Ezekiel 18:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንስኻትኩም ግና፡ መገዲ እግዚኣብሄር ማዕረ ኣይኰነትን ትብሉ። ኣቱም ቤት እስራኤል ስምዑ! መንገደይ ማዕረ ኣይኮነን ድዩ? መገድታትኩም ማዕረ ኣይኰነን ድዩ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “እናንተ ግን፦ የጌታ መንገድ የቀናች አይደለችም ትላላችሁ። የእስራኤል ቤት ሆይ! እንግዲህ ስሙ፤ በውኑ መንገዴ የቀናች አይደለችምን? ይልቅስ የእናንተ መንገድ ያልቀናች አይደለችምን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናንተ ግን። የጌታ መንገድ የቀናች አይደለችም ትላላችሁ። የእስራኤል ቤት ሆይ፥ እንግዲህ ስሙ፤ በውኑ መንገዴ የቀናች አይደለችምን? ይልቅስ የእናንተ መንገድ ያልቀናች አይደለችምን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናንተ ግን፦ የጌታ መንገድ ቀና አይደለም ትላላችሁ። የእስራኤል ቤት ሆይ ስሙ፥ በውኑ መንገዴ ቀና አይደለምን? ቀና ያልሆነውስ የእናንተ መንገድ አይደለምን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ሽን ህንተ፥ ጾሳ ኦጊ ሱረ ግደና’ ያጊታ። ህንተኖ፥ እስራኤልያ አሳቶ፥ ሀእ ስስተ! ሱረ ግደናዌ ታ ኦጌ? ሱረ ግደናዌ ህንተ ኦግያ ግደኔ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Shin hintte, S'oossaa ogii suure gidenna› yaagiita. Hinttenoo, Israa'eeliyaa asatoo, ha"i sisite! Suure gidennawe ta ogee? suure gidennawe hintte ogiyaa gidennee? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Intte gidikko, ‹GODAA ogey suure gidenna› geeta. Intteno Isra7eele asatoo! Ha7i siyite! Ta ogey suure gidennee? Geellay intte oge gidennee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢንቴ ጊዲኮ፥ ‹ጎዳ ኦጌይ ሱሬ ጊዴና› ጌታ። ኢንቴኖ ኢስራኤሌ ኣሳቶ! ሃኢ ሲዪቴ! ታ ኦጌይ ሱሬ ጊዴኔ? ጌላይ ኢንቴ ኦጌ ጊዴኔ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግዶሽን፥ “ህንተ፥ ‘ጎዳ ኦገይ ሱረ ግደና’ ጌታ። እስራኤለ አሳዉ፥ ስእተ፤ ሱረ ግዶናይ ታ ኦግያዬ? ህንተ ኦግያ ግደኔ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gidoshin, “Hinte, ‘Godaa ogey suure gidenna’ geeta. Isra7eele asaw, si7ite; suure gidonnay ta ogiyayee? Hinte ogiya gidennee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እናንተ ግን፣ ‘የጌታ መንገድ ቀና አይደለችም’ ትላላችሁ። የእስራኤል ቤት ሆይ፤ ስማ፤ መንገዴ ቀና አይደለችምን? ቀና ያልሆነውስ የእናንተ መንገድ አይደለምን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እናንተም ‘እንዲህ ከሆነ እግዚአብሔር የሚያደርገው ነገር ትክክል አይደለም’ ትሉ ይሆናል፤ እናንተ እስራኤላውያን እኔን አድምጡ፤ እኔ የማደርገው ነገር ሁሉ ትክክል እንዳልሆነ ታስባላችሁን? ነገር ግን ትክክል ያልሆነው የእናንተ አካሄድ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንስኻትኩም ግና፥ መንገዲ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ኣይኮነን ትብሉ ኣለኹም፤ እምበኣርከስ ኣቱም ቤት እስራኤል እስኪ ስምዑ፤ መንገደይ ድዩ ዘይቅኑዕ? ዘይቅኑዕስ መንገድታትኩምዶ ግዳ ኣይኮነን? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻትኩም ግና፡ መገዲ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ኣይኰነን፡ ትብሉ ኣሎኹም። እምበኣርሲ፡ ኣቱም ቤት እስራኤል፡ ስምዑ፡ ካንዶ መገደይ እዩ ዘይቅኑጵ ዘይቅኑዕሲ መገድታትኩምዶ ግዳ ኣይኰነን |