Ezekiel 19:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣዴኻ ብደምካ ኣብ ጥቓ ማይ እተተኽለት ወይኒ እያ፣ ብብዙሕ ማያት ፍረን ቈጽሊ መሊኣን እያ ነይራ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “እናትህ በውኃ አጠገብ እንደ ተተከለች እንደ ወይን ግንድና እንደ ጽጌረዳ ነበረች፤ ከውኃም ብዛት የተነሣ የምታፈራና የምትሰፋ ሆነች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናትህ በመልክህ በውኃ አጠገብ እንደ ተተከለች እንደ ወይን ግንድ ነበረች፤ ከውኃም ብዛት የተነሣ የምታፈራና የምትሰፋ ሆነች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናትህ በደምህ፥ በውኃ አጠገብ እንደ ተተከለች እንደ ወይን ነበረች፥ ከውኃም ብዛት የተነሣ የምታፈራና ቅርንጫፎች የሞሉባት ነበረች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ነ አታ ሃ ዶናን፥ ቶከቴዳ ዎይንያ ቱራ ማላ። ዳሮ ሃይ ደእያ ድራዉ፥ ሄ ዎይንያ ቱራይ አይፍያ ዳርጻጽ ኡቴዳ፤ ቃይ ዳሮ ዳሻና ደኤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Ne aata haatsaa doonaan, toketteedda woyniyaa turaa mala. Daro haatsay de'iyaa diraw, he woyniyaa turay ayifiyaa dars's'as's'i utteedda; k'ay daro daashana de'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Ne aaya haaththa doonan tokettida woyne tura mala; goshsha gaden daro haaththi diza gishshas, daayida ayfida woyne tura misatadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ኔ ኣያ ሃ ዶናን ቶኬቲዳ ዎይኔ ቱራ ማላ፤ ጎሻ ጋዴን ዳሮ ሃ ዲዛ ጊሻስ፥ ዳዪዳ ኣይፊዳ ዎይኔ ቱራ ሚሳታዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ አይያ ሃ ዶናን ቶከትዳ ዎይነ መላ፤ ዳሮ ሃ ደእያ ግሾ ዎይነይ ዳሻንነ አይፈን ኩምድ ደኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne aayiya haatha doonan toketida woyne mela; daro haathi de7iya gisho woyney daashshaninne ayfen kumidi de7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘እናትህ በውሃ አጠገብ የተተከለ፣ በዕርሻ ውስጥ ያለ፣ ከውሃም ብዛት የተነሣ፣ ያፈራና የተንሰራፋ የወይን ተክል መሰለች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እናትህ በውሃ አጠገብ እንደ ተተከለች የወይን ተክል ነበረች፤ እርስዋም ከውሃው መትረፍረፍ የተነሣ በቅርንጫፎችዋና በፍሬ እንደ ተሞላች የወይን ተክል ሆነች፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እኖኻ ኸማኻ ኣብ ጥቓ ማያት እተተኽለት ኦም ወይኒ ነበረት፤ ሳላ ብዝሒ ማያት እትጥጥዕ ሃረግ ፈራይት ኦም ወይኒ ኾነት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣዴኻ ኸማኻ ኣብ ጥቓ ማያት እተተኽለት ኦም ወይኒ ነበረት። ብሳላ ብዝሒ ማያት እትጭብጭብ ሓረግ ፈራይት ኦም ወይኒ ዀነት። |