Ezekiel 20:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ፡ ንቤት እስራኤል፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል። ከም ልምዲ ኣቦታትኩም ዲኹም ተረኺስኩም፧ ከም ጽያፎም ከኣ ይምንዝር፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ ለእ​ስ​ራ​ኤል ቤት እን​ዲህ በላ​ቸው፦ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ እና​ንተ በአ​ባ​ቶ​ቻ​ችሁ ኀጢ​አት ረከ​ሳ​ችሁ፤ አመ​ነ​ዘ​ራ​ችሁ፤ ርኵ​ሰ​ታ​ቸ​ው​ንም ተከ​ተ​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ ለእስራኤል ቤት እንዲህ በላቸው። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እንደ አባቶቻችሁ ልማድ ትረክሳላችሁን? ርኵሰታቸውንም ተከትላችሁ ታመነዝራላችሁን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ለእስራኤል ቤት እንዲህ በላቸው፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እንደ አባቶቻችሁ ልማድ ትረክሳላችሁን? ርኩሰታቸውንም ተከትላችሁ ታመነዝራላችሁን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ እስራኤልያ አሳዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ “ኡባ ሞድያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ህንተ ማይዛ አዎቱ ኦዳ ናጋራ ኡባ ኦደ፥ አያዉ ህንተና ቱንሲቴ? ኡንቱንቱ ቱና ኤቃ ጎይናናዉ አሞቲደ አያዉ ካሊቴ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Israa'eeliyaa asaw hawaadan yaagaade oda; «Ubbaa Mooddiyaa S'oossay hawaadan yaagee; ‹Hintte mayzza aawotuu ootseedda nagaraa ubbaa ootsiide, ayaw hinttena tunissiitee? Unttunttu tuna eek'aa goynanaw amottiide ayaw kaaliitee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas, «Ubbaa Haariza GODAY Isra7eele asaas, ‹Intte aawati ooththida mala inttenikka inttenateththaa tuniseetii? Tunida istta eeqa misleta amoteththan ays xuugeteetii?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ፥ «ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ኢስራኤሌ ኣሳስ፥ ‹ኢንቴ ኣዋቲ ኦዳ ማላ ኢንቴኒካ ኢንቴናቴ ቱኒሴቲ? ቱኒዳ ኢስታ ኤቃ ሚስሌታ ኣሞቴን ኣይስ ጹጌቴቲ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሄሳ ግሾ፥ እስራኤለ አሳስ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ ያጋዳ ኦዳ፦ ‘ህንተ ማይዛት ኦዳ ናጋራ ኦድ፥ አይስ ህንተና ቱንሴቲ? ኤንታ ቱና ኤቃ ጎይናናዉ አሞትድ አይስ ካሌቲ?’
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Hessa gisho, Isra7eele asaas, Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees yaagada oda: ‘Hinte mayzati oothida nagara oothidi, ayis hintena tuniseetii? Enta tuna eeqa goyinnanaw amotidi ayis kaalleetii?’
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ስለዚህ ለእስራኤል ቤት እንዲህ በል፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “አባቶቻችሁ እንዳደረጉት ራሳችሁን ታረክሳላችሁን? በረከሱ ምስሎቻቸው ምኞት ትቃጠላላችሁን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሁንም እኔ ልዑል እግዚአብሔር የምለውን ለእስራኤላውያን እንዲህ ብለህ ንገራቸው፤ ‘እንደ አባቶቻችሁ ራሳችሁን በማርከስና የእነርሱን አጸያፊ ጣዖቶች በማምለክ ለምን ትስታላችሁ?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ንቤት እስራኤል፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ ኢልካ ንገሮም፤ ንስኻትኩም ከም መንገዲ ኣቦታትኩም እናኸድኩም ረኸስኩም፤ ነቲ ዘፀይፍ ነገሮም እናሰዓብኩም ዘሞኹም።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ ንቤት እስራኤል፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኢልካ ንገሮም፡ ንስኻትኩም ከም መገዲ ኣቦታትኩም እናኸድኩም ረኸስኩም፡ ነቲ ፍንፋን ነገሮም እናሰዐብኩም ዘሞኹም።