Ezekiel 18:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንስኻትኩም ግና፡ ስለምንታይ፧ ወዲ ኣበሳ ኣቦዶ ኣይስከምን እዩ፧ እቲ ወዲ ቅኑዕን ቅኑዕን እንተ ገበረን ኩሉ ሕግታተይ እንተ ሓልዩን እንተ ፈጺሙን ብርግጽ ብህይወት ክነብር እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “እናንተ ግን፦ ልጅ የአባቱን ኀጢአት ስለ ምን አይሸከምም? ትላላችሁ። ልጅ ፍርድንና ቅን ነገርን በአደረገ፥ ትእዛዜንም ሁሉ በጠበቀና በአደረገ ጊዜ ፈጽሞ በሕይወት ይኖራል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናንተ ግን። ልጅ የአባቱን ኃጢአት ስለ ምን አይሸከምም? ትላላችሁ። ልጅ ፍርድንና ቅን ነገርን ባደረገ ትእዛዜንም ሁሉ በጠበቀና ባደረገ ጊዜ ፈጽሞ በሕይወት ይኖራል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናንተ ግን፦ የአባትን ኃጢአት ልጁ ለምን አይሸከምም? ትላላችሁ። ልጅ ፍትሕንና ጽድቅን ቢያደርግ፥ ትእዛዜንም ሁሉ ቢጠብቅና ቢያደርገው በእርግጥ በሕይወት ይኖራል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሽን ህንተ፥ ‘ናአይ ባረ አዉዋ ናጋራን አያዉ ሙረተኔ ያጊታ። ናአይ ቱሙ ፕርዳነ ሱረተ ኦደ፥ ታ ህግያ ምንሲደ ናጎፐ፥ እ ቱሙ ፓጻ ደአና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Shin hintte, ‹Na'ay bare aawuwaa nagaran ayaw muretennee yaagiita. Na'ay tumu pirddaanne suuretetsaa ootsiide, ta higgiyaa minisiide naagooppe, I tumu pas'a de'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Intte gidikko, ‹Nay ba aawa nagaran ays qaxxayettennee?› geeta. Naazi suurenne tuma ooththida gishshas, ta maaraakka minththi naagida gishshas izi shemppora paxa daana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢንቴ ጊዲኮ፥ ‹ናይ ባ ኣዋ ናጋራን ኣይስ ቃጻዬቴኔ?› ጌታ። ናዚ ሱሬኔ ቱማ ኦዳ ጊሻስ፥ ታ ማራካ ሚን ናጊዳ ጊሻስ ኢዚ ሼምፖራ ፓጻ ዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሽን ህንተ፥ ‘ናአይ ባ አዋ ናጋራ ጋሶን አይስ ሴረተኔ?’ ” ያጌታ። ናአይ ቱማ ፕርዳነ ሱረ ኦድ፥ ታ ህግያ ምንድ ናግኮ፥ ቱማ ደኦን ዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Shin hinte, ‘Na7ay ba aawa nagara gaason ayis seeretennee?’ ” yaageeta. Na7ay tuma pirdanne suure oothidi, ta higgiya minthidi naagiko, tuma de7on daana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እናንተ ግን፣ ‘ልጅ ስለ አባቱ ኀጢአት ለምን አይቀጣም?’ ትላላችሁ። ልጁ ቀናና ትክክለኛውን ነገር ስላደረገ፣ ሥርዐቴንም ሁሉ በጥንቃቄ ስለ ጠበቀ በሕይወት ይኖራል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ ‘ታዲያ ልጁ በአባቱ ኃጢአት ምክንያት ያልተቀጣው ስለምንድን ነው?’ ትሉ ይሆናል፤ ልጁ ትክክልና መልካም የሆነውን ነገር አድርጎአል፤ ሕጌን አክብሮአል፤ ስለዚህ እርሱ በእርግጥ በሕይወት ይኖራል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንስኻትኩም ግና ‘ስለ ምንታይ እዩ፥ እቲ ወሉድስ ሓጢኣት ኣቦኡ ዘይፀውር?’ ትብሉ ኣለኹም፤ እቲ ውሉድ ቅንዕናን ፅድቅን ገይሩ፥ ንዅሉ ሕግጋተይ ሓልይዎን ገይርዎን እዩ እሞ፥ ብርግፅ ብህይወት ክነብር እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻትኩምሲ፡ ስለምንታይ እዩ እቲ ወድስ ኣበሳ ኣቦኡ ዘይጸውር ትብሉ ኣሎኹም። እቲ ወዲ፡ ቅንዕናን ጽድቅን ገይሩ ንዂሉ ሕጋጋተይ ሐልይዎን ገይርዎን እዩ እሞ፡ ብርግጽ ብህይወት ኪነብር እዩ። |