Ezekiel 17:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዓበየን ቅርጺ ዘለዎ ዝዝርጋሕ ወይኒ ኰነ፣ ድማ ተገልቢጡ፣ ሱሩ ድማ ኣብ ትሕቲኡ ነበረ። ወይኒ ኮነ ድማ ኣውጺኡ ጨናፍር ኣውጽአ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በበ​ቀ​ለም ጊዜ ቁመቱ ያጠረ፥ ሐረ​ጉም ወደ እርሱ የሚ​መ​ለስ፥ ሥሩም በበ​ታቹ የነ​በረ ሰፊ ወይን ሆነ፤ እን​ዲሁ ወይን ሆነ፤ ሐረ​ግም ሰደደ፤ ቀን​በ​ጥም አወጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በበቀለም ጊዜ ቁመቱ ያጠረ አረጉም ወደ እርሱ የሚመለስ ሥሩም በበታቹ የነበረ ሰፊ ወይን ሆነ፥ እንዲሁ ወይን ሆነ አረግም ሰደደ ቀንበጥም አወጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በበቀለም ጊዜ ቁመቱ አጭር፥ ሐረጉ ወደ እርሱ የሚመለስ፥ ሥሮቹም በበታቹ የነበሩት ሰፊ ወይን ሆነ፥ ወይንም ሆነ፥ ቅርንጫፎችን አበቀለ፥ ቅጠልም አወጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ፑደ አጬዳ ቱራይ ዳሪ አዱቀናን ዳሼዳ። አ ዳሻይ አርጋንኮ ስሚደ ዳሼዳ፤ ሽን አ ጻጱ ቢታ ግዶ ገሌዳ። ሄ ቱራይ ማራ የሌዳ፤ ሀይካ ከሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Pude aac'eedda turay darii aduk'k'enan daasheedda. Aa daashshay arggantsaakko simmiide daasheedda; shin Aa s'ap'uu biittaa giddo geleedda. He turay maraa yeleedda; haytsaakka kesseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi mokkida wode qanththinne daayida woyne tura gidides; haggati golleza bagga diccida; xaphoti gidikko iza garsan attida; hessa gishshas izi woyne tura gidides; haggata kessides; cilila hayththatakka kessides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ሞኪዳ ዎዴ ቃንኔ ዳዪዳ ዎይኔ ቱራ ጊዲዴስ፤ ሃጋቲ ጎሌዛ ባጋ ዲጪዳ፤ ጻጶቲ ጊዲኮ ኢዛ ጋርሳን ኣቲዳ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢዚ ዎይኔ ቱራ ጊዲዴስ፤ ሃጋታ ኬሲዴስ፤ ጪሊላ ሃይታካ ኬሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አጫይ ዳሮ አዱቆና ደእሸ ዳይድ አርጋንኮ ስሚድ ድጭስ፤ ሽን እያ ፃጶይ ቢታ ግዶ ገልስ። ሄ ዎይነይ ዳሮ ታሸነ ሀይ ከስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Aacay daro aduqonna de7ishe daayidi arganthaako simmidi diccis; shin iya xaphoy biitta giddo gelis. He woyney daro tashenne haythe kessis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በበቀለም ጊዜ ዐጭርና ወደ ጐን የተንሰራፋ የወይን ተክል ሆነ፤ ቅርንጫፎቹም ወደ እርሱ አቅጣጫ ዐደጉ፤ ሥሮቹ ግን እዚያው ከበታቹ ቀሩ። ስለዚህ የወይን ተክል ሆነ፤ ቅርንጫፎችን አወጣ፤ ለምለም ቅጠሎችንም አበቀለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ተክሉም አደገና ከምድር ብዙ ከፍ ሳይል በሰፊው የተንሰራፋ የወይን ተክል ሆነ፤ ቅርንጫፎቹ ወደ ንስሩ ከፍ ብለው አደጉ፤ ሥሮቹም ወደ መሬት ዘልቀው ገቡ፤ የወይን ተክሉ ብዙ ቅርንጫፎችና ቅጠሎች አብቅሎ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳ ዓበየት፤ ጨናፍራ ናብኡ ሱራ ኸዓ ኣብ ትሕቲኡ ዝኾነ ሰፊሕ ዝሓረጋ፥ ሓፂር ዝጕንዳ ኦም ወይኒ ኾነት፤ በዝ ኸምዙይ ጨንፈር እትጭንፍርን ጠጥዒ እትጥጥዕን ኦም ወይኒ ኾነት።
Amharic Tigrinya 2011 ንሳ ዐበየት፡ ጨናፍራ ናብኡ ዘበለ፡ ሱራ ኸኣ ኣብ ትሕቲ ዝዀነ ሰፊሕ ዝሓረጋ፡ ሓጺር ዝጒንዳ ኦም ወይኒ ዀነት። በዚ ኸምዚ ጨንፈር እትጭንፍርን፡ ጠጥዒ እትጥጥዕን ኦም ወይኒ ዀነት።