Ezekiel 17:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጽቡቕ ፍረ ወይኒ ምእንቲ ኪኸውንሲ ፡ ኣብ ጽቡቕ መሬት ኣብ ጥቓ ዓብዪ ማያት ተተኺሉ ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሐረግም ያወጣ፥ ፍሬም ያፈራ፥ የከበረ ወይንም ይሆን ዘንድ በመልካም መሬት ውስጥ፥ በብዙም ውኃ አጠገብ ተተክሎ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አረግም ያወጣ ፍሬም ያፈራ የከበረም ወይን ይሆን ዘንድ በመልካም መሬት ውስጥ በብዙም ውኃ አጠገብ ተተክሎ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቅርንጫፍ እንዲያወጣ፥ ፍሬ እንዲያፈራ፥ የተዋበ ወይን እንዲሆን ብዙም ውኃ ባለበት በመልካም መሬት ውስጥ ተተክሎ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኮይሮ አርጋንይ ቶከቴዳዌ አጫናዉ፥ አይፋናዉነ ሎይ ሎኦ ዎይንያ ግዳናዉ ዳንዳይያሳን፥ ቱኤ ቢታን፥ ዳሮ ሃይ ደኢያሳና” ያጌ’ ያጋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin koyro arggantsay toketteeddawe aac'anaw, ayifanawunne loytsi lo"o woyniyaa gidanaw danddayiyaasan, tu'e biittan, daro haatsay de'iyaasaana» yaagee› yaaga. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin hagga kessana mala, ayfe ayfana malanne lo7o woyne mith gidana mala iza matan daro haaththi dizason aradda biittan kase tokettides› gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ሃጋ ኬሳና ማላ፥ ኣይፌ ኣይፋና ማላኔ ሎኦ ዎይኔ ሚ ጊዳና ማላ ኢዛ ማታን ዳሮ ሃ ዲዛሶን ኣራዳ ቢታን ካሴ ቶኬቲዴስ› ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን፥ ሄ ዎይነይ ታሸ ከሳና መላ፥ አይፈ አይፋና መላነ ሎኦ ዎይነ ግዳና መላ አራዳ ቢታን፥ ዳሮ ሃ ደእያ በሳን ቶከትስ’ ” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin, he woyney tashe kessana mela, ayfe ayfana melanne lo77o woyne gidana mela aradda biittan, daro haathi de7iya bessan toketis’ ” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቅርንጫፍ እንዲያወጣ፣ ፍሬ እንዲያፈራና ያማረ የወይን ተክል እንዲሆን በአጠገቡ ብዙ ውሃ ባለበት በመልካም መሬት ተተክሎ ነበር።’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን የወይኑ ተክል እንደገና የተተከለው ቅጠሉ በሚገባ ለምልሞ ፍሬ በማፍራት የተዋበ ተክል መሆን በሚችልበት በቂ ውሃ ባለበት ስፍራ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጨናፍር ምእንቲ ኽተውፅእ፥ ፍረ ኽተፍሪ፥ ክብርቲ ኦም ወይኒ እውን ክትከውንስ፥ ኣብ ፅቡቕ ግራት፥ ኣብ ጥቓ ብዙሕ ማይ ተተኺላ ነበረት።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጨናፍር ምእንቲ ኸተውጽእ፡ ፍረ ኸተፍሪ፡ ክብርቲ ኦም ወይኒውን ክትከውንሲ፡ ኣብ ጽቡቕ ግራት ኣብ ጥቓ ብዙሕ ማይ ተተኺላ ነበረት። |