Ezekiel 19:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሰንሰለት ኣሲሮም ድማ ናብ ንጉስ ባቢሎን ኣምጽእዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሰንሰለትም አስረው በቀፎ ውስጥ አኖሩት፤ ወደ ባቢሎንም ንጉሥ አመጡት፤ ድምፁም በእስራኤል ተራሮች ላይ ከዚያ ወዲያ እንዳይሰማ ወደ ግዞት ቤት አገቡት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሰንሰለትም አድርገው በቀፎ ውስጥ አኖሩት ወደ ባቢሎንም ንጉሥ አመጡት፤ ድምፁም በእስራኤል ተራሮች ላይ ከዚያ ወዲያ እንዳይሰማ ወደ አምባ አገቡት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በመንጠቆዎችም አድርገው በቀፎ ውስጥ አኖሩት፥ ወደ ባቢሎንም ንጉሥ አመጡት፤ ድምፁ በእስራኤል ተራሮች ላይ ዳግመኛ እንዳይሰማ ወደ እስር ቤት አመጡት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ባረንቱ ማጋን አ ጎቺደ፥ ኮዳን ጊጌዳ ጉ ጎልያን የጊደ፥ ባብሎነ ካትያኮ አፌድኖ። ላኤን አ ጉደይ እስራኤልያ ደረቱዋን ስሰተናዳን፥ ኡንቱንቱ አ ቃሾ ጎልያ ገልሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu barenttu maaggaan Aa goochchiide, kootsaadan giigeedda guutsa golliyaan yeggiide, Baabloone kaatiyaakko afeedino. Laa"entso Aa gudetsay Israa'eeliyaa deretuwaan sisettennaadan, unttunttu Aa k'asho golliyaa gelisseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Siidhen dafo yeggidi kooththa giddon gelththida; Baabiloone kawookko efida; Nam7anththo iza cenggurssi Isra7eele zumata bolla seetettontta mala, istti iza qasho keeth gelththida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሲን ዳፎ ዬጊዲ ኮ ጊዶን ጌልዳ፤ ባቢሎኔ ካዎኮ ኤፊዳ፤ ናምኣን ኢዛ ጬንጉርሲ ኢስራኤሌ ዙማታ ቦላ ሴቴቶንታ ማላ፥ ኢስቲ ኢዛ ቃሾ ኬ ጌልዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ እያ ስን ዎዶሮ አድ ሆን የግድ፥ ባብሎነ ካዋኮ ኤፍዶሶና። እ ጉደይስ ዛሪድ እስራኤለን ስኤቶና መላ ኤንቲ እያ ቃሾ ኬን የግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti iya sidhen wodoro aathidi hoothen yeggidi, Babiloone kawako efidosona. I gudeysi zaaridi Isra7eelen si7etonna mela enti iya qasho keethan yeggidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በስናግም በመጐተት ቀፎ ውስጥ ከትተው፣ ወደ ባቢሎን ንጉሥ አመጡት፤ ድምፁ በእስራኤል ተራሮች ላይ፣ ዳግመኛ እንዳይሰማ፣ በእስር ቤት አኖሩት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በመንጠቆ ይዘው በወጥመድ ጎጆ ውስጥ አኖሩት፤ ወደ ባቢሎን ንጉሥ ዘንድም ወሰዱት፤ ድምፁ ዳግመኛ በእስራኤል ኰረብቶች እንዳይሰማ፥ ወደ እስር ቤት አስገቡት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብሰንሰለት ኣሲሮም ኣብ ቆፎ ኣእተውዎ፤ ናብ ንጉስ ባቢሎን ድማ ወሰድዎ፤ ድምፁ ኣብ እምባታት እስራኤል ድሕሪዙይ ከይስማዕ፥ ኣብ ፅኑዕ እምባ ኣቐመጥዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሳንቀ ገይሮም ኣብ ቈፎ ኣእተውዎ፡ ናብ ንጉስ ባቢሎን ድማ ወሰድዎ። ድምጹ ኣብ ኣኽራን እስራኤል ድሕርዚ ኸይስማዕ፡ ኣብ ጽኑዕ እምባ ኣቐመጥዎ። |