Ezekiel 18:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ ብህይወት ከለኹ፡ ደጊም ነዚ ምስላ እዚ ኣብ እስራኤል ክትጥቀሙሉ ኣጋጣሚ ኣይክትረኽቡን ኢኹም፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔ ሕያው ነኝ! እን​ግ​ዲህ ወዲህ ይህን ምሳሌ በእ​ስ​ራ​ኤል ዘንድ አት​መ​ስ​ሉ​ትም፥ ይላል ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔ ሕያው ነኝና እንግዲህ ወዲህ ይህን ምሳሌ በእስራኤል ዘንድ አትመስሉትም፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔ ሕያው ነኝ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፥ እንግዲህ ወዲህ ይህ ምሳሌ በእስራኤል ውስጥ በእናንተ አይመሰልም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ታ ደኡዋን ጫቃይ: ሀዋፐ ስንዉ ህንተ እስራኤልያ ቢታን ሀ ሌምሱዋ ሌምስክታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday ta de'uwaan c'aak'k'ay: Hawaappe sintsaw hintte Israa'eeliyaa biittan ha leemisuwaa leemisikkita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Tani Ubbaa Haariza GODAY! Tani de7o Xoossa gididayssan caaqqays: hayssafe guyen intte hayssa mala tosse Isra7eele biittan yootekketa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ታኒ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ! ታኒ ዴኦ ጾሳ ጊዲዳይሳን ጫቃይስ፡ ሃይሳፌ ጉዬን ኢንቴ ሃይሳ ማላ ቶሴ ኢስራኤሌ ቢታን ዮቴኬታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ታ ደኡዋን ጫቃስ። ህዛፐ ጉየ ህንተ እስራኤለ ቢታን ሀ ሌምሱዋ ሌምሰከታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani Ubbaa Haariya Goday ta de7uwan caaqas. Hizape guye hinte Isra7eele biittan ha leemisuwa leemiseketa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “በሕያውነቴ እምላለሁ ይላል ልዑል እግዚአብሔር ፤ ከእንግዲህ ይህን ምሳሌ በእስራኤል ምድር አትመስሉም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እኔ ሕያው እንደ መሆኔ ይህን ምሳሌ በእስራኤል ዳግመኛ አትናገሩትም፤ ይህን የተናገርኩ እኔ ልዑል እግዚአብሔር ነኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣነ ህያው እየ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፤ እዝ ምስላ እዙይ ድሕሪዙይ ኣብ እስራኤል ኣይትምስልዎን ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ህያው እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። እዚ ምስላ እዝስ ድሕርዚ ኣብ እስራኤል ኣይክትምስልዎን ኢኹም።