Ezekiel 18:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ሓረጣ ኣውጺኡ ዘርብሐ። ሽዑ ክነብር ድዩ? ብህይወት ኣይኪነብርን እዩ፤ እዚ ኩሉ ፍንፉን ነገራት ዝገበሮ፤ ብርግጽ ክመውት እዩ፤ ደሙ ኣብ ልዕሊኡ ክኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በአራጣ ቢያበድር፥ አትርፎም ቢወስድ፥ እንደዚህ ያለ ሰው በሕይወት አይኖርም፤ ይህን ርኵሰት ሁሉ አድርጎአልና ፈጽሞ ይሞታል፤ ደሙም በላዩ ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በአራጣ ቢያበድር፥ ትርፎቻም ቢወስድ፥ በውኑ እርሱ በሕይወት ይኖራልን? በሕይወት አይኖርም፤ ይህን ርኵሰት ሁሉ አድርጎአልና ፈጽሞ ይሞታል፤ ደሙ በላዩ ላይ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በአራጣ ቢያበድር፥ ትርፍንም ቢወስድ፥ እርሱ በሕይወት ይኖራልን? በሕይወት አይኖርም፤ እነዚህን ርኩሰቶች ሁሉ አድርጎአልና በእርግጥ ይሞታል፤ ደሙም በላዩ ላይ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ድቻዉ ታልኢደ፥ ዎያ አኬ። ሄዋ ማላ አሳይ ፓጻ ደአኔ? ቱይት፥ እ ፓጻ ደኤና! እ ሄዋ ማላ ቱናባ ኦዳ ድራዉ፥ እ ቱማ ሀይቃና፤ አ ሱ አጩካ አ ቦላና ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I dichchaw tal"iide, wod'iyaa akkee. Hewaa mala Asay pas'a de'anee? Tuytti, I pas'a de'enna! I hewaa mala tunabaa ootseedda diraw, I tuma hayk'k'ana; Aa suutsaa ac'uukka Aa bollaanna gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | dichchas tal7iko, buute daro dich ekkiko, hessa mala asi shemppora paxa daanee? Mulekka deenna! Izi hayta harassiza miishshata ooththida gishshas izi tumukka hayqqana; ba suuththan barkka oyshettana; tumukka hayqqana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዲቻስ ታልኢኮ፥ ቡቴ ዳሮ ዲች ኤኪኮ፥ ሄሳ ማላ ኣሲ ሼምፖራ ፓጻ ዳኔ? ሙሌካ ዴና! ኢዚ ሃይታ ሃራሲዛ ሚሻታ ኦዳ ጊሻስ ኢዚ ቱሙካ ሃይቃና፤ ባ ሱን ባርካ ኦይሼታና፤ ቱሙካ ሃይቃና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባ ሚሽያ የሎራ ታልእድ ዎ ኤክኮ፥ ሄሳ መላ አስ ደኦን ደአኔ? እ ደኦን ዴና! እ ሄሳ መላ ቱናባ ኦዳ ግሾ ቱማ ሀይቃና፤ እያ ጎመይ እያ ኦይካና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | ba miishiya yelora tal7idi wodhe ekiko, hessa mela asi de7on de7anee? I de7on deenna! I hessa mela tunabaa oothida gisho tuma hayqana; iya gomey iya oykana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዐራጣ ቢያበድር፤ ከፍተኛ ወለድም ቢቀበል፣ እንዲህ ዐይነቱ ሰው በሕይወት ይኖራልን? ከቶ አይኖርም! እነዚህን አስጸያፊ ነገሮች አድርጓልና በርግጥ ይሞታል፤ ደሙም በገዛ ራሱ ላይ ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ገንዘቡን በአራጣ ቢያበድርና ከፍተኛ ወለድ ቢያስከፍል፥ ታዲያ እንዲህ ዐይነቱ ሰው በሕይወት ሊኖር ይችላልን? ከቶ በሕይወት ሊኖር አይችልም፤ ይህን ሁሉ አጸያፊ ነገር በማድረጉ በእርግጥ ይሞታል፤ ለሞቱም ተጠያቂው እርሱ ራሱ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዘኻዕብትን ዘህርፅን ንሱዶ ብህይወት ክነብር እዩ? ንሱ ኣይነብርን፤ እዝ ዅሉ ፅዩፍ ነገር ገይሩ እዩ እሞ፥ ሞት ክመውት፥ ደሙ ኸዓ ኣብ ርእሱ ክኸውን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዜኻዕብትን ዜሕርጥንሲ፡ ንሱዶ ብህይወት ኪነብር እዩ ያእ፡ ንሱ ኣይኪነብርን እዩ። እዚ ዂሉ ፍንፋን ነገር እዚ ገይሩ እዩ እሞ፡ ሞት ኪመውት ደሙ ኸኣ ኣብ ርእሱ ኪኸውን እዩ። |