Ezekiel 18:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ኣብ ሓረጣ ዘየውጽአ፡ ወሰኽ ዘይወሰደ፡ ኢዱ ካብ ኣበሳ ዝሰሓበ፡ ኣብ መንጎ ሰብን ሰብን ናይ ሓቂ ፍርዲ ፈጸመ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በአ​ራጣ ባያ​በ​ድር፥ አት​ር​ፎም ባይ​ወ​ስድ፥ እጁ​ንም ከኀ​ጢ​አት ቢመ​ልስ፥ በሰ​ውና በሰው መካ​ከ​ልም የእ​ው​ነ​ትን ፍርድ ቢፈ​ርድ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በአራጣ ባያበድር፥ ትርፎቻም ባይወስድ፥ እጁንም ከኃጢአት ቢመልስ፥ በሰውና በሰው መካከልም የእውነትን ፍርድ ቢፈርድ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በአራጣ ባያበድር፥ ትርፍ ባይወስድ፥ እጁንም ከበደል ቢመልስ፥ በሰውና በሰው መካከልም የእውነተኛ ፍትሕ ቢያደርግ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ዎያ አካናዉ ድቻዉ ታልአና ዮፐ፥ ባረ ኩሽያ ባላፐ ሺሽ አኮፐ፥ አሳ ግዶን ቱሙዋ ፕርዶፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I wod'iyaa akkanaw dichchaw tal"ana d'ayooppe, bare kushiyaa balaappe shiishshi akkooppe, asaa giddon tumuwaa pirddooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi dichchas tal7enna; buute daro dichchika ekkenna; ba kushe mooroppe naagees; asas suure pirda pirdees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ዲቻስ ታልኤና፤ ቡቴ ዳሮ ዲቺካ ኤኬና፤ ባ ኩሼ ሞሮፔ ናጌስ፤ ኣሳስ ሱሬ ፒርዳ ፒርዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባ ሚሽያ የሎራ ታልኤና፤ ባ ኩሽያ ኢታባፐ ናጌስ፤ አሰ ስገሸ ፅሎ ፕርዴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) ba miishiya yelora tal7ena; ba kushiya iitabaape naagees; ase sigethishe xillo pirdees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዐራጣ አያበድርም፣ ከፍተኛ ወለድም አይቀበልም ። እጁን ከበደል ይሰበስባል፤ በሰውና በሰው መካከል በትክክል ይፈርዳል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ገንዘቡን በአራጣ አያበድርም፤ ወይም ከፍተኛ ወለድ አይወስድም፤ ክፉ ነገር ከመሥራት ይቈጠባል፤ ጠበኞችን ለማስታረቅ ትክክለኛ ፍርድን ይሰጣል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንተ ዘየኻዕበተን እንተ ዘየሀረፀን ኢዱ ኻብ ዓመፅ እንተ ኸልከለ፥ ኣብ መንጎ ሰባት ከዓ ቕንዕና እንተ ፈረደ፥
Amharic Tigrinya 2011 እንተ ዘየኻዕበተን እንተ ዘየሕረጠን፡ ኢዱ ኻብ ዓመጽ እንተ ኸልከለ፡ ኣብ መንጎ ሰባት ከኣ ቅንዕና እንተ ፈረደ፡