Ezekiel 17:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዓበየን ቅርጺ ዘለዎ ዝዝርጋሕ ወይኒ ኰነ፣ ድማ ተገልቢጡ፣ ሱሩ ድማ ኣብ ትሕቲኡ ነበረ። ወይኒ ኮነ ድማ ኣውጺኡ ጨናፍር ኣውጽአ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በበቀለም ጊዜ ቁመቱ ያጠረ፥ ሐረጉም ወደ እርሱ የሚመለስ፥ ሥሩም በበታቹ የነበረ ሰፊ ወይን ሆነ፤ እንዲሁ ወይን ሆነ፤ ሐረግም ሰደደ፤ ቀንበጥም አወጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በበቀለም ጊዜ ቁመቱ ያጠረ አረጉም ወደ እርሱ የሚመለስ ሥሩም በበታቹ የነበረ ሰፊ ወይን ሆነ፥ እንዲሁ ወይን ሆነ አረግም ሰደደ ቀንበጥም አወጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በበቀለም ጊዜ ቁመቱ አጭር፥ ሐረጉ ወደ እርሱ የሚመለስ፥ ሥሮቹም በበታቹ የነበሩት ሰፊ ወይን ሆነ፥ ወይንም ሆነ፥ ቅርንጫፎችን አበቀለ፥ ቅጠልም አወጣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፑደ አጬዳ ቱራይ ዳሪ አዱቀናን ዳሼዳ። አ ዳሻይ አርጋንኮ ስሚደ ዳሼዳ፤ ሽን አ ጻጱ ቢታ ግዶ ገሌዳ። ሄ ቱራይ ማራ የሌዳ፤ ሀይካ ከሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Pude aac'eedda turay darii aduk'k'enan daasheedda. Aa daashshay arggantsaakko simmiide daasheedda; shin Aa s'ap'uu biittaa giddo geleedda. He turay maraa yeleedda; haytsaakka kesseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi mokkida wode qanththinne daayida woyne tura gidides; haggati golleza bagga diccida; xaphoti gidikko iza garsan attida; hessa gishshas izi woyne tura gidides; haggata kessides; cilila hayththatakka kessides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ሞኪዳ ዎዴ ቃንኔ ዳዪዳ ዎይኔ ቱራ ጊዲዴስ፤ ሃጋቲ ጎሌዛ ባጋ ዲጪዳ፤ ጻጶቲ ጊዲኮ ኢዛ ጋርሳን ኣቲዳ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢዚ ዎይኔ ቱራ ጊዲዴስ፤ ሃጋታ ኬሲዴስ፤ ጪሊላ ሃይታካ ኬሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አጫይ ዳሮ አዱቆና ደእሸ ዳይድ አርጋንኮ ስሚድ ድጭስ፤ ሽን እያ ፃጶይ ቢታ ግዶ ገልስ። ሄ ዎይነይ ዳሮ ታሸነ ሀይ ከስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aacay daro aduqonna de7ishe daayidi arganthaako simmidi diccis; shin iya xaphoy biitta giddo gelis. He woyney daro tashenne haythe kessis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በበቀለም ጊዜ ዐጭርና ወደ ጐን የተንሰራፋ የወይን ተክል ሆነ፤ ቅርንጫፎቹም ወደ እርሱ አቅጣጫ ዐደጉ፤ ሥሮቹ ግን እዚያው ከበታቹ ቀሩ። ስለዚህ የወይን ተክል ሆነ፤ ቅርንጫፎችን አወጣ፤ ለምለም ቅጠሎችንም አበቀለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ተክሉም አደገና ከምድር ብዙ ከፍ ሳይል በሰፊው የተንሰራፋ የወይን ተክል ሆነ፤ ቅርንጫፎቹ ወደ ንስሩ ከፍ ብለው አደጉ፤ ሥሮቹም ወደ መሬት ዘልቀው ገቡ፤ የወይን ተክሉ ብዙ ቅርንጫፎችና ቅጠሎች አብቅሎ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳ ዓበየት፤ ጨናፍራ ናብኡ ሱራ ኸዓ ኣብ ትሕቲኡ ዝኾነ ሰፊሕ ዝሓረጋ፥ ሓፂር ዝጕንዳ ኦም ወይኒ ኾነት፤ በዝ ኸምዙይ ጨንፈር እትጭንፍርን ጠጥዒ እትጥጥዕን ኦም ወይኒ ኾነት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳ ዐበየት፡ ጨናፍራ ናብኡ ዘበለ፡ ሱራ ኸኣ ኣብ ትሕቲ ዝዀነ ሰፊሕ ዝሓረጋ፡ ሓጺር ዝጒንዳ ኦም ወይኒ ዀነት። በዚ ኸምዚ ጨንፈር እትጭንፍርን፡ ጠጥዒ እትጥጥዕን ኦም ወይኒ ዀነት። |