Ezekiel 18:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ቤት እስራኤል ግና፡ መገዲ እግዚኣብሄር ቅንዕቲ ኣይኰነትን። ኣቱም ቤት እስራኤል፡ መገደይ ቅኑዓትዶ ኣይኰኑን፧ መገድታትኩም ማዕረ ኣይኰነን ድዩ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን የእ​ስ​ራ​ኤል ቤት፦ የጌታ መን​ገድ የቀ​ናች አይ​ደ​ለ​ችም ይላሉ። የእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ሆይ! በውኑ መን​ገዴ የቀ​ናች አይ​ደ​ለ​ች​ምን? ይል​ቅስ የእ​ና​ንተ መን​ገድ ያል​ቀ​ናች አይ​ደ​ለ​ች​ምን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን የእስራኤል ቤት። የጌታ መንገድ የቀናች አይደለችም ይላል። የእስራኤል ቤት ሆይ፥ በውኑ መንገዴ የቀናች አይደለችምን? ይልቅስ የእናንተ መንገድ ያልቀናች አይደለችምን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሆኖም የእስራኤል ቤት የጌታ መንገድ ቀና አይደለም ይላሉ። የእስራኤል ቤት ሆይ፥ በውኑ መንገዶቼ ቀና አይደሉምን? ቀና ያልሆኑትስ የእናንተ መንገዶች አይደሉምን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን እስራኤልያ አሳቱ፥ ጾሳ ኦጊ ሱረ ግደና ያጌድኖ። ህንተኖ፥ እስራኤልያ አሳቶ፥ ሱረ ግደናዌ ታ ኦጌ? ሱረ ግደናዌ ህንተ ኦግያ ግደኔ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Israa'eeliyaa asatuu, S'oossaa ogii suure gidenna yaageeddino. Hinttenoo, Israa'eeliyaa asatoo, suure gidennawe ta ogee? suure gidennawe hintte ogiyaa gidennee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay gidikko, ‹GODAA ogey suure gidenna› gida. Intteno Isra7eele asatoo! Ta ogey suure gidennee? Geellay intte oge gidennee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳይ ጊዲኮ፥ ‹ጎዳ ኦጌይ ሱሬ ጊዴና› ጊዳ። ኢንቴኖ ኢስራኤሌ ኣሳቶ! ታ ኦጌይ ሱሬ ጊዴኔ? ጌላይ ኢንቴ ኦጌ ጊዴኔ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን እስራኤለ አሳይ፥ ‘ጎዳ ኦገይ ሱረ ግደና’ ያግዶሶና። እስራኤለ አሳዉ፥ ሱረ ግዶናይ ታ ኦግያ? ህንተ ኦግያ ግደኔ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Isra7eele asay, ‘Godaa ogey suure gidenna’ yaagidosona. Isra7eele asaw, suure gidonnay ta ogiya? Hinte ogiya gidennee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤል ቤት ግን፣ ‘የጌታ መንገድ ቀና አይደለችም’ ይላል። የእስራኤል ቤት ሆይ! መንገዴ ቀና አይደለችምን? ቀና ያልሆነችውስ የእናንተ መንገድ አይደለችምን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እናንተ እስራኤላውያን ግን ‘ልዑል እግዚአብሔር የሚያደርገው ነገር ትክክል አይደለም’ ትላላችሁ፤ ታዲያ የእኔ ሥራ ትክክል ያልሆነ ይመስላችኋልን? ትክክል ያልሆነውስ የእናንተ አካሄድ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግናኸ ቤት እስራኤል፥ መንገዲ እግዚኣብሄር ኣይቅኑዕን እዩ፥ ይብሉ ኣለዉ፤ ኣቱም ቤት እስራኤል፥ ብሓቂዶ መንገደይ እዩ ዘይቅኑዕ? ዘይቅኑዕስ መንገድታትኩምዶ ግዳ ኣይኮነን?”
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ ቤት እስራኤልሲ፡ መገዲ እግዚኣብሄር ኣይቅኑዕን እዩ፡ ይብሉ ኣለዉ። ኣቱም ቤት እስራኤል፡ ካንዶ መገድታተይ እዩ ዘይቅኑዕ ዘይቅኑዕሲ መገድታትኩምዶ ግዳ ኣይኰነን