Ezekiel 18:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዅሉ እቲ ዝፈደልካሉ በደልካ ካባኻ ደርብዮ። ሓድሽ ልብን ሓድሽ መንፈስን ድማ ይግበረልኩም፤ ኣቱም ቤት እስራኤል ስለምንታይ ክትመውቱ ኢኹም፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የበደላችሁትን በደል ሁሉ ከእናንተ ጣሉ፤ አዲስ ልብና አዲስ መንፈስንም ለእናንተ አድርጉ፤ የእስራኤል ቤት ሆይ! ስለ ምን ትሞታላችሁ? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የበደላችሁትን በደል ሁሉ ከእናንተ ጣሉ አዲስ ልብና አዲስ መንፈስም ለእናንተ አድርጉ፤ የእስራኤል ቤት ሆይ፥ ስለ ምን ትሞታላችሁ? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የበደላችሁትን በደል ሁሉ ከእናንተ ጣሉ፥ አዲስ ልብና አዲስ መንፈስም ለእናንተ አድርጉ፥ የእስራኤል ቤት ሆይ፥ ለምን ትሞታላችሁ? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ናቄዳ ናቁዋ ኡባ ህንተፐ ሃሲደ፥ ኦራ ዎዛናነ ኦራ አያና አክተ። ህንተኖ እስራኤልያ አሳቶ፥ አያዉ ሀይቂቴ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte naak'k'eedda naak'uwaa ubbaa hintteppe haasiide, ooratsa wozanaanne ooratsa ayaanaa akkite. Hinttenoo Israa'eeliyaa asatoo, ayaw hayk'k'iitee? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte ta bolla ooththida qoho ubbaa wora olite; inttes ooraththa wozinaynne ooraththa ayanay de7o; intteno Isra7eele asatoo ays hayqqeetii? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ታ ቦላ ኦዳ ቆሆ ኡባ ዎራ ኦሊቴ፤ ኢንቴስ ኦራ ዎዚናይኔ ኦራ ኣያናይ ዴኦ፤ ኢንቴኖ ኢስራኤሌ ኣሳቶ ኣይስ ሃይቄቲ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ኢታ ኦሱዋ ኡባ ዎራ የግድ፥ ኦራ ዎዛናነ ኦራ አያና ኤክተ። ህንተኖ፥ እስራኤለ አሳዉ፥ አይስ ሀይቄቲ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte iita oosuwa ubba wora yeggidi, ooratha wozananne ooratha ayyaana ekite. Hinteno, Isra7eele asaw, ayis hayqeetii? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእኔ ላይ የፈጸማችሁትን በደል ሁሉ ወደ ኋላ ጣሉት፤ አዲስ ልብና አዲስ መንፈስ ይኑራችሁ። የእስራኤል ቤት ሆይ፤ ለምን ትሞታላችሁ? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከክፉ ሥራችሁ ሁሉ ተላቃችሁ አዲስ መንፈስና አዲስ ልብ ይኑራችሁ፤ እናንተ እስራኤላውያን ለምን ትሞታላችሁ? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ዝበደልኩምዎ በደል ካባኻትኩም ደርብዩ፤ ሓድሽ ልብን ሓድሽ መንፈስን ድማ ንኣኻትኩም ግበሩ። ኣቱም ቤት እስራኤል ስለ ምንታይ እትሞቱ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ዝገሀስኩምዎ ግህሰት ካባኹም ደርብዩ፡ ሓድሽ ልብን ሓድሽ መንፈስን ድማ ግበሩ። ኣቱም ቤት እስራኤል፡ ስለምንታይ እትሞቱ |