Ezekiel 19:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ በትሪ ጨናፍራ ድማ ሓዊ ጠፍአ እሞ፡ ንፍርያታ ዝበልዐት በትሪ መንግስታዊት ብርቱዕ በትሪ ኣይነበራን። መልቀስ እዩ፣ ንልቅስ እውን ክኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከተ​መ​ረ​ጡት ጫፎ​ች​ዋም በትር እሳት ወጣች፤ ፍሬ​ዋ​ንም በላች፤ የነ​ገ​ሥ​ታ​ትም በትር ይሆን ዘንድ የበ​ረታ በትር የለ​ባ​ትም።” ይህ ሙሾ ነው፤ ለል​ቅ​ሶም ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከጫፎችዋም በትሮች እሳት ወጣች ፍሬዋንም በላች፥ የነገሥታትም በትር ይሆን ዘንድ የበረታ በትር የለባትም። ይህ ሙሾ ነው፥ ለልቅሶም ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከቅርንጫፍዋ እሳት ወጣች፥ ፍሬዋንም በላች፥ ለገዢዎች በትረ መንግሥት የሚሆን ብርቱ ቅርንጫፍ በእርሷ ዘንድ የለም። ይህ ሙሾ ነው፥ ለልቅሶም ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታማይ አ ማራቱዋፐ እቱዋ ኦይቂደ፥ አ አይፍያናካ ድፕ ኦደ ሜዳ። ያትና፥ ካዉተ ጻምኣ ግድያ፥ አይ ምኖ ማራይካ አ ቦላን አትቤና። “ ‘ሀዌ ዬኩዋ ዝላሳ፤ ሀዋ ዝላሳዳን ጎኤታናዉ በሴ’ ያጋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Tamay Aa maratuwaappe ittuwaa oyk'k'iide, Aa ayifiyaanakka dippi ootsiide meedda. Yaatina, kawutetsaa s'am"aa gidiyaa, ay mino maraykka Aa bollan attibeena. « ‹Hawe yeekuwaa zilaassaa; hawaa zilaassaadan go'ettanaw bessee› yaaga» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izis wogga haggata issaafe tamay kezides; iza ayfida ayfeza mides; kawoteththas gidiza issi mino haggayka attibeenna; hayssi zilassa; ceece gallas milassas gidana› ga» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚስ ዎጋ ሃጋታ ኢሳፌ ታማይ ኬዚዴስ፤ ኢዛ ኣይፊዳ ኣይፌዛ ሚዴስ፤ ካዎቴስ ጊዲዛ ኢሲ ሚኖ ሃጋይካ ኣቲቤና፤ ሃይሲ ዚላሳ፤ ጬጬ ጋላስ ሚላሳስ ጊዳና› ጋ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታም እያ ኡባፈ ከይድ፥ እያ አይፍያነ ታሽያ ምስ። ካዎታ ፃምአ ግዳና ምኖ ታሸይ፥ እያ ቦላ በንትቤና። ሀይስ ዬሆ ዘለልስ፤ ሀይሳ ዘለልስ ከስያ ዎደ ጎኤታናዉ በሴስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Tami iya ubbaafe keyidi, iya ayfiyanne tashiya mis. Kawota xam7a gidana mino tashey, iya bolla bentibeenna. Haysi yeeho zelelsi; haysa zelelsi kessiya wode go7etanaw bessees” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዋና ቅርንጫፎቿ ከአንዱ እሳት ወጣ፤ ፍሬዋንም በላ። በትረ መንግሥት የሚሆን፣ አንድም ጠንካራ ቅርንጫፍ አልተረፈም።’ ይህ ሙሾ ነው፤ ለሐዘን እንጕርጕሮም ይሆናል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከወይን ተክሉ ግንድ እሳት ወጣ፤ ቅርንጫፎቹንና ፍሬውን ሁሉ እሳት በላው፤ ቅርንጫፎቹ ዳግመኛ ብርቱ አይሆኑምና በትረ መንግሥት መሆንም አይችሉም። እንግዲህ በመደጋገም የሚደረደረው ሙሾ ይህ ነው። እርሱም ለለቅሶ ያገለግላል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ጨናፍር ሓረጋ፥ ሓዊ ወፀ፤ ንፍሪኣ ኸዓ ሞዅ ኣበሎ፤ ዘንጊ ገዛኢ ዝኸውን ድልዱል ጨንፈር የብላን። እዚኣ ልቕሶ እያ፤ ከም መልቀስ ትለቐስ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ጨናፍር ሓረጋ ሓዊ ወጸ፡ ፍሪኣ ኸኣ ሞዂ ኣበለ። ዘንጊ ገዛኢ ዚኸውን ድልዱል ጨንፈር የብላን። እዚኣ ልቕሶ እያ፡ ከም ድጒዓ ትድጓዕ።