Ezekiel 20:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዓይነይ ግና ካብ ምጥፋእ ኣድሓኖም፣ ኣብ በረኻ ኸኣ መወዳእታ ኣይገበርክዎምን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን እኔ እንደ አላ​ጠ​ፋ​ቸው፥ በም​ድረ በዳም ፈጽሜ እንደ አል​ጨ​ር​ሳ​ቸው ዐይኔ ራራ​ች​ላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን ዓይኔ ራራችላቸው እኔም አላጠፋኋቸውም፥ በምድረ በዳም ፈጽሜ አልፈጀኋቸውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን ዓይኔ ራራችላቸው እኔም አላጠፋኋቸውም፥ በምድረ በዳም ፈጽሜ አልፈጀኋቸውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግዶፐነ፥ ታን ኡንቱንቶ ቃረቴዳ ድራዉ፥ መላ ቢታን ኡንቱንታ ዉርሳ ይሳበይከ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gidooppenne, taani unttunttoo k'aretteedda diraw, mela biittan unttuntta wurssa d'ayissabeykke.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani gidikko istta qadhetan xeelladis attiin bazzo biittan istta mulera dhayssabeekke.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ጊዲኮ ኢስታ ቃታን ጼላዲስ ኣቲን ባዞ ቢታን ኢስታ ሙሌራ ይሳቤኬ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግዶሽን፥ ታ ኤንታዉ ቃትዳ ግሾ፥ መላ ቢታን ኤንታ ዉርሳ ይሳብከ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gidoshin, ta entaw qadhetida gisho, mela biittan enta wursa dhaysabike.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኔ ግን በርኅራኄ ተመለከትኋቸው እንጂ አላጠፋኋቸውም፤ በምድረ በዳም አልፈጀኋቸውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህም ሆኖ ስለ ራራሁላቸው አላጠፋኋቸውም፤ በምድረ በዳም ፈጽሜ አልጨረስኳቸውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግናኸ ዓይነይ ራህርሀትሎም እምበር ኣየጥፋእኽዎምን፤ ኣብቲ በረኻውን ፈፂመ ኣይወዳእኽዎምን።
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ ዓይነይ ነሐፈቶም እሞ ኣየጥፋእክዎምን፡ ኣብቲ በረኻ ጠሪሰ ኣይወዳእክዎምን።