Ezekiel 20:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናብታ ክህቦም ኢደይ ዘልዓልኩላ ምድሪ ምስ ኣእተኹዎም፡ ንዅሉ ነዋሕቲ ጎቦን ኵሉ ረጒድ ኣእዋምን ረኣዩ፡ ኣብኡ ድማ መስዋእቶም የቕርቡ ፡ ኣብኡ ድማ እቲ ላግጺ ካብ ናቶም ኣምጽእዎ። መስዋእቲ፤ ኣብኡ እውን ጥዑም ጨናኦም ሰሪሖም ኣብኡ መስተኦም ኣፍሰሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እሰ​ጣ​ቸ​ውም ዘንድ እጄን ወደ አነ​ሣ​ሁ​ላ​ቸው ምድር አገ​ባ​ኋ​ቸው፤ ከፍ ያለ​ውን ኮረ​ብታ ሁሉ፥ ቅጠ​ላ​ማ​ው​ንም ዛፍ ሁሉ አዩ፤ በዚ​ያም ለጣ​ዖ​ቶ​ቻ​ቸው መሥ​ዋ​ዕ​ታ​ቸ​ውን ሠዉ፤ በዚ​ያም የሚ​ያ​ስ​ቈ​ጣ​ኝን፤ ቍር​ባ​ና​ቸ​ውን አቀ​ረቡ፤ በዚ​ያም ደግሞ ጣፋ​ጩን ሽታ​ቸ​ውን አደ​ረጉ፤ በዚ​ያም የመ​ጠጥ ቍር​ባ​ና​ቸ​ውን አፈ​ሰሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እሰጣቸውም ዘንድ ወደ ማልሁላቸው ምድር ባገባኋቸው ጊዜ፥ ከፍ ያለውን ኮረብታ ሁሉ ቅጠልማውንም ዛፍ ሁሉ አዩ፥ በዚያም መሥዋዕታቸውን ሠዉ በዚያም የሚያስቈጣኝን ቍርባናቸውን አቀረቡ በዚያም ደግሞ ጣፋጩን ሽታቸውን አደረጉ በዚያም የመጠጥ ቍርባናቸውን አፈሰሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እሰጣቸውም ዘንድ ወደ ማልሁላቸው ምድር ባገባኋቸው ጊዜ፥ ከፍ ያለውን ኮረብታ ሁሉ ቅጠልማውንም ዛፍ ሁሉ አዩ፥ በዚያም መሥዋዕታቸውን ሠዉ በዚያም የሚያስቆጣኝን ቁርባናቸውን አቀረቡ በዚያም ደግሞ ጣፋጩን ሽታቸውን አደረጉ በዚያም የመጠጥ ቁርባናቸውን አፈሰሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቶ እማናዉ ታ ኩሽያ ደን ጫቄዳ ቢታ ኡንቱንታ አሄዳ ዎደ፥ ኡንቱንቱካ ቃ ደርያ ኡባነ እርጻ ም ኡባ በኤድኖ። ኡንቱንቱን ኡባን ባረንቱ ያርሹዋ ያርሼድኖ። ባረንቱ ጩዋይያ እጻናንነ ባረንቱ ጉስያ ኡሻ ያርሹዋን ታና ሀንቀድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttoo immanaw ta kushiyaa dentsa c'aak'k'eedda biittaa unttuntta aheedda wode, Unttunttukka d'ok'k'a deriyaa ubbaanne irs's'a mitsaa ubbaa be'eeddino. Unttunttun ubbaan barenttu yarshshuwaa yarshsheeddino. Barenttu c'uwayiyaa is'aanaaninne barenttu gussiyaa ushshaa yarshshuwaan taana hank'k'etseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani isttas immana caaqqida biittaa istta eha gelththida wode dhoqqu gida zumbullata ubbaanne cililo mith ubbata be7ida; heen bantta yarsho yarshida; bantta kaththa yarsho shiishshidi, sawo tunnu giza exaane cuwasidi, ushsha yarshoka shiishshidi ta hanqo denththeththida› gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኢስታስ ኢማና ጫቂዳ ቢታ ኢስታ ኤሃ ጌልዳ ዎዴ ቁ ጊዳ ዙምቡላታ ኡባኔ ጪሊሎ ሚ ኡባታ ቤኢዳ፤ ሄን ባንታ ያርሾ ያርሺዳ፤ ባንታ ካ ያርሾ ሺሺዲ፥ ሳዎ ቱኑ ጊዛ ኤጻኔ ጩዋሲዲ፥ ኡሻ ያርሾካ ሺሺዲ ታ ሃንቆ ዴንዳ› ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ኤንታዉ እማና ጋዳ ታ ኩሽያ ደን ጫቅዳ ቢታ ኤንታ ኤህዳ ዎደ፥ ኤንቲ ደረታ ኡባነ እርፃ ም ኡባ በእዶሶና። ያን ባንታ ያርሹዋ ያርሽዶሶና። ባንታ፥ እፃንያንነ ኡሻ ያርሹዋን ታና ይሎይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta entaw immana gada ta kushiya dentha caaqida biitta enta ehida wode, enti dereta ubbanne irxa mitha ubba be7idosona. Yan banta yarshuwa yarshidosona. Banta, ixaaniyaninne ushsha yarshuwan tana yiloyidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ልሰጣቸው ወደማልሁላቸው ምድር ባስገባኋቸው ጊዜ፣ ከፍ ያለውን ኰረብታ ሁሉና የለመለመውን ዛፍ ሁሉ ተመለከቱ፤ በዚያም መሥዋዕታቸውን ሠዉ፤ ቍርባናቸውን በማቅረብ ቍጣዬን አነሣሡ፤ መልካም መዐዛ ያለውን ዕጣናቸውን ዐጠኑ፤ የመጠጥ ቍርባናቸውንም አፈሰሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለእነርሱ እንደምሰጣቸው ቃል ወደ ገባሁላቸው ምድር አመጣኋቸው፤ ይሁን እንጂ እነርሱ ከፍተኛ ኰረብቶችንና ለምለም ዛፎችን ባዩ ጊዜ በሁሉም ላይ መሥዋዕት አቀረቡ፤ በሚቃጠል መሥዋዕታቸው፥ መዓዛው በሚጣፍጥ ዕጣናቸውና ለመሥዋዕትም በሚያፈሱት የመጠጥ ቊርባናቸው አስቈጡኝ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብታ ‘ክህቦም እየ’ ኢለ ዝመሓልኩሎም ምድሪ ምስ ኣእተኽዎም፥ ኣብኡ ንዅሉ በሪኽ ኰረብታን ንዅሉ ልሙዕ ኦምን ጠመቱ፤ መስዋእቶም ድማ ኣብኡ ሰውኡ፤ ኣብኡ ኸዓ ዘቘጥዕ መባእ ኣቕረቡ፤ ኣብኡ ድማ ጥዑም መዓዛኦም ዓጠኑ፤ ኣብኡውን መስዋእቲ መስተኦም ከዓዉ።
Amharic Tigrinya 2011 ናብታ ኽህቦም እየ ኢለ ኢደይ ዘልዐልኩላ ሃገር ምስ ኣእቶኽዎም፡ ኣብኡ ንዂሉ በሪኽ ኲርባን ንዂሉ ልሙዕ ኦምን ጠመቱ፡ መስዋእቶም ድማ ኣብኡ ሰውኡ፡ ኣብኡ ኸኣ ዜዀሪ መባእ ኣቕረቡ፡ ኣብኡ ድማ ጥዑም መኣዛኦም ዐጠኑ፡ ኣብኡውን መስዋእቲ መስቲኦም ከዐዉ።