Ezekiel 19:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣዴኻ ብደምካ ኣብ ጥቓ ማይ እተተኽለት ወይኒ እያ፣ ብብዙሕ ማያት ፍረን ቈጽሊ መሊኣን እያ ነይራ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እና​ትህ በውኃ አጠ​ገብ እንደ ተተ​ከ​ለች እንደ ወይን ግን​ድና እንደ ጽጌ​ረዳ ነበ​ረች፤ ከው​ኃም ብዛት የተ​ነሣ የም​ታ​ፈ​ራና የም​ት​ሰፋ ሆነች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናትህ በመልክህ በውኃ አጠገብ እንደ ተተከለች እንደ ወይን ግንድ ነበረች፤ ከውኃም ብዛት የተነሣ የምታፈራና የምትሰፋ ሆነች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናትህ በደምህ፥ በውኃ አጠገብ እንደ ተተከለች እንደ ወይን ነበረች፥ ከውኃም ብዛት የተነሣ የምታፈራና ቅርንጫፎች የሞሉባት ነበረች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ነ አታ ሃ ዶናን፥ ቶከቴዳ ዎይንያ ቱራ ማላ። ዳሮ ሃይ ደእያ ድራዉ፥ ሄ ዎይንያ ቱራይ አይፍያ ዳርጻጽ ኡቴዳ፤ ቃይ ዳሮ ዳሻና ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Ne aata haatsaa doonaan, toketteedda woyniyaa turaa mala. Daro haatsay de'iyaa diraw, he woyniyaa turay ayifiyaa dars's'as's'i utteedda; k'ay daro daashana de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Ne aaya haaththa doonan tokettida woyne tura mala; goshsha gaden daro haaththi diza gishshas, daayida ayfida woyne tura misatadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ኔ ኣያ ሃ ዶናን ቶኬቲዳ ዎይኔ ቱራ ማላ፤ ጎሻ ጋዴን ዳሮ ሃ ዲዛ ጊሻስ፥ ዳዪዳ ኣይፊዳ ዎይኔ ቱራ ሚሳታዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ አይያ ሃ ዶናን ቶከትዳ ዎይነ መላ፤ ዳሮ ሃ ደእያ ግሾ ዎይነይ ዳሻንነ አይፈን ኩምድ ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne aayiya haatha doonan toketida woyne mela; daro haathi de7iya gisho woyney daashshaninne ayfen kumidi de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘እናትህ በውሃ አጠገብ የተተከለ፣ በዕርሻ ውስጥ ያለ፣ ከውሃም ብዛት የተነሣ፣ ያፈራና የተንሰራፋ የወይን ተክል መሰለች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እናትህ በውሃ አጠገብ እንደ ተተከለች የወይን ተክል ነበረች፤ እርስዋም ከውሃው መትረፍረፍ የተነሣ በቅርንጫፎችዋና በፍሬ እንደ ተሞላች የወይን ተክል ሆነች፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እኖኻ ኸማኻ ኣብ ጥቓ ማያት እተተኽለት ኦም ወይኒ ነበረት፤ ሳላ ብዝሒ ማያት እትጥጥዕ ሃረግ ፈራይት ኦም ወይኒ ኾነት።
Amharic Tigrinya 2011 ኣዴኻ ኸማኻ ኣብ ጥቓ ማያት እተተኽለት ኦም ወይኒ ነበረት። ብሳላ ብዝሒ ማያት እትጭብጭብ ሓረግ ፈራይት ኦም ወይኒ ዀነት።