Ezekiel 18:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንስኻትኩም ግና፡ ስለምንታይ፧ ወዲ ኣበሳ ኣቦዶ ኣይስከምን እዩ፧ እቲ ወዲ ቅኑዕን ቅኑዕን እንተ ገበረን ኩሉ ሕግታተይ እንተ ሓልዩን እንተ ፈጺሙን ብርግጽ ብህይወት ክነብር እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እና​ንተ ግን፦ ልጅ የአ​ባ​ቱን ኀጢ​አት ስለ ምን አይ​ሸ​ከ​ምም? ትላ​ላ​ችሁ። ልጅ ፍር​ድ​ንና ቅን ነገ​ርን በአ​ደ​ረገ፥ ትእ​ዛ​ዜ​ንም ሁሉ በጠ​በ​ቀና በአ​ደ​ረገ ጊዜ ፈጽሞ በሕ​ይ​ወት ይኖ​ራል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተ ግን። ልጅ የአባቱን ኃጢአት ስለ ምን አይሸከምም? ትላላችሁ። ልጅ ፍርድንና ቅን ነገርን ባደረገ ትእዛዜንም ሁሉ በጠበቀና ባደረገ ጊዜ ፈጽሞ በሕይወት ይኖራል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናንተ ግን፦ የአባትን ኃጢአት ልጁ ለምን አይሸከምም? ትላላችሁ። ልጅ ፍትሕንና ጽድቅን ቢያደርግ፥ ትእዛዜንም ሁሉ ቢጠብቅና ቢያደርገው በእርግጥ በሕይወት ይኖራል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሽን ህንተ፥ ‘ናአይ ባረ አዉዋ ናጋራን አያዉ ሙረተኔ ያጊታ። ናአይ ቱሙ ፕርዳነ ሱረተ ኦደ፥ ታ ህግያ ምንሲደ ናጎፐ፥ እ ቱሙ ፓጻ ደአና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Shin hintte, ‹Na'ay bare aawuwaa nagaran ayaw muretennee yaagiita. Na'ay tumu pirddaanne suuretetsaa ootsiide, ta higgiyaa minisiide naagooppe, I tumu pas'a de'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Intte gidikko, ‹Nay ba aawa nagaran ays qaxxayettennee?› geeta. Naazi suurenne tuma ooththida gishshas, ta maaraakka minththi naagida gishshas izi shemppora paxa daana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢንቴ ጊዲኮ፥ ‹ናይ ባ ኣዋ ናጋራን ኣይስ ቃጻዬቴኔ?› ጌታ። ናዚ ሱሬኔ ቱማ ኦዳ ጊሻስ፥ ታ ማራካ ሚን ናጊዳ ጊሻስ ኢዚ ሼምፖራ ፓጻ ዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሽን ህንተ፥ ‘ናአይ ባ አዋ ናጋራ ጋሶን አይስ ሴረተኔ?’ ” ያጌታ። ናአይ ቱማ ፕርዳነ ሱረ ኦድ፥ ታ ህግያ ምንድ ናግኮ፥ ቱማ ደኦን ዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Shin hinte, ‘Na7ay ba aawa nagara gaason ayis seeretennee?’ ” yaageeta. Na7ay tuma pirdanne suure oothidi, ta higgiya minthidi naagiko, tuma de7on daana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እናንተ ግን፣ ‘ልጅ ስለ አባቱ ኀጢአት ለምን አይቀጣም?’ ትላላችሁ። ልጁ ቀናና ትክክለኛውን ነገር ስላደረገ፣ ሥርዐቴንም ሁሉ በጥንቃቄ ስለ ጠበቀ በሕይወት ይኖራል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ ‘ታዲያ ልጁ በአባቱ ኃጢአት ምክንያት ያልተቀጣው ስለምንድን ነው?’ ትሉ ይሆናል፤ ልጁ ትክክልና መልካም የሆነውን ነገር አድርጎአል፤ ሕጌን አክብሮአል፤ ስለዚህ እርሱ በእርግጥ በሕይወት ይኖራል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንስኻትኩም ግና ‘ስለ ምንታይ እዩ፥ እቲ ወሉድስ ሓጢኣት ኣቦኡ ዘይፀውር?’ ትብሉ ኣለኹም፤ እቲ ውሉድ ቅንዕናን ፅድቅን ገይሩ፥ ንዅሉ ሕግጋተይ ሓልይዎን ገይርዎን እዩ እሞ፥ ብርግፅ ብህይወት ክነብር እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንስኻትኩምሲ፡ ስለምንታይ እዩ እቲ ወድስ ኣበሳ ኣቦኡ ዘይጸውር ትብሉ ኣሎኹም። እቲ ወዲ፡ ቅንዕናን ጽድቅን ገይሩ ንዂሉ ሕጋጋተይ ሐልይዎን ገይርዎን እዩ እሞ፡ ብርግጽ ብህይወት ኪነብር እዩ።