Ezekiel 20:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ሳብዐይቲ ዓመት፡ ኣብ ሓምሸይቲ ወርሒ፡ ኣብ መበል ዓስራይ ወርሒ ድማ፡ ገሊኦም ሽማግለታት እስራኤል ንእግዚኣብሄር ኪማኸሩ መጺኦም ኣብ ቅድመይ ተቐመጡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም ሆነ፥ በሰ​ባ​ተ​ኛው ዓመት በአ​ም​ስ​ተ​ኛው ወር ከወ​ሩም በዐ​ሥ​ረ​ኛው ቀን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ይጠ​ይቁ ዘንድ ከእ​ስ​ራ​ኤል ሽማ​ግ​ሌ​ዎች ሰዎች መጡ፤ በፊ​ቴም ተቀ​መጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም ሆነ፤ በሰባተኛው ዓመት በአምስተኛው ወር ከወሩም በአሥረኛው ቀን እግዚአብሔርን ይጠይቁ ዘንድ ከእስራኤል ሽማግሌዎች አያሌ ሰዎች መጡ፥ በፊቴም ተቀመጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም ሆነ በሰባተኛው ዓመት፥ በአምስተኛው ወር፥ ከወሩም በአሥረኛው ቀን፥ ከእስራኤል ሽማግሌዎች ሰዎች ጌታን ሊጠይቁ መጡ፥ በፊቴም ተቀመጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኑን ኦሞደቴዳ ላፑን ላይን፥ እቼሻን አግናን፥ ታማን ጋላሳን፥ እስራኤልያ ጭማቱዋፐ አማሬዳዋንቱ መና ጎዳ ኦቻናዉ ዪደ፥ ታ ስንን ኡቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Nuuni omoodetteedda laappuntsa laytsan, ichcheshantsa aginaan, tammantsa gallassan, Israa'eeliyaa c'imatuwaappe amareedawanttu Med'inaa Godaa oochchanaw yiide, ta sintsan utteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nuni di7ettida laappunththa layththan, ichchashanththa aginan, tammanththa gallassan, Isra7eele cimatappe guuththati GODAA oychchanaas yiidi ta sinththan uttida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኑኒ ዲኤቲዳ ላፑን ላይን፥ ኢቻሻን ኣጊናን፥ ታማን ጋላሳን፥ ኢስራኤሌ ጪማታፔ ጉቲ ጎዳ ኦይቻናስ ዪዲ ታ ሲንን ኡቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኑ ድኤትዳ ላፑን ላይን፥ እቻሻን አጌናን፥ ታማን ጋላሳን፥ እስራኤለ ጭማታፐ ጉት ጎዳ ሸንያ ኦይቻናዉ ይድ፥ ታ ስንን ኡትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nu di7etida laapuntho laythan, ichashantho ageenan, tammantho gallasan, Isra7eele cimatape guuthati Godaa sheniya oychanaw yidi, ta sinthan uttidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሰባተኛው ዓመት፣ በአምስተኛው ወር፣ ከወሩም በዐሥረኛው ቀን ከእስራኤል ሽማግሌዎች አንዳንዶቹ የእግዚአብሔርን ሐሳብ ሊጠይቁ መጡ፤ በፊቴም ተቀመጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በተሰደድን በሰባተኛው ዓመት፥ በአምስተኛው ወር፥ በዐሥረኛው ቀን ከእስራኤል ሕዝብ መሪዎች ጥቂቶቹ ስለ እግዚአብሔር ፈቃድ ሊጠይቁኝ ወደ እኔ መጥተው በፊቴ ተቀመጡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኮነ ኸዓ፥ ኣብታ ሻውዐይቲ ዓመት፥ ኣብቲ ሓምሻይ ወርሒ፥ ኣብ ዓስረይቲ መዓልቲ፥ ብዙሓት ሰባት ካብ ዓበይቲ እስራኤል፥ ንእግዚኣብሄር ክጥይቑ መፂኦም ኣብ ቅድመይ ተቐመጡ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ኸኣ፡ ኣብታ ሳብዐይቲ ዓመት ኣብ ዓስረይቲ መዓልቲ ኣብቲ ሓምሳይ ወርሒ ሓያሎ ሰባት ካብ ዓበይቲ እስራኤል ንእግዚኣብሄር ኪጥይቑ መጺኦም ኣብ ቅድመይ ተቐመጡ።