Ezekiel 18:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ፡ ኣቱም ቤት እስራኤል፡ ነፍሲ ወከፍኩም ከከም መገዶም ክፈርደኩም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። ካብ ኩሉ በደልኩም ተነስሑን ተነስሑን፤ ስለዚ ኣበሳ ውድቀትኩም ኣይከውንን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ሆይ! ስለ​ዚህ እንደ መን​ገዱ በየ​ሰዉ ሁሉ እፈ​ር​ድ​ባ​ች​ኋ​ለሁ፥ ይላል ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ ንስሓ ግቡ፤ ኀጢ​አ​ትም ዕን​ቅ​ፋት እን​ዳ​ይ​ሆ​ን​ባ​ችሁ ከኀ​ጢ​አ​ታ​ችሁ ሁሉ ተመ​ለሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤል ቤት ሆይ፥ ስለዚህ እንደ መንገዱ በየሰዉ ሁሉ እፈርድባችኋለሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ ንስሐ ግቡ ኃጢአትም ዕንቅፋት እንዳይሆንባችሁ ከኃጢአታችሁ ሁሉ ተመለሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ የእስራኤል ቤት ሆይ፥ እያንዳንዱን ሰው እንደ መንገዱ እፈርዳለሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። ተመለሱ፥ ኃጢአትም ዕንቅፋት እንዳይሆንባችሁ ከኃጢአታችሁ ሁሉ ተመለሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሄዋ ድራዉ፥ ህንተኖ፥ እስራኤልያ አሳቶ፥ ታን ህንተና ኡባካ ህንተ ኦግያዳን ኦግያዳን ፕርዳና። ናጋራይ ህንተ ዮ ጋሶ ግደናዳን ፓጽተ፤ ህንተ ባይዙዋ ኡባፐካ ስምተ። ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hewaa diraw, hinttenoo, Israa'eeliyaa asatoo, taani hinttena ubbaakka hintte ogiyaadan ogiyaadan pirddana. Nagaray hintte d'ayoo gaaso gidennaadan paas'ite; hintte bayzzuwaa ubbaappekka simmite. Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hessa gishshas intteno Isra7eele asatoo! Hessa gishshas intte ooso ooso mala ta intte bolla pirdana; Ha7i maaroteththan gelite; intte nagaran dhayontta mala intte nagara ubbaafe simmite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሄሳ ጊሻስ ኢንቴኖ ኢስራኤሌ ኣሳቶ! ሄሳ ጊሻስ ኢንቴ ኦሶ ኦሶ ማላ ታ ኢንቴ ቦላ ፒርዳና፤ ሃኢ ማሮቴን ጌሊቴ፤ ኢንቴ ናጋራን ዮንታ ማላ ኢንቴ ናጋራ ኡባፌ ሲሚቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ህንተኖ፥ እስራኤለ አሳዉ፥ ታ ህንተና ህንተ ኦሱዋ ኦሱዋ ፕርዳና። ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ ናጋር ህንተዉ ዮስ ጋሶ ግዶና መላ ፓፅተ፤ ህንተ ባላ ኡባፈ ስምተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Hinteno, Isra7eele asaw, ta hintena hinte oosuwatho oosuwatho pirdana. Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees; nagari hintew dhayos gaaso gidonna mela paaxite; hinte bala ubbaafe simmite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የእስራኤል ቤት ሆይ፤ ስለዚህ እንደየሥራችሁ በእያንዳንዳችሁ ላይ እፈርዳለሁ፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ። እንግዲህ ንስሓ ግቡ በኀጢአት እንዳትጠፉ፣ ከኀጢአታችሁ ሁሉ ተመለሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አሁንም እኔ ልዑል እግዚአብሔር ለእናንተ ለእስራኤላውያን የምላችሁ ይህ ነው፤ በክፉ ሥራችሁ እያንዳንዳችሁን እቀጣለሁ፤ ስለዚህ ከምታደርጉት ክፋት ተመለሱ፤ አለበለዚያ ኃጢአታችሁ ያጠፋችኋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ “ኣቱም ቤት እስራኤል፥ ንነፍሲ ወከፍኩም ከከም መንገድኹም ክፈርደኩም እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። ተነስሁ፤ ሓጢኣትኩም መዐንቀፊ ኸይኾነኩምስ፥ ካብ ኵሉ ሓጢኣትኩም ተመለሱ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ፡ ኣቱም ቤት እስራኤል፡ ንነፍሲ ወከፍ ከከም መገድኹም ክፈርደኩም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። ተመለሱ፡ ኣበሳኹም መዓንቀፊ ኸይኰነኩምሲ፡ ካብ ኲሉ ግህሰትኩም ተመለሱ።