Ezekiel 19:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ በትሪ ጨናፍራ ድማ ሓዊ ጠፍአ እሞ፡ ንፍርያታ ዝበልዐት በትሪ መንግስታዊት ብርቱዕ በትሪ ኣይነበራን። መልቀስ እዩ፣ ንልቅስ እውን ክኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከተመረጡት ጫፎችዋም በትር እሳት ወጣች፤ ፍሬዋንም በላች፤ የነገሥታትም በትር ይሆን ዘንድ የበረታ በትር የለባትም።” ይህ ሙሾ ነው፤ ለልቅሶም ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከጫፎችዋም በትሮች እሳት ወጣች ፍሬዋንም በላች፥ የነገሥታትም በትር ይሆን ዘንድ የበረታ በትር የለባትም። ይህ ሙሾ ነው፥ ለልቅሶም ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከቅርንጫፍዋ እሳት ወጣች፥ ፍሬዋንም በላች፥ ለገዢዎች በትረ መንግሥት የሚሆን ብርቱ ቅርንጫፍ በእርሷ ዘንድ የለም። ይህ ሙሾ ነው፥ ለልቅሶም ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታማይ አ ማራቱዋፐ እቱዋ ኦይቂደ፥ አ አይፍያናካ ድፕ ኦደ ሜዳ። ያትና፥ ካዉተ ጻምኣ ግድያ፥ አይ ምኖ ማራይካ አ ቦላን አትቤና። “ ‘ሀዌ ዬኩዋ ዝላሳ፤ ሀዋ ዝላሳዳን ጎኤታናዉ በሴ’ ያጋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Tamay Aa maratuwaappe ittuwaa oyk'k'iide, Aa ayifiyaanakka dippi ootsiide meedda. Yaatina, kawutetsaa s'am"aa gidiyaa, ay mino maraykka Aa bollan attibeena. « ‹Hawe yeekuwaa zilaassaa; hawaa zilaassaadan go'ettanaw bessee› yaaga» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izis wogga haggata issaafe tamay kezides; iza ayfida ayfeza mides; kawoteththas gidiza issi mino haggayka attibeenna; hayssi zilassa; ceece gallas milassas gidana› ga» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚስ ዎጋ ሃጋታ ኢሳፌ ታማይ ኬዚዴስ፤ ኢዛ ኣይፊዳ ኣይፌዛ ሚዴስ፤ ካዎቴስ ጊዲዛ ኢሲ ሚኖ ሃጋይካ ኣቲቤና፤ ሃይሲ ዚላሳ፤ ጬጬ ጋላስ ሚላሳስ ጊዳና› ጋ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታም እያ ኡባፈ ከይድ፥ እያ አይፍያነ ታሽያ ምስ። ካዎታ ፃምአ ግዳና ምኖ ታሸይ፥ እያ ቦላ በንትቤና። ሀይስ ዬሆ ዘለልስ፤ ሀይሳ ዘለልስ ከስያ ዎደ ጎኤታናዉ በሴስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Tami iya ubbaafe keyidi, iya ayfiyanne tashiya mis. Kawota xam7a gidana mino tashey, iya bolla bentibeenna. Haysi yeeho zelelsi; haysa zelelsi kessiya wode go7etanaw bessees” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዋና ቅርንጫፎቿ ከአንዱ እሳት ወጣ፤ ፍሬዋንም በላ። በትረ መንግሥት የሚሆን፣ አንድም ጠንካራ ቅርንጫፍ አልተረፈም።’ ይህ ሙሾ ነው፤ ለሐዘን እንጕርጕሮም ይሆናል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከወይን ተክሉ ግንድ እሳት ወጣ፤ ቅርንጫፎቹንና ፍሬውን ሁሉ እሳት በላው፤ ቅርንጫፎቹ ዳግመኛ ብርቱ አይሆኑምና በትረ መንግሥት መሆንም አይችሉም። እንግዲህ በመደጋገም የሚደረደረው ሙሾ ይህ ነው። እርሱም ለለቅሶ ያገለግላል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ጨናፍር ሓረጋ፥ ሓዊ ወፀ፤ ንፍሪኣ ኸዓ ሞዅ ኣበሎ፤ ዘንጊ ገዛኢ ዝኸውን ድልዱል ጨንፈር የብላን። እዚኣ ልቕሶ እያ፤ ከም መልቀስ ትለቐስ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ጨናፍር ሓረጋ ሓዊ ወጸ፡ ፍሪኣ ኸኣ ሞዂ ኣበለ። ዘንጊ ገዛኢ ዚኸውን ድልዱል ጨንፈር የብላን። እዚኣ ልቕሶ እያ፡ ከም ድጒዓ ትድጓዕ። |