Ezekiel 18:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሞት እቲ ዚመውት ባህ ኣይብለንን እዩ እሞ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። ስለዚ ተነሲሕካ ንበር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የምዋቹን ሞት አልፈቅድምና፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ ስለዚህ በንስሓ ተመለሱና በሕይወት ኑሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የምዋቹን ሞት አልፈቅድምና፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ ስለዚህ ተመለሱና በሕይወት ኑሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሟቹ ሞት አልደሰትምና፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ ስለዚህ ተመለሱና በሕይወት ኑሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን እት አሳ ሀይቁዋንነ ናሸትከ። ሄዋ ድራዉ፥ ህንተ ናጋራ ፓጽ ስሚደ፥ ፓጻ ደእተ! ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani itti asaa hayk'k'uwaaninne nashetikke. Hewaa diraw, hintte nagaraa paas'i simmiide, pas'a de'ite! Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Oonikka hayqqanayssa ta koykke gees Ubbaa Haariza GODAY; taakko haa simmidi shemppora paxa diite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦኒካ ሃይቃናይሳ ታ ኮይኬ ጌስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፤ ታኮ ሃ ሲሚዲ ሼምፖራ ፓጻ ዲቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ እስ አሳ ሀይቆንካ ኡፋይትከ። ሄሳ ግሾ፥ ህንተ ናጋራ ፓፅድ፥ ደኦን ደእተ” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani issi asa hayqonka ufaytike. Hessa gisho, hinte nagaraa paaxidi, de7on de7ite” yaagees Ubbaa Haariya Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ማንም እንዲሞት አልሻምና፣ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ፤ ወደ እኔ ተመለሱና በሕይወት ኑሩ! |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ ማንም ሰው እንዲሞት አልፈልግም፤ ስለዚህ ሁላችሁም ከኃጢአታችሁ ተመልሳችሁ በሕይወት ኑሩ፤” ይህን የተናገረ ልዑል እግዚአብሔር ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነስ ሞት ሓደ እኳ ኣይፈቱን እየ እሞ ተመለሱ፤ ብህይወት ከዓ ንበሩ” ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነስ ሞት ሓደ እኳ ኣይፈቱን እየ እሞ፡ ተመለሱ ብህይወት ከኣ ንበሩ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |