Ezekiel 19:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳ ግና ብቝጥዓ ተቐዲዳ ናብ ምድሪ ተደርበየት፡ ንፋስ ምብራቕ ድማ ፍሬኣ ኣንቀጸት። ድልዱል በትሪኣ ተሰባቢሩን ነቐጸን፤ እቲ ሓዊ ድማ በሊዕዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን በመዓት ተነቀለች፤ ወደ መሬትም ተጣለች፤ የሚያቃጥልም ነፋስ ፍሬዋን አደረቀ፤ ብርቱዎች በትሮችዋም ተሰበሩና ደረቁ፤ እሳትም በላቻቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን በመዓት ተነቀለች ወደ መሬትም ተጣለች የምሥራቅም ነፋስ ፍሬዋን አደረቀ፤ ብርቱዎች በትሮችዋም ተሰበሩና ደረቁ፥ እሳትም በላቻቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን በቁጣ ተነቀለች፥ ወደ መሬትም ተጣለች፤ የምሥራቅ ነፋስ ፍሬዋን አደረቀ፤ ብርቱ ቅርንጫፎቿም ተሰበሩና ደረቁ፤ እሳትም በላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሄ ቱራይ ሀንቁዋን ሾደቲደ፥ ቢታን ኦለቴዳ። አዋይ ዶልያ ጫርኩ አ አይፍያ መልስና ቆቆፈቴዳ፤ አ ምኖ ታሺ መልና፥ ታማይ ሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin he turay hank'k'uwaan shodettiide, biittan oletteedda. Away doliyaa c'arkkuu Aa ayifiyaa melissina k'ok'ofetteedda; Aa mino tashii melina, tamay meedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin hanqon dhoqallettadus; duge biittan olettadus; arshey mokkiza bagga carkoy izo melissides; iza ayfida ayfeza qoqofides; mino izi haggati dagammida; tamaykka istta mides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ሃንቆን ቃሌታዱስ፤ ዱጌ ቢታን ኦሌታዱስ፤ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋ ጫርኮይ ኢዞ ሜሊሲዴስ፤ ኢዛ ኣይፊዳ ኣይፌዛ ቆቆፊዴስ፤ ሚኖ ኢዚ ሃጋቲ ዳጋሚዳ፤ ታማይካ ኢስታ ሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሄ ዎይነይ ሀንቆን ሾደትድ ሳአን የገትስ፤ ዶሎሀ ጫርኮይ እያ አይፍያ መልስስ፤ እያ ምኖ ታሸይ መልን ታም ምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin he woyney hanqon shodetidi sa7an yegetis; doloha carkoy iya ayfiya melisis; iya mino tashey melin tami mis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን በቍጣ ተነቀለች፤ ወደ ምድርም ተጣለች። የምሥራቅ ነፋስ አደረቃት፤ ፍሬዎቿንም አረገፈባት። ብርቱዎቹ ቅርንጫፎቿ ክው አሉ፤ እሳትም በላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን በቊጣ ከስሩ ተነቅሎ ወደ ምድር ተጣለ። ከበረሓ የሚነሣ የምሥራቅ ነፋስ አደረቀው፤ ፍሬዎቹም ረገፉ፤ ብርቱ የሆኑት ቅርንጫፎቹም ደረቁ፤ እሳትም በላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግናኸ ብቝጥዓ ተበቈሰት፤ ኣብ ምድሪ ኸዓ ተደርበየት፤ ንፋስ ምብራቕ ድማ ንፍሪኣ ኣንቀፆ፤ ድልዱል ጨናፍራ ተሰባቢሩ ነቐፀ፤ ሓዊውን በልዖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ ብቚጥዓ ተመንቈሰት፡ ኣብ ምድሪ ኸኣ ተደርበየት፡ ንፋስ ምብራቕ ድማ ፍሪኣ ኣንቀጸ። ድልዱል ጨናፍራ ተሰብረን ነቐጸን፡ ሓዊውን በልዖ። |