Ezekiel 2:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ ከምዚ በለኒ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ ናብ ደቂ እስራኤል፡ ናብ ኣንጻረይ ዝዓለወ ዓማጺ ህዝቢ እሰደካ ኣለኹ። ንሳቶምን ኣቦታቶምን ክሳዕ ሎሚ ኣብ ልዕለይ በዲሎም ኣለዉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም እንዲህ አለኝ፥ “የሰው ልጅ ሆይ! እኔን ወደ አስመረሩኝ ወደ እስራኤል ቤት እልክሃለሁ። እነርሱና አባቶቻቸው እስከ ዛሬ ድረስ ዐመፁብኝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም እንዲህ አለኝ። የሰው ልጅ ሆይ፥ በእኔ ላይ ወደ ዐመፁ ወደ ዓመፀኞች ሰዎች ወደ እስራኤል ልጆች እልክሃለሁ። እነርሱና አባቶቻቸው እስከ ዛሬ ድረስ ዐመፁብኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም እንዲህ አለኝ፦ የሰው ልጅ ሆይ፥ ወደ እስራኤል ልጆች፥ ወደ ዓመፀኞች አገር፥ በእኔ ላይ ወደ ዐመፁት እልክሃለሁ። እነርሱና አባቶቻቸው እስከ ዛሬ ቀን ድረስ በእኔ ላይ ዐመፁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ኔኖ አሳ ናአዉ፥ ታን ኔና እስራኤልያ አሳኮ፥ ታ ቦላ ማካሌዳ ማካላንቻ ካዉተኮ ኪታይ፤ ኡንቱንቱነ ኡንቱንቱ አዎቱ ሀች ጋካናዉካ ታ ቦላ ማካሊደ ደኢኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawaadan yaageedda; «Neenoo asaa na'aw, taani neena Israa'eeliyaa asaakko, ta bolla makkaleedda makkalanchcha kawutetsaakko kiittay; unttunttunne unttunttu aawotuu hachchi gakkanawukka ta bolla makkaliidde de'iino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izikka taas, «Haysso asa nawu! Ta bolla makkallida makkallanchcha dere Isra7eele asaakko ta nena kiittays; isttinne istta aawati hach gakkanaaska ta bolla makkallida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚካ ታስ፥ «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ታ ቦላ ማካሊዳ ማካላንቻ ዴሬ ኢስራኤሌ ኣሳኮ ታ ኔና ኪታይስ፤ ኢስቲኔ ኢስታ ኣዋቲ ሃች ጋካናስካ ታ ቦላ ማካሊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አሳ ናአዉ፥ ታ ነና እስራኤለ አሳኮ፥ ታ ቦላ ማካልዳ ደርያኮ ኪታይስ። ኤንትነ ኤንታ ማይዛት ሀች ጋካናዉ ታ ቦላ ማካልዳ መላ ደኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Asa na7aw, ta nena Isra7eele asaako, ta bolla makallida deriyako kiittayis. Entinne enta mayzati hachi gakanaw ta bolla makallida mela de7oosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም እንዲህ አለኝ፤ “የሰው ልጅ ሆይ፤ በእኔ ላይ ወደ ዐመፀው ወደ ዐመፀኛው የእስራኤል ሕዝብ እልክሃለሁ፤ እነርሱና አባቶቻቸው እስከ ዛሬ ድረስ ዐምፀውብኛል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱም እንዲህ አለኝ፦ “የሰው ልጅ ሆይ! በእኔ ላይ ወደ ዐመፁት ወደ እስራኤል ሕዝብ እልክሃለሁ፤ እነርሱና የቀድሞ አባቶቻቸው እስከ ዛሬ ድረስ በእኔ ላይ እንዳመፁ ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በለኒውን፥ “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ናብ ደቂ እስራኤል፥ ናብቶም ካባይ ዝዓመፁ ዓመፀኛታት ህዝቢ እልእኸካ ኣለኹ፤ ንሳቶምን ኣቦታቶምን ክሳዕ እዛ መዓልቲ እዚኣ ዓሚፆሙኒ ኣለዉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በለኒውን፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ ናብ ደቂ እስራኤል፡ ናብቶም ካባይ ዝዐለዉ ዓለወኛታት ህዝብታት እልእከካ ኣሎኹ። ንሳቶምን ኣቦታቶምን ክሳዕ እዛ መዓልቲ እዚኣ ተጻሪሮምኒ ኣለዉ። |