Ezekiel 20:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣታ ወዲ ሰብ፡ ንሽማግለታት እስራኤል ተዛረቦም እሞ በሎም፦ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል። ክትውከሰኒ ዲኻ ትመጽእ ዘለኻ? ኣነ ብህይወት ከም ዘለኹ፡ ብኣኻትኩም ኣይምመኸርኩን እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የሰው ልጅ ሆይ! ለእ​ስ​ራ​ኤል ሽማ​ግ​ሌ​ዎች ተና​ገር፤ እን​ዲ​ህም በላ​ቸው፦ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ እኔን ትጠ​ይቁ ዘንድ መጥ​ታ​ች​ኋ​ልን? እኔ ሕያው ነኝ! አል​መ​ል​ስ​ላ​ች​ሁም፥” ይላል ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰው ልጅ ሆይ፥ ለእስራኤል ሽማግሌዎች ተናገር፥ እንዲህም በላቸው። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እኔን ትጠይቁ ዘንድ መጥታችኋልን? እኔ ሕያው ነኝና በእናንተ ዘንድ አልጠየቅም፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰው ልጅ ሆይ፥ የእስራኤልን ሽማግሌዎች ተናገራቸው፥ እንዲህም በላቸው፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እናንተ እኔን ልትጠይቁ መጣችሁን? እኔ ሕያው ነኝ፥ ለእናንተ አልጠየቅም፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ላ አሳ ናአዉ፥ እስራኤልያ ጭማቶ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተ ዬዳዌ ታና ኦቻናሴ? ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ታ ደኡዋን ጫቃይ: ታን ህንተናን ኦሸትከ” ያጌ’ ያጋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Laa asaa na'aw, Israa'eeliyaa c'imatoo hawaadan yaagaade oda; ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Hintte yeeddawe taana oochchanaassee? Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday ta de'uwaan c'aak'k'ay: Taani hinttenan ooshettikke» yaagee› yaaga.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Haysso asa nawu! Isra7eele cimatas Ubbaa Haariza GODAY, ‹Intte ta qofaa oychchana yidetii? Tani de7o Xoos gididayssan caaqqays; intte tana oychchidi erana mala koykke› gees gaada yoota» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ኢስራኤሌ ጪማታስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ኢንቴ ታ ቆፋ ኦይቻና ዪዴቲ? ታኒ ዴኦ ጾስ ጊዲዳይሳን ጫቃይስ፤ ኢንቴ ታና ኦይቺዲ ኤራና ማላ ኮይኬ› ጌስ ጋዳ ዮታ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አሳ ናአዉ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳይ፥ እስራኤለ ጭማታኮ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ ያጋ፦ ‘ህንተ ታ ሸንያ ኦይቻናዉ ይደቲ? ታኒ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ታ ደኡዋን ጫቃስ፦ ህንተ ታና ኦይቻና መላ ታ ኮይከ።’
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Asa na7aw, Ubbaa Haariya Goday, Isra7eele cimatako Goday haysada yaagees yaaga: ‘Hinte ta sheniya oychanaw yidetii? Taani Ubbaa Haariya Goday ta de7uwan caaqas: hinte tana oychana mela ta koyke.’
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የሰው ልጅ ሆይ፤ ለእስራኤል ሽማግሌዎች እንዲህ ብለህ ንገራቸው፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ሐሳቤን ልትጠይቁ መጣችሁን? በሕያውነቴ እምላለሁ ከእኔ ጠይቃችሁ እንድትረዱ አልፈቅድም፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የሰው ልጅ ሆ! እኔ ልዑል እግዚአብሔር የምለውን ለእነዚህ ሰዎች እንዲህ ብለህ ንገራቸው፥ ‘ፈቃዴን ለማወቅ መጥታችኋልን? እኔ ሕያው እንደ መሆኔ ምንም ነገር እንድትጠይቁኝ አልፈቅድላችሁም፤ እኔ ልዑል እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።’
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ነቶም ዓበይቲ እስራኤል ‘ክትጥይቑኒዶ መፂእኹም?’ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፤ ኣነ ህያው እየ፥ ብኣኻትኩም ኣይጥየቕን እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ” ኢልካ ንገሮም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ ወዲ ሰብ፡ ነቶም ዓበይቲ እስራኤል፡ ክትሐቱኒዶ መጺእኩም ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ኣነ ህያው እየ፡ ብኣኻትኩም ኣይሕተትን እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ኢልካ ንገሮም።