Ezekiel 18:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ጻድቕ ካብ ጽድቁ እንተ ተነሲሑ፡ በደል እንተ ገይሩ፡ ከምቲ ረሲኣን ዚገብርዎ ዅሉ ፍንፉን ነገር እንተ ገበረ ግና፡ ብህይወት ኪነብር ድዩ፧ እቲ ዝገበሮ ዅሉ ጽድቁ ኣይኪጽዋዕን፡ በቲ ዝገበሮ በደሉን በቲ ዝበደሎ ሓጢኣቱን ብእኡ ኪመውት እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጻድቁ ግን ከጽ​ድቁ ቢመ​ለስ፥ ኀጢ​አ​ት​ንም ቢሠራ፥ ኀጢ​አ​ተ​ኛ​ውም እን​ደ​ሚ​ያ​ደ​ር​ገው ርኵ​ሰት ሁሉ ቢያ​ደ​ርግ፥ በሕ​ይ​ወት ይኖ​ራ​ልን? የሠ​ራው ጽድቅ ሁሉ አይ​ታ​ሰ​ብ​ለ​ትም፤ በአ​ደ​ረ​ገው ዐመ​ፅና በሠ​ራት ኀጢ​አት በዚ​ያች ይሞ​ታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጻድቁ ግን ከጽድቁ ቢመለስ ኃጢአትንም ቢሠራ ኃጢአተኛውም እንደሚያደርገው ርኵሰት ሁሉ ቢያደርግ፥ በሕይወት ይኖራልን? የሠራት ጽድቅ ሁሉ አትታሰብለትም፤ ባደረገው ዓመፅና በሠራት ኃጢአት በዚያች ይሞታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጻድቁ ግን ከጽድቁ ቢመለስ፥ በደልንም ቢሠራ፥ ክፉ ሰው እንደሚያደርገው ርኩሰት ሁሉ ቢያደርግ፥ በሕይወት ይኖራልን? የሠራው ጽድቅ ሁሉ አይታሰብለትም፤ ታማኝ ባለመሆኑና በሠራው ኃጢአት በእነሱ ይሞታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ሽን ጽሎ አሳይ ባረ ጽሎተፐ ጉየ ስሚደ፥ ናጋራንቻ አሳይ ኦያ ናጋራነ ቱና ኦሱዋ ኦፐ፥ እ ፓጻ ደአኔ? ቱይት፥ እ ኦዳ ጽሎ ኦሱዋፐ እቱነ ቆፈተና፤ እ አማነተናን እጼዳ ድራዉነ እ ኦዳ ናጋራ ኡባ ድራዉ፥ እ ሀይቃና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Shin s'illo Asay bare s'illotetsaappe guyye simmiide, nagaranchcha Asay ootsiyaa nagaraanne tuna oosuwaa ootsooppe, I pas'a de'anee? Tuytti, I ootseedda s'illo oosuwaappe ittuunne k'ofettenna; I ammanettennan is's'eedda dirawunne I ootseedda nagaraa ubbaa diraw, I hayk'k'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Gido attiin xillo asi ba xilloteththafe simmidi nagara ooththiko, nagaranchchay ooththiza tuna miish ooththiko tumappe izaadey shemppora paxa daanee? Akkay; izi ooththida xilloteththaafe issoyka izas qoodettenna; izi ammanettontta ixxida gaasoninne izi ooththida nagara ubbaa gaason izi hayqqana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ጊዶ ኣቲን ጺሎ ኣሲ ባ ጺሎቴፌ ሲሚዲ ናጋራ ኦኮ፥ ናጋራንቻይ ኦዛ ቱና ሚሽ ኦኮ ቱማፔ ኢዛዴይ ሼምፖራ ፓጻ ዳኔ? ኣካይ፤ ኢዚ ኦዳ ጺሎቴፌ ኢሶይካ ኢዛስ ቆዴቴና፤ ኢዚ ኣማኔቶንታ ኢጺዳ ጋሶኒኔ ኢዚ ኦዳ ናጋራ ኡባ ጋሶን ኢዚ ሃይቃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ፅሎ አስ ባ ፅሎተ አግድ፥ ኢታ አስ ኦያ ቱና ኦሶታ ኡባ ኦኮ፥ እ ደኦን ዳኔ? ሀነና፥ እ ኦዳ ፅሎ ኦሱዋፐ እሶይካ ቆፈተና፤ እ አማነቶና እፅዳ ግሾነ እ ኦዳ ናጋራ ግሾ እ ሀይቃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin xillo asi ba xillotethaa aggidi, iita asi oothiya tuna oosota ubba oothiko, I de7on daanee? Hanenna, I oothida xillo oosuwape issoyka qofetenna; I ammanetona ixida gishonne I oothida nagaraa gisho I hayqana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ጻድቅ ሰው ግን ከጽድቁ ተመልሶ ኀጢአት ቢሠራ፣ ኀጢአተኛው የሚያደርገውንም አስጸያፊ ነገር ቢፈጽም፤ ይህ ሰው በውኑ በሕይወት ይኖራልን? ከሠራው ጽድቅ አንዱም አይታሰብለትም፤ ታማኝ ባለመሆኑና ከፈጸመው ኀጢአት የተነሣ ይሞታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ነገር ግን ደግ ሰው መልካም ማድረጉን ትቶ ክፉ ሰዎች የሚያደርጉአቸውን ክፉና አጸያፊ ነገሮች ማድረግ ቢጀምር፥ በሕይወት መኖር የሚችል ይመስላችኋልን? አይደለም! እንዲያውም ያደረገው የደግነት ሥራ ሁሉ አይታሰብለትም፤ ባለመታመኑና ኃጢአተኛም በመሆኑ ምክንያት ይሞታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እቲ ፃድቕከ ኻብ ፅድቁ እንተ ተመለሰ እሞ እንተ በደለ፥ ከምቲ ሓጢኣተኛ ዝገብሮ ዅሉ ፅያፍ ነገርውን እንተ ገበረ፥ ብህይወትዶ ኽነብር እዩ? ኻብቲ ዝገበሮ ፅድቂ ሓንቲ እኳ ኣይትዝከርን እያ፤ በቲ ዝጠለሞ ጥልመትን በቲ ዝገበሮ ሓጢኣትን ክመውት እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ጻድቕከ ኻብ ጽድቁ እንተ ተመልሰ፡ እንተ ኣበሰ እሞ ከምቲ ረሲእ ዚገብሮ ዂሉ ፍንፋን ነገር እንተ ገበረስ፡ ብህይወትዶ ኺነብር እዩ ካብቲ ዝገበሮ ጽድቂ ሓንቲ እኳ ኣይክትዝከርን እያ። በቲ ዝጠለሞ ጥልመትን በቲ ዝገበሮ ሓጢኣትን ኪመውት እዩ።