት እስራኤል እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ምስማዕ ካብ ኣበኹምንስ፥ ኪዱ ነፍሲ ወከፍኩም ንጣዖታትኩም ኣምልኹ፤ ድሕሪዙይ ግና ንቕዱስ ስመይ ብመባእኹምን ብጣዖታትኩምን ኣይተርክስዎን ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቱም ቤት እስራኤል፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ምስማዕ ካብ ኣቤኹምንስ፡ ኪዱ፡ ነፍሲ ወከፍኩም ንጣኦታትኩም ኣምልኹ። ድሕርዚ ግና ንቅዱስ ስመይ ብመባእኩምን ብጣኦታትኩምን ኣይከተርክስዎን ኢኹም። |