Ezekiel 18:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ተስፋ ስለ ዝቘረጸ፡ ካብ ዝገበሮ ዅሉ በደላቱ ስለ ዚርሕቕ፡ ብርግጽ ብህይወት ኪነብር እዩ፣ ኣይመውትን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከሠ​ራው ሁሉ በደል አይቶ ተመ​ል​ሶ​አ​ልና ፈጽሞ በሕ​ይ​ወት ይኖ​ራል እንጂ አይ​ሞ​ትም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አስቦ ከሠራው በደል ሁሉ ተመልሶአልና ፈጽሞ በሕይወት ይኖራል እንጂ አይሞትም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሠራውን በደል ሁሉ አይቶ ተመልሶአልና በእርግጥ በሕይወት ይኖራል እንጂ አይሞትም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ባረ ኦዳ ናጋራ ኡባ አኬኪደ ስሜዳ ድራዉ፥ እ ቱሙ ፓጻ ደአናፐ አትና ሀይቀና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I bare ootseedda nagaraa ubbaa akeekiide simmeedda diraw, I tumu pas'a de'anaappe attina hayk'k'enna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi ba ooththida qoho ubbaa yuushshi akeekidi, ba ooththida iitateththa ooso ubbaafe simmida gishshas izi shemppora paxa daana attiin hayqqenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ባ ኦዳ ቆሆ ኡባ ዩሺ ኣኬኪዲ፥ ባ ኦዳ ኢታቴ ኦሶ ኡባፌ ሲሚዳ ጊሻስ ኢዚ ሼምፖራ ፓጻ ዳና ኣቲን ሃይቄና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ባ ኦዳ ናጋራ ቆፕድ ጉየ ስምዳ ግሾ፥ እ ቱማ ደኦን ዳናፐ አትሽን፥ ሀይቀና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I ba oothida nagaraa qopidi guye simmida gisho, I tuma de7on daanape attishin, hayqenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የፈጸመውን በደል ሁሉ ተገንዝቦ ካደረገው ክፋት ሁሉ ስለ ተመለሰ፣ ፈጽሞ በሕይወት ይኖራል እንጂ አይሞትም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሚያደርገው ነገር ከንቱ መሆኑን ተገንዝቦ ኃጢአት መሥራቱን ስለ ተወ በእርግጥ በሕይወት ይኖራል እንጂ አይሞትም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ኵሉ እቲ ዝገበሮ በደል ኣስተንቲኑ ስለ ዝተመለሰ፥ ንሱ ብርግፅ ብህይወት ክነብር እዩ፤ ኣይመውትንውን።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ኲሉ እቲ ዝገበሮ ግህሰቱ ኣስተንቲኑ ስለ እተመልሰ፡ ንሱ ርግጽ ብህይወት ኪነብር፡ ኣይኪመውትን እዩ።