Ezekiel 18:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኣብ ሓረጣ ዘየውጽአ፡ ወሰኽ ዘይወሰደ፡ ኢዱ ካብ ኣበሳ ዝሰሓበ፡ ኣብ መንጎ ሰብን ሰብን ናይ ሓቂ ፍርዲ ፈጸመ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በአራጣ ባያበድር፥ አትርፎም ባይወስድ፥ እጁንም ከኀጢአት ቢመልስ፥ በሰውና በሰው መካከልም የእውነትን ፍርድ ቢፈርድ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በአራጣ ባያበድር፥ ትርፎቻም ባይወስድ፥ እጁንም ከኃጢአት ቢመልስ፥ በሰውና በሰው መካከልም የእውነትን ፍርድ ቢፈርድ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በአራጣ ባያበድር፥ ትርፍ ባይወስድ፥ እጁንም ከበደል ቢመልስ፥ በሰውና በሰው መካከልም የእውነተኛ ፍትሕ ቢያደርግ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ዎያ አካናዉ ድቻዉ ታልአና ዮፐ፥ ባረ ኩሽያ ባላፐ ሺሽ አኮፐ፥ አሳ ግዶን ቱሙዋ ፕርዶፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I wod'iyaa akkanaw dichchaw tal"ana d'ayooppe, bare kushiyaa balaappe shiishshi akkooppe, asaa giddon tumuwaa pirddooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi dichchas tal7enna; buute daro dichchika ekkenna; ba kushe mooroppe naagees; asas suure pirda pirdees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ዲቻስ ታልኤና፤ ቡቴ ዳሮ ዲቺካ ኤኬና፤ ባ ኩሼ ሞሮፔ ናጌስ፤ ኣሳስ ሱሬ ፒርዳ ፒርዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባ ሚሽያ የሎራ ታልኤና፤ ባ ኩሽያ ኢታባፐ ናጌስ፤ አሰ ስገሸ ፅሎ ፕርዴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | ba miishiya yelora tal7ena; ba kushiya iitabaape naagees; ase sigethishe xillo pirdees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዐራጣ አያበድርም፣ ከፍተኛ ወለድም አይቀበልም ። እጁን ከበደል ይሰበስባል፤ በሰውና በሰው መካከል በትክክል ይፈርዳል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ገንዘቡን በአራጣ አያበድርም፤ ወይም ከፍተኛ ወለድ አይወስድም፤ ክፉ ነገር ከመሥራት ይቈጠባል፤ ጠበኞችን ለማስታረቅ ትክክለኛ ፍርድን ይሰጣል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንተ ዘየኻዕበተን እንተ ዘየሀረፀን ኢዱ ኻብ ዓመፅ እንተ ኸልከለ፥ ኣብ መንጎ ሰባት ከዓ ቕንዕና እንተ ፈረደ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንተ ዘየኻዕበተን እንተ ዘየሕረጠን፡ ኢዱ ኻብ ዓመጽ እንተ ኸልከለ፡ ኣብ መንጎ ሰባት ከኣ ቅንዕና እንተ ፈረደ፡ |