Ezekiel 19:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብሰንሰለት ኣሲሮም ድማ ናብ ንጉስ ባቢሎን ኣምጽእዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሰ​ን​ሰ​ለ​ትም አስ​ረው በቀፎ ውስጥ አኖ​ሩት፤ ወደ ባቢ​ሎ​ንም ንጉሥ አመ​ጡት፤ ድም​ፁም በእ​ስ​ራ​ኤል ተራ​ሮች ላይ ከዚያ ወዲያ እን​ዳ​ይ​ሰማ ወደ ግዞት ቤት አገ​ቡት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሰንሰለትም አድርገው በቀፎ ውስጥ አኖሩት ወደ ባቢሎንም ንጉሥ አመጡት፤ ድምፁም በእስራኤል ተራሮች ላይ ከዚያ ወዲያ እንዳይሰማ ወደ አምባ አገቡት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በመንጠቆዎችም አድርገው በቀፎ ውስጥ አኖሩት፥ ወደ ባቢሎንም ንጉሥ አመጡት፤ ድምፁ በእስራኤል ተራሮች ላይ ዳግመኛ እንዳይሰማ ወደ እስር ቤት አመጡት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ባረንቱ ማጋን አ ጎቺደ፥ ኮዳን ጊጌዳ ጉ ጎልያን የጊደ፥ ባብሎነ ካትያኮ አፌድኖ። ላኤን አ ጉደይ እስራኤልያ ደረቱዋን ስሰተናዳን፥ ኡንቱንቱ አ ቃሾ ጎልያ ገልሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu barenttu maaggaan Aa goochchiide, kootsaadan giigeedda guutsa golliyaan yeggiide, Baabloone kaatiyaakko afeedino. Laa"entso Aa gudetsay Israa'eeliyaa deretuwaan sisettennaadan, unttunttu Aa k'asho golliyaa gelisseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Siidhen dafo yeggidi kooththa giddon gelththida; Baabiloone kawookko efida; Nam7anththo iza cenggurssi Isra7eele zumata bolla seetettontta mala, istti iza qasho keeth gelththida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሲን ዳፎ ዬጊዲ ኮ ጊዶን ጌልዳ፤ ባቢሎኔ ካዎኮ ኤፊዳ፤ ናምኣን ኢዛ ጬንጉርሲ ኢስራኤሌ ዙማታ ቦላ ሴቴቶንታ ማላ፥ ኢስቲ ኢዛ ቃሾ ኬ ጌልዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ እያ ስን ዎዶሮ አድ ሆን የግድ፥ ባብሎነ ካዋኮ ኤፍዶሶና። እ ጉደይስ ዛሪድ እስራኤለን ስኤቶና መላ ኤንቲ እያ ቃሾ ኬን የግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti iya sidhen wodoro aathidi hoothen yeggidi, Babiloone kawako efidosona. I gudeysi zaaridi Isra7eelen si7etonna mela enti iya qasho keethan yeggidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በስናግም በመጐተት ቀፎ ውስጥ ከትተው፣ ወደ ባቢሎን ንጉሥ አመጡት፤ ድምፁ በእስራኤል ተራሮች ላይ፣ ዳግመኛ እንዳይሰማ፣ በእስር ቤት አኖሩት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በመንጠቆ ይዘው በወጥመድ ጎጆ ውስጥ አኖሩት፤ ወደ ባቢሎን ንጉሥ ዘንድም ወሰዱት፤ ድምፁ ዳግመኛ በእስራኤል ኰረብቶች እንዳይሰማ፥ ወደ እስር ቤት አስገቡት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብሰንሰለት ኣሲሮም ኣብ ቆፎ ኣእተውዎ፤ ናብ ንጉስ ባቢሎን ድማ ወሰድዎ፤ ድምፁ ኣብ እምባታት እስራኤል ድሕሪዙይ ከይስማዕ፥ ኣብ ፅኑዕ እምባ ኣቐመጥዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳንቀ ገይሮም ኣብ ቈፎ ኣእተውዎ፡ ናብ ንጉስ ባቢሎን ድማ ወሰድዎ። ድምጹ ኣብ ኣኽራን እስራኤል ድሕርዚ ኸይስማዕ፡ ኣብ ጽኑዕ እምባ ኣቐመጥዎ።