Ezekiel 20:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ኣታ ወዲ ሰብ ንቤት እስራኤል ተዛረቦም እሞ በሎም፦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል። በዚ ግና ኣቦታትኩም ኣብ ልዕለይ ብምጥሓስ ጸሪፎምኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ስለ​ዚህ የሰው ልጅ ሆይ! ለእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ተና​ገር፤ እን​ዲ​ህም በላ​ቸው፦ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ በዚ​ህም ደግሞ አባ​ቶ​ቻ​ችሁ በአ​ደ​ረ​ጉት ዐመፅ አስ​ቈ​ጡኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ ለእስራኤል ቤት ተናገር እንዲህም በላቸው። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በዚህም ደግሞ አባቶቻችሁ ባደረጉት ዓመፅ አስቈጡኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ ለእስራኤል ቤት ተናገር እንዲህም በላቸው፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በዚህም ደግሞ አባቶቻችሁ ባደረጉት ዓመጽ አስቆጡኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሄዋ ድራዉ፥ አሳ ናአዉ፥ እስራኤልያ አሳዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ህንተ አዎቱካ ታናን አማነተናን እጺደ፥ ሄ የዎቱዋን ታና ቦሬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hewaa diraw, asaa na'aw, Israa'eeliyaa asaw hawaadan yaagaade oda; ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; hintte aawotuukka taanan ammanettennan is's'iide, he yewotuwaan taana boreeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hessa gishshas asa nawu! Isra7eele asaas Ubbaa Haariza GODAY, ‹Intte aawati tanan ammanettontta aggidi hayssan tana cayida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሄሳ ጊሻስ ኣሳ ናዉ! ኢስራኤሌ ኣሳስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ኢንቴ ኣዋቲ ታናን ኣማኔቶንታ ኣጊዲ ሃይሳን ታና ጫዪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሄሳ ግሾ፥ አሳ ናአዉ፥ እስራኤለ አሳስ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ ጋዳ ኦዳ፦ ሄሳ ኦድ ህንተ አዋት አማነቶና እፅድ ታና ጫይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Hessa gisho, asa na7aw, Isra7eele asaas, Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees gada oda: hessa oothidi hinte aawati ammanetona ixidi tana cayidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ስለዚህ የሰው ልጅ ሆይ፤ ለእስራኤል ሕዝብ እንዲህ ብለህ ተናገር፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ አባቶቻችሁ እኔን በመተው በዚህ ደግሞ አቃለሉኝ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እንግዲህ የሰው ልጅ ሆይ! እኔ ልዑል እግዚአብሔር የምላቸውን ለእስራኤላውያን ንገራቸው፤ አባቶቻቸው እኔን በመካድ በዚህ ተዳፈሩኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ንቤት እስራኤል፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ ኢልካ ንገሮም፤ በዙይ ድማ ኣቦታትኩም ንኣይ ብምጥላሞም ፀረፉኒ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ ኣታ ወዲ ሰብ፡ ንቤት እስራኤል፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኢልካ ንገሮም፡ በዚ ድማ ኣቦታትኩም ንኣይ ብምጥላሞም ጸረፉኒ።