Ezekiel 18:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሞት እኩያትዶ ደስ ይብለኒ ኣሎ፧ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ካብ መገዱ ተመሊሱ ብህይወት ኪነብር ደኣ ኣይኰነን፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በውኑ ኀጢአተኛ ይሞት ዘንድ መፍቀድን እፈቅዳለሁን? ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ ከክፉ መንገዱ ይመለስና በሕይወት ይኖር ዘንድ ነው እንጂ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በውኑ ኃጢአተኛ ይሞት ዘንድ እፈቅዳለሁን? ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ ከመንገዱስ ይመለስና በሕይወት ይኖር ዘንድ አይደለምን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በውኑ በኃጢአተኛው ሞት እደሰታለሁን? ይላል ጌታ እግዚአብሔር፥ ከመንገዱስ ቢመለስና በሕይወት ቢኖር አይደለምን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ናጋራንቻይ ባረ ኦግያፐ ስሚደ፥ ፓጻ ደእያዋን ናሸታይፐ አትና፥ ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ አ ሀይቁዋን ናሸትከ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nagaranchchay bare ogiyaappe simmiide, pas'a de'iyaawan nashettayippe attina, taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday Aa hayk'k'uwaan nashetikke. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tumappe nagaranchcha hayqon ta ufayettazinaa? gees Ubbaa Haariza GODAY. Hessafe bollara izi ba biza iita ogeppe simmidi shemppora paxa diikko tana ufayssennee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቱማፔ ናጋራንቻ ሃይቆን ታ ኡፋዬታዚና? ጌስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ። ሄሳፌ ቦላራ ኢዚ ባ ቢዛ ኢታ ኦጌፔ ሲሚዲ ሼምፖራ ፓጻ ዲኮ ታና ኡፋይሴኔ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ኡባ ሃርያ ጎዳይ፥ ኢታ አስ ባ ኢታ ኦግያፐ ስሚድ፥ ደኦን ደኤይሳን ኡፋይታይስፐ አትሽን፥ እያ ሀይቁዋን ኡፋይትከ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani Ubbaa Haariya Goday, iita asi ba iita ogiyape simmidi, de7on de7eysan ufaytaysipe attishin, iya hayquwan ufaytike. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በውኑ ኀጢአተኛ ሲሞት ደስ ይለኛልን? ይላል ጌታ እግዚአብሔር ። ይልቁን ከመንገዱ ተመልሶ በሕይወት ሲኖር ደስ አይለኝምን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ በክፉ ሰው ሞት የምደሰት ይመስላችኋልን? አይደለም፤ እኔ ደስ የሚለኝ ስለ ኃጢአቱ ንስሓ ገብቶ በሕይወት በሚኖር ሰው ነው፤ ይላል ልዑል እግዚአብሔር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓጢኣተኛዶ ኽመውት እፈቱ እየ? ፍታወይስ ካብ መንገዱ ኽምለስ፥ ብህይወት ከዓ ኽነብርዶ ግዳ ኣይኮነን? ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሞት ረሲእዶ እፈቱ እየ ፍታወይሲ ኻብ መግዱ ኺምለስ፡ ብህይወት ከኣ ኪነብርዶ ግዳ ኣይኰነን ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |