Ezekiel 18:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሓደ እኳ ኣይጨቘን፣ ግናኸ ነቲ ዕዳ ዘለዎ ሰብ መብጽዓኡ መለሰ፣ ንሓደ እኳ ብሓይሊ ኣይዘመተን፣ እንጌራኡ ንጥሙያት ሂቡ፣ ዕርቃኑ ድማ ብኽዳን ሸፈኖ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰውንም ባያስጨንቅ፥ ለባለ ዕዳም መያዣውን ቢመልስ፥ ፈጽሞም ባይቀማ፥ ከእንጀራውም ለተራበ ቢሰጥ፥ የተራቈተውንም ከልብሱ ቢያለብስ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰውንም ባያስጨንቅ ለባለ ዕዳም መያዣውን ቢመልስ ፈጽሞም ባይቀማ ከእንጀራውም ለተራበ ቢሰጥ የተራቈተውንም በልብስ ቢያለብስ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ማንንም ሰው ባያስጨንቅ፥ ነገር ግን ለባለ ዕዳው መያዣውን ቢመልስ፥ ባይቀማ፥ ከምግቡ ለተራበ ቢሰጥ፥ የተራቆተውንም በልብስ ቢሸፍን፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦናነ ኡቁናና ዮፐ፥ አጮ ኦይቄዳዋ ጉየ ዛሮፐ፥ እት ኡራነ ቦንቃና ዮፐ፥ ባረዉ ደእያዋፐ ኮሻቴዳ አሳ ምዞፐ፥ ካሎቴዳዋ ማይዞፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | oonanne uk'k'unnana d'ayooppe, ac'oo oyk'k'eeddawaa guyye zaarooppe, itti uraanne bonk'k'ana d'ayooppe, barew de'iyaawaappe koshateedda asaa mizooppe, kallotteeddawaa mayzzooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Oonakka un7eththenna; gido attiin oyso ekkida miishshaakka tal7e ekkidaades zaarees; gafidaades ba kath, kallottidaades ba may7o immees attiin wolqqara baas bonqqi ekkenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦናካ ኡንኤና፤ ጊዶ ኣቲን ኦይሶ ኤኪዳ ሚሻካ ታልኤ ኤኪዳዴስ ዛሬስ፤ ጋፊዳዴስ ባ ካ፥ ካሎቲዳዴስ ባ ማይኦ ኢሜስ ኣቲን ዎልቃራ ባስ ቦንቂ ኤኬና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦናካ ኡንኤና፤ አጮስ ኦይክዳባ ጉየ ዛሬስ፥ ቦንቀና፤ ኮሻትዳ አስ ሙዜስ፤ ካሎትዳ አስ ማይዜስ፤ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Oonaka un7ethenna; acos oykidaba guye zaarees, bonqenna; koshatida asi muzees; kallotida asi mayzees; |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ማንንም አይጨቍንም፤ ነገር ግን በመያዣ የወሰደውን እንኳ ለተበዳሪው ይመልሳል፤ ለተራበ የራሱን እንጀራ፣ ለተራቈተም ልብስ ይሰጣል እንጂ፣ በጕልበት አይቀማም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ማንንም አይጨቊንም፤ ነገር ግን በመያዣ የያዘውን ይመልሳል፤ አይቀማም፤ ለተራበ ያበላል፤ ለታረዘ ያለብሳል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሓደ እኳ እንተ ዘይገፍዐን፥ ንበዓል ዕዳ ትሕጃ እንተ መለሰሉ፥ ንሓደ እኳ እንተ ዘይዓመፀ፥ እንጀራኡ ንጥሙይ እንተ ሃበ፥ ንዕሩቕ ከዓ ኽዳን እንተ ኸደነ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሓደ እኳ እንተ ዘይገፍዔ፡ ንብዓል ዕዳ ታሕዚ እንተ መለሰሉ፡ ንሓደ እኳ እንተ ዘይዐመጸ፡ እንጌራኡ ንጥሙይ እንተ ሀበ፡ ንዕሩቕ ከኣ ክዳን እንተ ኸደነ፡ |