Ezekiel 20:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ግናኸ፡ ናብታ ብጸባን መዓርን እትውሕዝ፡ ክብሪ ኵለን ሃገራት፡ ናብታ ዝሃብክዎም ምድሪ ንኸየእትዎም፡ ኣብ በረኻ ኢደይ ኣልዓልኩሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወተትና ማርም ወደምታፈስሰው ከምድር ሁሉ ወደምታምር ወደ ሰጠኋቸው ምድር እንዳላገባቸው በምድረ በዳ በእነርሱ ላይ ፈጽሜ እጄን አነሣሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወተትና ማርም ወደምታፈስሰው የምድር ሁሉ ጌጥ ወደምትሆን ወደ ሰጠኋቸው ምድር አላመጣቸውም ብዬ በምድረ በዳ ማልሁባቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወተትና ማርም ወደምታፈስሰው የምድር ሁሉ ጌጥ ወደምትሆን ወደ ሰጠኋቸው ምድር አላመጣቸውም ብዬ በምድረ በዳ ማልሁባቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ኡንቱንቶ እሜዳ ቢታ፥ ማይነ ኤሳይ ጎግያ ቢታ፥ ቢታ ኡባፐ ሎእያ ቢታ ኡንቱንታ ገልሰናዳን መላ ቢታን ደእሽን ጫቃድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay unttunttoo immeedda biittaa, maatsaynne eessay goggiyaa biittaa, biittaa ubbaappe lo"iyaa biittaa unttuntta gelissennaadan mela biittan de'ishshin c'aak'k'aad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse tani istta ubbaafe lo7o gidida maaththinne eessi goggiza biitta ta isttas immida biittaa ta istta gelththike gaada ta kushe denththada bazzo biittan istta sinththan caaqqadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ታኒ ኢስታ ኡባፌ ሎኦ ጊዲዳ ማኔ ኤሲ ጎጊዛ ቢታ ታ ኢስታስ ኢሚዳ ቢታ ታ ኢስታ ጌልኬ ጋዳ ታ ኩሼ ዴንዳ ባዞ ቢታን ኢስታ ሲንን ጫቃዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ መላ ቢታን ደእሽን፥ ኤንታዉ እምዳ፥ ሀራ ቢታ ኡባፈ ሎኦ ግድዳ ማነ ኤስ ጎግያ ቢታ፥ ኤንታ ገልስከ ጋዳ ጫቃስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti mela biittan de7ishin, entaw immida, hara biitta ubbaafe lo77o gidida maathinne eessi goggiya biitta, enta gelsike gada caaqas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደግሞም ከምድር ሁሉ ይልቅ ውብ ወደሆነችው፣ ማርና ወተት ወደምታፈስሰው፣ ወደ ሰጠኋቸውም ምድር እንደማላስገባቸው እጆቼን አንሥቼ በምድረ በዳ በፊታቸው ማልሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም በላይ ከዓለም ምድር ሁሉ ውብ የሆነችውንና በማርና በወተት የበለጸገችውን ምድር እሰጣችኋለሁ ብዬ ቃል ገብቼላቸው ነበር። ከዚያ በኋላ ግን በበረሓ እያሉ ወደዚያ እንደማላስገባቸው አረጋግጬ ነገርኳቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ልቦም ንጣዖታቶም ስለ ዝሰዓበ፥ ትእዛዘይ ኣብዮም ከም ሕግጋተይ ከዓ ኣይተመላለሱን፤ ሰናብተይ ድማ ኣርኪሶም እዮም እሞ፥ ናብታ ዝሃብክዎም ፀባን መዓርን እተውሕዝ፥ ካብ ኵላተን ሃገራት ከዓ እትበልፅ ሃገር ኣየእትዎምን እየ ኢለ፥ ኣብ ምድረ በዳ መሓልኩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ልቦም ንጣኦታቶም ስለ ዝሰዐበ፡ ፍርደይ ኣብዮም ከም ሕጋጋተይ ከኣ ኣይተመላለሱን፡ ሰናብተይ ድማ ኣርኪሶም እዮም እሞ፡ ናብታ ዝሀብክዎም፡ ጸባን መዓርን እተውሕዝ ካብ ኲላተን ሃገራት ከኣ እትበልጽ ሃገር ኣይከእትዎምን እየ ኢለ ኣብ በረኻ እኳ ኢደይ ኣልዐልኩሎም። |