Ezekiel 18:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንድኻታትን ድኻታትን ይጭፍልቖም፡ ብሓይሊ ተዘሚቱ፡ ነቲ መብጽዓ ኣይመለሰን፡ ኣዒንቱ ናብ ጣኦታት ኣልዒሉ፡ ጽዩፍ ነገራት ይፍጽም ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ድሀውንና ችግረኛውን ቢያስጨንቅ፥ ቢቀማም፥ መያዣውንም ባይመልስ፥ ዐይኖቹንም ወደ ጣዖታት ቢያነሣ፥ ርኩስንም ነገር ቢያደርግ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ድሀውንና ችግረኛውንም ቢያስጨንቅ ቢቀማም መያዣውንም ባይመልስ ዓይኖቹንም ወደ ጣዖታት ቢያነሣ ርኩስን ነገር ቢያደርግ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ድሀውንና ችግረኛውን ቢያስጨንቅ፥ ቢቀማ፥ መያዣውን ባይመልስ፥ ዐይኖቹን ወደ ጣዖታት ቢያነሣ፥ ርኩሰትን ቢያደርግ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ህዬሳነ ማንቁዋ ኡቁኔ፤ እ አሳባ ቦንቄ፤ አጮ ኦይቄዳዋ ዛረና፤ ኤቃዉካ ጎይኔ፤ ቱናባካ ኦ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I hiyyeesaanne mank'k'uwaa uk'k'unnee; I asaabaa bonk'k'ee; ac'oo oyk'k'eeddawaa zaarenna; eek'awukka goyinnee; tunabaakka ootsee; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | hiyeesanne metotettidaade un7eththiko, wolqqara dafi ekkiko, oyso ekkidayssa zaarontta ixxiko, eeqa xoossatakko simmiko, harassiza oosota ooththiko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂዬሳኔ ሜቶቴቲዳዴ ኡንኤኮ፥ ዎልቃራ ዳፊ ኤኪኮ፥ ኦይሶ ኤኪዳይሳ ዛሮንታ ኢጺኮ፥ ኤቃ ጾሳታኮ ሲሚኮ፥ ሃራሲዛ ኦሶታ ኦኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | መቶታንቾታነ ማንቆታ ኡንኤኮ፥ ቦንቅኮ፥ አጮስ ኦይክዳባ ዛሮና እፅኮ፥ ኤቃ ጎይንኮ፥ ቱናባ ኦኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | metootanchotanne manqota un7ethiko, bonqiko, acos oykidaba zaaronna ixiko, eeqa goyinniko, tunabaa oothiko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ድኻውንና ችግረኛውን ቢጨቍን፣ በጕልበት ቢቀማ፣ በመያዣነት የወሰደውን ባይመልስ፣ ወደ ጣዖታት ቢመለከት፣ አስጸያፊ ተግባራትን ቢፈጽም፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ድኾችንና ችግረኞችን ቢያስጨንቅ፥ ቢቀማ፥ ገንዘብ ሲያበድር በመያዣ ስም የወሰደውን ቢያስቀር፥ በአሕዛብ መስገጃ ስፍራዎች ጣዖትን ቢያመልክ አጸያፊ ነገሮችን ቢያደርግ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንምስኪንን ንድኻን ዝገፍዕ፥ መንዚዑ ዝወስድ፥ ትሕጃ ዘይመልስ፥ ኣዒንቱ ናብ ጣዖታት ዝጥምት፥ ፅዩፍ ነገር ዝገብር፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንነዳይን ንድኻን ዚገፍዕ፡ መንዚዑ ዝወስድ፡ ታሕዚ ዘይመልስ፡ ኣዒንቱ ናብ ጣኦታት ዝቘላሕታኤን፡ ፍንፋን ነገር ዚገብር፡ |