Ezekiel 18:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንድኻታትን ድኻታትን ይጭፍልቖም፡ ብሓይሊ ተዘሚቱ፡ ነቲ መብጽዓ ኣይመለሰን፡ ኣዒንቱ ናብ ጣኦታት ኣልዒሉ፡ ጽዩፍ ነገራት ይፍጽም ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ድሀ​ው​ንና ችግ​ረ​ኛ​ውን ቢያ​ስ​ጨ​ንቅ፥ ቢቀ​ማም፥ መያ​ዣ​ው​ንም ባይ​መ​ልስ፥ ዐይ​ኖ​ቹ​ንም ወደ ጣዖ​ታት ቢያ​ነሣ፥ ርኩ​ስ​ንም ነገር ቢያ​ደ​ርግ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ድሀውንና ችግረኛውንም ቢያስጨንቅ ቢቀማም መያዣውንም ባይመልስ ዓይኖቹንም ወደ ጣዖታት ቢያነሣ ርኩስን ነገር ቢያደርግ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ድሀውንና ችግረኛውን ቢያስጨንቅ፥ ቢቀማ፥ መያዣውን ባይመልስ፥ ዐይኖቹን ወደ ጣዖታት ቢያነሣ፥ ርኩሰትን ቢያደርግ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ህዬሳነ ማንቁዋ ኡቁኔ፤ እ አሳባ ቦንቄ፤ አጮ ኦይቄዳዋ ዛረና፤ ኤቃዉካ ጎይኔ፤ ቱናባካ ኦ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I hiyyeesaanne mank'k'uwaa uk'k'unnee; I asaabaa bonk'k'ee; ac'oo oyk'k'eeddawaa zaarenna; eek'awukka goyinnee; tunabaakka ootsee;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) hiyeesanne metotettidaade un7eththiko, wolqqara dafi ekkiko, oyso ekkidayssa zaarontta ixxiko, eeqa xoossatakko simmiko, harassiza oosota ooththiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂዬሳኔ ሜቶቴቲዳዴ ኡንኤኮ፥ ዎልቃራ ዳፊ ኤኪኮ፥ ኦይሶ ኤኪዳይሳ ዛሮንታ ኢጺኮ፥ ኤቃ ጾሳታኮ ሲሚኮ፥ ሃራሲዛ ኦሶታ ኦኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) መቶታንቾታነ ማንቆታ ኡንኤኮ፥ ቦንቅኮ፥ አጮስ ኦይክዳባ ዛሮና እፅኮ፥ ኤቃ ጎይንኮ፥ ቱናባ ኦኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) metootanchotanne manqota un7ethiko, bonqiko, acos oykidaba zaaronna ixiko, eeqa goyinniko, tunabaa oothiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ድኻውንና ችግረኛውን ቢጨቍን፣ በጕልበት ቢቀማ፣ በመያዣነት የወሰደውን ባይመልስ፣ ወደ ጣዖታት ቢመለከት፣ አስጸያፊ ተግባራትን ቢፈጽም፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ድኾችንና ችግረኞችን ቢያስጨንቅ፥ ቢቀማ፥ ገንዘብ ሲያበድር በመያዣ ስም የወሰደውን ቢያስቀር፥ በአሕዛብ መስገጃ ስፍራዎች ጣዖትን ቢያመልክ አጸያፊ ነገሮችን ቢያደርግ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንምስኪንን ንድኻን ዝገፍዕ፥ መንዚዑ ዝወስድ፥ ትሕጃ ዘይመልስ፥ ኣዒንቱ ናብ ጣዖታት ዝጥምት፥ ፅዩፍ ነገር ዝገብር፥
Amharic Tigrinya 2011 ንነዳይን ንድኻን ዚገፍዕ፡ መንዚዑ ዝወስድ፡ ታሕዚ ዘይመልስ፡ ኣዒንቱ ናብ ጣኦታት ዝቘላሕታኤን፡ ፍንፋን ነገር ዚገብር፡