Ezekiel 17:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካልእ ዓቢ ኣኽናፍን ብዙሕ ላሕምን ዘለዎ ዓብዪ ንስሪ እውን ነበረ። እንሆ ድማ፡ እዚ ወይኒ እዚ ሱራ ጠውዩ ድሕሪኡ ሱራ ኣውጺኡ ፡ ንመጋረጃታት መትከላ ምእንቲ ኸተስተ ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ታላቅ ክንፍና ብዙ ጽፍርም ያለው ሌላ ታላቅ ንስር ነበረ፤ እነሆም ያጠጣው ዘንድ ይህ ወይን ሥሩን ወደ እርሱ ሰደደ፤ ሐረጉንም ከተተከለበት ከመደቡ ወደ እርሱ አዘነበለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ታላቅ ክንፍና ብዙ ላባም ያለው ሌላ ታላቅ ንስር ነበረ፤ እነሆም፥ ያጠጣው ዘንድ ይህ ወይን ሥሩን ወደ እርሱ አዘነበለ አረጉንም ከተተከለበት ከመደቡ ወደ እርሱ ሰደደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ትልልቅ ክንፎችና ብዙ ላባ ያለው ሌላ አንድ ትልቅ ንስር ነበረ፥ እነሆም ይህ ወይን እንዲያጠጣው ሥሩን ወደ እርሱ አዘነበለ፥ ቅርንጫፉንም ከተተከለበት ከመደብ ወደ እርሱ ሰደደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ “ሄዋዳንካ፥ ጮራ ቀፈቱነ ዎልቃማ ዎልቃማ ባለቱ ደእያ ሀራ እት አርጋንይ ደኤ። ሃ ደማና ጊደ፥ ሄ ቱራይ ባረ ቶከቴዳ ሳፐ ሄ አርጋንይ ደኢያሳኮ፥ ባረ ጻጱዋነ ባረ ዳሻ የዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹ «Hewaadankka, c'ora k'efetuunne wolk'k'aama wolk'k'aama baalletuu de'iyaa hara itti arggantsay de'ee. Haatsaa demmana giide, he turay bare toketteedda saappe he arggantsay de'iyaasaakko, bare s'ap'uwaanne bare daashshaa yeddeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Qasse wogga qefetinne cora baallen kamettida gita golley dees; he tokettida woyne miththazi haath demmanaas ba tokettidasoppe ba xaphoza gollezaakko yeddides; haggaaka izakko miccides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ቃሴ ዎጋ ቄፌቲኔ ጮራ ባሌን ካሜቲዳ ጊታ ጎሌይ ዴስ፤ ሄ ቶኬቲዳ ዎይኔ ሚዚ ሃ ዴማናስ ባ ቶኬቲዳሶፔ ባ ጻጶዛ ጎሌዛኮ ዬዲዴስ፤ ሃጋካ ኢዛኮ ሚጪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳዳካ፥ ግታ ቀፈይነ ዳሮ ባለት ደእያ ሀራ አርጋን ደኤስ። ሃ ደማናዉ ሄ ዎይነይ ባ ቶከትዳ በሳፈ ሄ አርጋንይ ደእያ በሳኮ ባ ፃጱዋነ ባ ታሽያ የድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessadaka, gita qefeynne daro baalleti de7iya hara arganthi de7ees. Haathe demmanaw he woyney ba toketida bessafe he arganthay de7iya bessaako ba xaphuwanne ba tashiya yeddis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ደግሞም ትልቅ ክንፍ ያለውና አካሉ በላባ የተሸፈነ ሌላ ታላቅ ንስር ነበር። ያ የወይን ተክልም ውሃ ለማግኘት ከተተከለበት ቦታ ሥሩን ወደ እርሱ ሰደደ፤ ቅርንጫፉንም ወደ እርሱ ዘረጋ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እንዲሁም ታላላቅ ክንፎችና ብዙ ላባዎች ያሉት ሌላ ግዙፍ ንስር ነበረ፤ አሁን እንግዲህ የወይን ተክሉ ሥሮቹንና ቅርንጫፎቹን ወደ ንስሩ ዘረጋ፤ ይህንንም ያደረገው ከተተከለበት መደብ ውሃ ያጠጣው ዘንድ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ገዚፍ ዝኽንፉ፥ ብዙሕ ዝኽንቲቱ ኻልእ ዓብዪ ንስሪ ድማ ነበረ፤ እንሆ ኸዓ፥ እዛ ኦም ወይኒ እዚኣ፥ ንሱ ማይ ከስትያ ኢላ፥ ካብቲ እተተኸለቶ ቦታ፥ ናብኡ ኣቢላ ሱራ ዘርግሐት፤ ሓረጋ ድማ ናብኡ ኣቢላ ኣስፍሐት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ገዚፍ ዝኽንፉ፡ ብዙሕ ዝኽንቲቱ ኻልእ ዓብዪ ንስሪ ነበረ። እንሃ ኸኣ፡ እዛ ኦም ወይኒ እዚኣ፡ ንሱ ማይ ኬስትያ ኢላ፡ ካብቲ እተተኽለቶ ቦታ ናብኡ ኣቢላ ሱር ዘርግሔት፡ ሓረጋ ድማ ናብኡ ኣቢላ ኣውፈረት። |