Ezekiel 2:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጨካናት ውሉዳትን ተሪር ልብን እዮም። ናብኦም እሰደኩም ኣለኹ፤ ክትብሎም ድማ ይግባእ፦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ርሱ ፊታ​ቸው የከፋ፥ ልባ​ቸው የደ​ነ​ደነ ልጆች ናቸው። እኔ ወደ እነ​ርሱ እል​ክ​ሃ​ለሁ፤ አን​ተም፦ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል በላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነርሱ ፊታቸው የተጨማተረ ልባቸውም የደነደነ ልጆች ናቸው። እኔ ወደ እነርሱ እልክሃለሁ፤ አንተም። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል በላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ፊታቸው የተኮሳተረና ልባቸውም የደነደነ ልጆች ናቸው፥ እኔ ወደ እነርሱ እልክሃለሁ፥ አንተም እንዲህ በላቸው፦ “ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ዎዛና ሙመነ ዬላይ ባይናዋንታ ግድያ ድራዉ፥ ታን ኔና ኡንቱንቱኮ ኪታይ። ባደ፥ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ’ ያጋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu wozana muumenne yeellay baynnawantta gidiyaa diraw, taani neena unttunttukko kiittay. Baade, ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee› yaaga.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti yeellay bayndaytanne wozina muumeta gidida gishshas tani nena isttako kiittays. Ne baada isttas, ‹Ubbaa Haariza GODAY yootides› ga yoota;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ዬላይ ባይንዳይታኔ ዎዚና ሙሜታ ጊዲዳ ጊሻስ ታኒ ኔና ኢስታኮ ኪታይስ። ኔ ባዳ ኢስታስ፥ ‹ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ዮቲዴስ› ጋ ዮታ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ዎዛና ሙመነ ዬል ባይናይሳታ ግድያ ግሾ፥ ታ ነና ኤንታኮ ኪታይስ። ታኒ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጋይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti wozana muumenne yeelli baynayisata gidiya gisho, ta nena entako kiittayis. Taani, Ubbaa Haariya Goday haysada yaagayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሕዝቡም እልኸኛና ዐንገተ ደንዳና ነው፤ እኔ ወደ እነርሱ እልክሃለሁ፤ አንተም ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል’ በላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ትውልዱ እልኸኛና ልበ ደንዳና ነው። ስለዚህ ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ብለህ እንድትነግራቸው ወደ እነርሱ እልክሃለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብ እዞም ገፆም ዝተረረ፥ ልቦም ዝሓረነ ደቂ እሰደካ ኣለኹ፤ ንስኻ ድማ፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ናብ እዞም ገጾም ዝተረረ፡ ልቦም ዝሐረነ ደቂ እሰደካ ኣሎኹ። ንስኻ ድማ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ በሎም።