Ezekiel 18:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ተስፋ ስለ ዝቘረጸ፡ ካብ ዝገበሮ ዅሉ በደላቱ ስለ ዚርሕቕ፡ ብርግጽ ብህይወት ኪነብር እዩ፣ ኣይመውትን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከሠራው ሁሉ በደል አይቶ ተመልሶአልና ፈጽሞ በሕይወት ይኖራል እንጂ አይሞትም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አስቦ ከሠራው በደል ሁሉ ተመልሶአልና ፈጽሞ በሕይወት ይኖራል እንጂ አይሞትም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሠራውን በደል ሁሉ አይቶ ተመልሶአልና በእርግጥ በሕይወት ይኖራል እንጂ አይሞትም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ባረ ኦዳ ናጋራ ኡባ አኬኪደ ስሜዳ ድራዉ፥ እ ቱሙ ፓጻ ደአናፐ አትና ሀይቀና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I bare ootseedda nagaraa ubbaa akeekiide simmeedda diraw, I tumu pas'a de'anaappe attina hayk'k'enna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi ba ooththida qoho ubbaa yuushshi akeekidi, ba ooththida iitateththa ooso ubbaafe simmida gishshas izi shemppora paxa daana attiin hayqqenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ባ ኦዳ ቆሆ ኡባ ዩሺ ኣኬኪዲ፥ ባ ኦዳ ኢታቴ ኦሶ ኡባፌ ሲሚዳ ጊሻስ ኢዚ ሼምፖራ ፓጻ ዳና ኣቲን ሃይቄና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ባ ኦዳ ናጋራ ቆፕድ ጉየ ስምዳ ግሾ፥ እ ቱማ ደኦን ዳናፐ አትሽን፥ ሀይቀና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I ba oothida nagaraa qopidi guye simmida gisho, I tuma de7on daanape attishin, hayqenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የፈጸመውን በደል ሁሉ ተገንዝቦ ካደረገው ክፋት ሁሉ ስለ ተመለሰ፣ ፈጽሞ በሕይወት ይኖራል እንጂ አይሞትም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሚያደርገው ነገር ከንቱ መሆኑን ተገንዝቦ ኃጢአት መሥራቱን ስለ ተወ በእርግጥ በሕይወት ይኖራል እንጂ አይሞትም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ኵሉ እቲ ዝገበሮ በደል ኣስተንቲኑ ስለ ዝተመለሰ፥ ንሱ ብርግፅ ብህይወት ክነብር እዩ፤ ኣይመውትንውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ኲሉ እቲ ዝገበሮ ግህሰቱ ኣስተንቲኑ ስለ እተመልሰ፡ ንሱ ርግጽ ብህይወት ኪነብር፡ ኣይኪመውትን እዩ። |