Ezekiel 17:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል። ሓደ ዓቢ ኣኽናፍ ዘለዎ፡ ነዊሕ ክንፊ ዘለዎ፡ ዝተፈላለየ ሕብሪ ዘለዎ ላሕሚ ዝመልአ፡ ናብ ሊባኖስ መጺኡ ነቲ ዝለዓለ ጨንፈር ቄድሮስ ሒዙ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ ታላቅ ክንፍ፥ ረጅ​ምም ጽፍር ያለው፥ ላባ​ንም የተ​ሞላ፥ መልከ ዝን​ጉ​ር​ጉር የሆነ ታላቅ ንስር ወደ ሊባ​ኖስ መጣ፤ የዝ​ግ​ባ​ንም ጫፍ ወሰደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ታላቅ ክንፍ ረጅምም ማርገብገቢያ ያለው ላባም የተሞላ፥ መልከ ዝንጕርጕር ታላቅ ንስር ወደ ሊባኖስ መጣ፥ የዝግባንም ጫፍ ወሰደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም በል፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ትልቅ ክንፎች፥ ረጅም ማርገብገቢያ ያለው፥ ዝንጉርጉርና ብዙ ላባ ያለው ትልቅ ንስር ወደ ሊባኖስ መጣ፥ የዝግባንም ጫፍ ወሰደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ዱማ ዱማ ማላና ደእያ ባለቱነ ዎልቃማ ዎልቃማ ቀፈቱ ደእያ እት አርጋንይ ደኤ። ሄ አርጋንይ ሊባኖሳ ዪደ ዝጋ ጼራ ኦይቄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hawaadan yaaga; ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Duma duma malaana de'iyaa baalletuunne wolk'k'aama wolk'k'aama k'efetuu de'iyaa itti arggantsay de'ee. He arggantsay Liibaanoosa yiide zigaa s'eeraa oyk'k'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ubbaa Haariza GODAY, ‹Wogga qefeynne adussinne cora baalley diza izas medhay masara gidida gita golley dees. Izikka Libaanoose yiidi ziga miththa xeeran uttidi unquloza xunqqides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ዎጋ ቄፌይኔ ኣዱሲኔ ጮራ ባሌይ ዲዛ ኢዛስ ሜይ ማሳራ ጊዲዳ ጊታ ጎሌይ ዴስ። ኢዚካ ሊባኖሴ ዪዲ ዚጋ ሚ ጼራን ኡቲዲ ኡንቁሎዛ ጹንቂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ ጋዳ ኦዳ። ‘ግታ ቀፈይነ ዱማ ዱማ ማላራ ደእያ ባለት ደእያ እስ አርጋን ደኤስ። ሄ አርጋንይ ልባኖሰ ይድ ዝጋ ፄራን ኦይክስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees gada oda. ‘Gita qefeynne dumma dumma mallara de7iya baalleti de7iya issi arganthi de7ees. He arganthay Libaanose yidi ziga xeeran oykis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህም በል፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ትልቅ ክንፍና ረዥም ማርገብገቢያ ያለው እንዲሁም አካሉ በላባ የተሸፈነ መልኩ ዝንጕርጕር የሆነ ታላቅ ንስር ወደ ሊባኖስ መጥቶ የዝግባ ዛፍ ጫፍ ያዘ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔ ልዑል እግዚአብሔር ለእነርሱ የምለውን ያውቁ ዘንድ ይህን ንገራቸው፤ የተዋቡ ላባዎችና ታላላቅ ክንፎች ያሉት አንድ ግዙፍ ንስር ነበረ፤ ይህም ንስር ወደ ሊባኖስ ተራራዎች በረረ፤ በአንድ የሊባኖስ ዛፍ ላይ አርፎም ጫፉን በመቊረጥ የንግድ ሥራ ወደ ተስፋፋበት ወደ አንድ አገር አምጥቶም ነጋዴዎች በበዙባት ከተማ አኖረው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ ኢልካውን ንገር፦ ገዚፍ ዘኽናፉ፥ ነዊሕ ዝመንገብገቡ ዝንጕርጕር ክንቲት ዝመልኦ ዓብዪ ንስሪ ናብ ሊባኖስ መፀ እሞ፥ ርእሲ ጨንፈር እታ ኦም ፅሕዲ ወሰደ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኢልካውን ተዛረብ፡ ገዚፍ ዘኽናፉ፡ ነዊሕ ዝመንገብገቡ፡ ዓንጥዓንጦራይ ክንቲት ዝመልኦ ዓብዪ ንስሪ ኣብ ሊባኖስ መጸ እሞ ርእሲ ጨንፈር እታ ኦም ጽሕዲ ወሰደ።