Ezekiel 18:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንስኻትኩም ግና፡ መገዲ እግዚኣብሄር ማዕረ ኣይኰነትን ትብሉ። ኣቱም ቤት እስራኤል ስምዑ! መንገደይ ማዕረ ኣይኮነን ድዩ? መገድታትኩም ማዕረ ኣይኰነን ድዩ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እና​ንተ ግን፦ የጌታ መን​ገድ የቀ​ናች አይ​ደ​ለ​ችም ትላ​ላ​ችሁ። የእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ሆይ! እን​ግ​ዲህ ስሙ፤ በውኑ መን​ገዴ የቀ​ናች አይ​ደ​ለ​ች​ምን? ይል​ቅስ የእ​ና​ንተ መን​ገድ ያል​ቀ​ናች አይ​ደ​ለ​ች​ምን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተ ግን። የጌታ መንገድ የቀናች አይደለችም ትላላችሁ። የእስራኤል ቤት ሆይ፥ እንግዲህ ስሙ፤ በውኑ መንገዴ የቀናች አይደለችምን? ይልቅስ የእናንተ መንገድ ያልቀናች አይደለችምን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናንተ ግን፦ የጌታ መንገድ ቀና አይደለም ትላላችሁ። የእስራኤል ቤት ሆይ ስሙ፥ በውኑ መንገዴ ቀና አይደለምን? ቀና ያልሆነውስ የእናንተ መንገድ አይደለምን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ሽን ህንተ፥ ጾሳ ኦጊ ሱረ ግደና’ ያጊታ። ህንተኖ፥ እስራኤልያ አሳቶ፥ ሀእ ስስተ! ሱረ ግደናዌ ታ ኦጌ? ሱረ ግደናዌ ህንተ ኦግያ ግደኔ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Shin hintte, S'oossaa ogii suure gidenna› yaagiita. Hinttenoo, Israa'eeliyaa asatoo, ha"i sisite! Suure gidennawe ta ogee? suure gidennawe hintte ogiyaa gidennee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Intte gidikko, ‹GODAA ogey suure gidenna› geeta. Intteno Isra7eele asatoo! Ha7i siyite! Ta ogey suure gidennee? Geellay intte oge gidennee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢንቴ ጊዲኮ፥ ‹ጎዳ ኦጌይ ሱሬ ጊዴና› ጌታ። ኢንቴኖ ኢስራኤሌ ኣሳቶ! ሃኢ ሲዪቴ! ታ ኦጌይ ሱሬ ጊዴኔ? ጌላይ ኢንቴ ኦጌ ጊዴኔ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግዶሽን፥ “ህንተ፥ ‘ጎዳ ኦገይ ሱረ ግደና’ ጌታ። እስራኤለ አሳዉ፥ ስእተ፤ ሱረ ግዶናይ ታ ኦግያዬ? ህንተ ኦግያ ግደኔ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gidoshin, “Hinte, ‘Godaa ogey suure gidenna’ geeta. Isra7eele asaw, si7ite; suure gidonnay ta ogiyayee? Hinte ogiya gidennee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እናንተ ግን፣ ‘የጌታ መንገድ ቀና አይደለችም’ ትላላችሁ። የእስራኤል ቤት ሆይ፤ ስማ፤ መንገዴ ቀና አይደለችምን? ቀና ያልሆነውስ የእናንተ መንገድ አይደለምን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እናንተም ‘እንዲህ ከሆነ እግዚአብሔር የሚያደርገው ነገር ትክክል አይደለም’ ትሉ ይሆናል፤ እናንተ እስራኤላውያን እኔን አድምጡ፤ እኔ የማደርገው ነገር ሁሉ ትክክል እንዳልሆነ ታስባላችሁን? ነገር ግን ትክክል ያልሆነው የእናንተ አካሄድ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንስኻትኩም ግና፥ መንገዲ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ኣይኮነን ትብሉ ኣለኹም፤ እምበኣርከስ ኣቱም ቤት እስራኤል እስኪ ስምዑ፤ መንገደይ ድዩ ዘይቅኑዕ? ዘይቅኑዕስ መንገድታትኩምዶ ግዳ ኣይኮነን?
Amharic Tigrinya 2011 ንስኻትኩም ግና፡ መገዲ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ኣይኰነን፡ ትብሉ ኣሎኹም። እምበኣርሲ፡ ኣቱም ቤት እስራኤል፡ ስምዑ፡ ካንዶ መገደይ እዩ ዘይቅኑጵ ዘይቅኑዕሲ መገድታትኩምዶ ግዳ ኣይኰነን