Ezekiel 18:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ፡ ኣቱም ቤት እስራኤል፡ ነፍሲ ወከፍኩም ከከም መገዶም ክፈርደኩም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። ካብ ኩሉ በደልኩም ተነስሑን ተነስሑን፤ ስለዚ ኣበሳ ውድቀትኩም ኣይከውንን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤል ቤት ሆይ! ስለዚህ እንደ መንገዱ በየሰዉ ሁሉ እፈርድባችኋለሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ ንስሓ ግቡ፤ ኀጢአትም ዕንቅፋት እንዳይሆንባችሁ ከኀጢአታችሁ ሁሉ ተመለሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል ቤት ሆይ፥ ስለዚህ እንደ መንገዱ በየሰዉ ሁሉ እፈርድባችኋለሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ ንስሐ ግቡ ኃጢአትም ዕንቅፋት እንዳይሆንባችሁ ከኃጢአታችሁ ሁሉ ተመለሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ የእስራኤል ቤት ሆይ፥ እያንዳንዱን ሰው እንደ መንገዱ እፈርዳለሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። ተመለሱ፥ ኃጢአትም ዕንቅፋት እንዳይሆንባችሁ ከኃጢአታችሁ ሁሉ ተመለሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሄዋ ድራዉ፥ ህንተኖ፥ እስራኤልያ አሳቶ፥ ታን ህንተና ኡባካ ህንተ ኦግያዳን ኦግያዳን ፕርዳና። ናጋራይ ህንተ ዮ ጋሶ ግደናዳን ፓጽተ፤ ህንተ ባይዙዋ ኡባፐካ ስምተ። ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hewaa diraw, hinttenoo, Israa'eeliyaa asatoo, taani hinttena ubbaakka hintte ogiyaadan ogiyaadan pirddana. Nagaray hintte d'ayoo gaaso gidennaadan paas'ite; hintte bayzzuwaa ubbaappekka simmite. Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hessa gishshas intteno Isra7eele asatoo! Hessa gishshas intte ooso ooso mala ta intte bolla pirdana; Ha7i maaroteththan gelite; intte nagaran dhayontta mala intte nagara ubbaafe simmite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሄሳ ጊሻስ ኢንቴኖ ኢስራኤሌ ኣሳቶ! ሄሳ ጊሻስ ኢንቴ ኦሶ ኦሶ ማላ ታ ኢንቴ ቦላ ፒርዳና፤ ሃኢ ማሮቴን ጌሊቴ፤ ኢንቴ ናጋራን ዮንታ ማላ ኢንቴ ናጋራ ኡባፌ ሲሚቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ህንተኖ፥ እስራኤለ አሳዉ፥ ታ ህንተና ህንተ ኦሱዋ ኦሱዋ ፕርዳና። ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ ናጋር ህንተዉ ዮስ ጋሶ ግዶና መላ ፓፅተ፤ ህንተ ባላ ኡባፈ ስምተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Hinteno, Isra7eele asaw, ta hintena hinte oosuwatho oosuwatho pirdana. Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees; nagari hintew dhayos gaaso gidonna mela paaxite; hinte bala ubbaafe simmite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የእስራኤል ቤት ሆይ፤ ስለዚህ እንደየሥራችሁ በእያንዳንዳችሁ ላይ እፈርዳለሁ፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ። እንግዲህ ንስሓ ግቡ በኀጢአት እንዳትጠፉ፣ ከኀጢአታችሁ ሁሉ ተመለሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አሁንም እኔ ልዑል እግዚአብሔር ለእናንተ ለእስራኤላውያን የምላችሁ ይህ ነው፤ በክፉ ሥራችሁ እያንዳንዳችሁን እቀጣለሁ፤ ስለዚህ ከምታደርጉት ክፋት ተመለሱ፤ አለበለዚያ ኃጢአታችሁ ያጠፋችኋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ “ኣቱም ቤት እስራኤል፥ ንነፍሲ ወከፍኩም ከከም መንገድኹም ክፈርደኩም እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። ተነስሁ፤ ሓጢኣትኩም መዐንቀፊ ኸይኾነኩምስ፥ ካብ ኵሉ ሓጢኣትኩም ተመለሱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ፡ ኣቱም ቤት እስራኤል፡ ንነፍሲ ወከፍ ከከም መገድኹም ክፈርደኩም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። ተመለሱ፡ ኣበሳኹም መዓንቀፊ ኸይኰነኩምሲ፡ ካብ ኲሉ ግህሰትኩም ተመለሱ። |