Ezekiel 18:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዘራፊ፡ ቀታሊ፡ ንሓደ ኻብዚ ነገራት እዚ ኸኣ ከምዚ ዚገብር ወዲ እንተ ወለደ፡ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “እርሱም ቀማኛና ደም አፍሳሽ ልጅን፥ ከዚህም ሁሉ አንዳቸውን የሚያደርገውን ቢወልድ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም ቀማኛና ደም አፍሳሽ ልጅ ከዚህም ሁሉ አንዳቸውን የሚያደርገውን ቢወልድ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም ቀማኛና ደም አፍሳሽ፥ ከእነዚህም አንዱን የሚያደርግ ልጅ ቢወልድ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሀ ብታንያዉ ሸምፑዋ ዎያ፥ ዎይ ሀዋፐ ካሊደ ደእያዋንቱፐ ሀቃዋ ግድናካ ኦያ እት ኢታ ናአይ ደኦፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ha bitaniyaw shemppuwaa wod'iyaa, woy hawaappe kaaliide de'iyaawanttuppe hak'awaa gidinakka ootsiyaa itti iita na'ay de'ooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariza GODAY, «Ha bitanezas shemppo wodhiza, woykko hayssafe kaalli dizaytappe issaa ooththiza issi makkallanchcha nay de7ikko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ «ሃ ቢታኔዛስ ሼምፖ ዎዛ፥ ዎይኮ ሃይሳፌ ካሊ ዲዛይታፔ ኢሳ ኦዛ ኢሲ ማካላንቻ ናይ ዴኢኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግዶሽን፥ ሄ ኡራስ ሸምፖ ዎያ ዎይኮ ካልድ ደኤይሳታፐ እሱዋ ኦያ ኢታ ናእ ደእኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gidoshin, he uraas shempo wodhiya woyko kallidi de7eysatape issuwa oothiya iita na7i de7iko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ነገር ግን ይህ ሰው ደም የሚያፈስ ወይም ከሚከተሉት ኀጢአቶች ማንኛውንም የሚፈጽም ዐመፀኛ ልጅ ቢኖረው፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ነገር ግን ይህ ሰው ዐመፀኛና ነፍሰ ገዳይ የሆነ፥ ከእነዚህም ጥፋቶች አንዱን የፈጸመ ልጅ ቢኖረው፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ግናኸ ንሱ፥ ዓማፂ፥ ደም ዘፍስስ፥ ካብዝ ነገር እዙይ ከዓ ዝኾነ ኻልእ ዝገብር ውሉድ እንተ ወለደ፥ ፃድቕ ኣቦኡ ዝገበሮ ዅሉ ዘይገብር፥ ኣብ እምባታት ዝበልዕ፥ ሰበይቲ ብፃዩ ዘርክስ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ ንሱ ዓማጺ፡ ከዓው ደም፡ ካብዚ ነገረ እዚ ኸኣ ሓደ ግዛዕ ዚገብር ውሉድ እንተ ወለደ፡ |