Ezekiel 19:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንበትሪ እቶም ዚገዝኡ ብርቱዓት በትሪ ነበራ፣ ቅርጻ ድማ ኣብ መንጎ እቶም ጽዑቓት ጨናፍር ልዕል ኢሉ ነበረ፣ ምስ ብዙሕ ጨናፍራ ድማ ብቝመታ ተራእየት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእርስዋም የጸናች በትር ወጣች፤ ለገዥዎችም በትር ሆነች፤ በዛፎችም መካከል ቁመቷ ረዘመ፤ በቅርንጫፎችዋም ርዝመቷ ታየ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእርስዋም ብርቱዎች በትሮች ነበሩአት እነርሱም ለነገሥታት በትሮች ነበሩ። ቁመታቸውም በዛፎች ቅርንጫፎች መካከል ረዘመ፥ በጫፎቻቸውም ብዛትና በርዝመታቸው ታዩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ገዢዎች ለሚይዙት በትረ መንግሥት የሚሆኑ ብርቱ ቅርንጫፎች ነበሩአት፤ ቁመቱ ከቅርንጫፎች መካከል ረዥም ነበር፥ በርዝመቱና በቅርንጫፎቹ ብዛት ታየ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ማራቱዋፐ ምንያዌ፥ ሞድያዋንቱ ጻምኣ ግዴዳ። አ ማራይ ዎልቃማ ማራቱዋፐ አዱቂደ፥ ቦላዉ አዳ። ባረ ማራቱዋ ጮራተንነ ቃተን ቦላና ቤቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa maratuwaappe minniyaawe, mooddiyaawanttu s'am"aa gideedda. Aa maray wolk'k'aama maratuwaappe aduk'k'iide, bollaw aad'd'eeda. Bare maratuwaa c'oratetsaaninne d'ok'k'atetsan bollaanna beetteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi haggati kawoteththas bessiza mino guufeta. Cippi gida hayththata giddon, ba adussateththaninne ba cora haggatan lo7a beettadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ሃጋቲ ካዎቴስ ቤሲዛ ሚኖ ጉፌታ። ጪፒ ጊዳ ሃይታ ጊዶን፥ ባ ኣዱሳቴኒኔ ባ ጮራ ሃጋታን ሎኣ ቤታዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ታሸት ምኖ ግድያ ግሾ ካዎታ ፃምአ ግድዶሶና። ዎይነይ ዎራን ደእያ ምታፐ አድ ድጭስ፤ ባ ታሽያ ዳሮተንነ አዱሳተን ኡባፈ ቦላራ በንትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya tasheti mino gidiya gisho kawota xam7a gididosona. Woyney woran de7iya mithatape aadhidi diccis; ba tashiya darotethaaninne adussatethan ubbaafe bollara bentis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቅርንጫፎቿ ለበትረ መንግሥት የሚሆኑ፣ ጠንካሮች ነበሩ፤ ጥቅጥቅ ባሉ ቅጠሎች መካከል፣ በቁመቷና በብዙ ቅርንጫፎቿ፣ ዘለግ ብላ፣ ጐልታ ትታይ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቅርንጫፎቹ ብርቱዎች ስለ ነበሩ፥ በትረ መንግሥት እስከሚገኝባቸው ድረስ አደጉ፤ የወይን ተክሉም ጥቅጥቅ ካለው ደን በላይ አደገ፤ ርዝመቱ ከብዙ ቅርንጫፎች ጋር ከፍ ብሎ ታየ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንበትሪ መንግስቲ ዝኸውን ድልዱል ጨንፈር ኣውፅአት፤ ጕንዳ ኣብ ማእኸል ፅቡቕ ኣቝፅልቲ ነውሐ፤ ነዋሕን ሃረግ ዝመልኣን ስለ ዝነበረት፥ እትረአ ኾነት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንዘንጊ መንግስቲ ዚኸውን ድልዱል ጨንፈር ኣውጽኤት፡ ጒንዳ ኣብ ማእከል ጽቡቕ ኣቛጽል ነውሔ። ነዋሕን ሓረግ ዝመልኣን ስለ ዝነበረት፡ እትርኤ ዀነት። |