Ezekiel 17:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ እግዚኣብሄር ነታ ነዋሕ ኦም ከም ዘውረድክዋ፡ ነታ ትሕት ዝበለት ኦም ከም ዘልዓልክዋ፡ ነታ ለምለም ኦም ኣንቂጸ፡ ነታ ደረቕ ኦም ከም ዘዕምበባ፡ ኵሎም ኣእዋም መሮር ኪፈልጡ እዮም። ኣነ እግዚኣብሄር ተዛሪበን ፈጺመዮን እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዱር ዛፎች ሁሉ፥ ረዥሙን ዛፍ ዝቅ ያደረግሁ፥ አጭሩንም ዛፍ ከፍ ያደረግሁ፥ የለመለመውንም ዛፍ ያደረቅሁ፥ የደረቀውንም ዛፍ ያለመለምሁ እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ያውቃሉ፤ እኔ እግዚአብሔር ተናገርሁ፤ እኔም አደረግሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዱር ዛፎች ሁሉ ረጅሙን ዛፍ ዝቅ ያደረግሁ፥ አጭሩንም ዛፍ ከፍ ያደረግሁ፥ የለመለመውንም ዛፍ ያደረቅሁ፥ የደረቀውንም ዛፍ ያለመለምሁ እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ያውቃሉ፤ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬአለሁ እኔም አድርጌአለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዱር ዛፎች ሁሉ ረጅሙን ዛፍ ዝቅ ያደረግሁ፥ አጭሩንም ዛፍ ከፍ ያደረግሁ፥ የለመለመውንም ዛፍ ያደረቅሁ፥ የደረቀውንም ዛፍ ያለመለምሁ እኔ ጌታ እንደሆንሁ ያውቃሉ፤ እኔ ጌታ ተናግሬአለሁ፥ እኔም አደርጋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃ ም ዝቂ ኦያዌ፥ ዝቃ ም ቁ ኦያዌ፥ እርጻ ም መልስያዌነ መላ ምካ አጭስያዌ፥ ታን መና ጎዳ ግድያዋ ባዞ ም ኡባይ ኤራና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳድ፤ ታን ኦዴዳዋ ታንካ ኦና” ያጌ’ ያጋ” ያጊደ ዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | D'ok'k'a mitsaa zik'k'i ootsiyaawe, zik'k'a mitsaa d'ok'k'u ootsiyaawe, irs's'a mitsaa melissiyaawenne mela mitsaakka aac'issiyaawe, taani Med'inaa Godaa gidiyaawaa bazzo mitsaa ubbay erana. Taani Med'inaa Goday hawaa odaad; taani odeeddawaa taanikka ootsana» yaagee› yaaga» yaagiidde yeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wora mith ubbay, adussa miththata ziqqi histtizay, qaanththa miththata dhoqqu histtizay tana GODAA gididayssa istti he wode erana; cilila miththata tani melissays; mela miththata tani cililissays› gees. «Tani GODAY Hayssa haasayadis; izakka ooththana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎራ ሚ ኡባይ፥ ኣዱሳ ሚታ ዚቂ ሂስቲዛይ፥ ቃን ሚታ ቁ ሂስቲዛይ ታና ጎዳ ጊዲዳይሳ ኢስቲ ሄ ዎዴ ኤራና፤ ጪሊላ ሚታ ታኒ ሜሊሳይስ፤ ሜላ ሚታ ታኒ ጪሊሊሳይስ› ጌስ። «ታኒ ጎዳይ ሃይሳ ሃሳያዲስ፤ ኢዛካ ኦና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አዱሳ ም ዝቅ ኦይነ ቃን ም ቁ ኦይ፥ ቃስ ጭልኦ ም መልሰይነ መላ ም አጭሰይ ታና ጎዳ ግደይሳ ቢታን ደእያ ም ኡባይ ኤራና። ታኒ ጎዳይ ሀይሳ ኦዳስ፤ ታ ኦድዳይሳ ታ ኦና” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Adussa mithaa ziqi ootheynne qantha mithaa dhoqu oothey, qassi cil7o mithaa meliseynne mela mithaa aacisey tana Godaa gideysa biittan de7iya mitha ubbay erana. Taani Goday haysa odas; ta odidaysa ta oothana” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የዱር ዛፎች ሁሉ ረጅሙን ዛፍ፣ ዝቅ ዝቅ ያለውንም ዛፍ ከፍ የማደርግ እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ያውቃሉ፤ የለመለመውን ዛፍ አደርቃለሁ፤ ደረቁንም አለመልማለሁ።” “ ‘እኔ እግዚአብሔር ተናግሬአለሁ፤ እኔው አደርገዋለሁ።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በምድሪቱ ያሉ ዛፎች ሁሉ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ያውቃሉ፤ እኔ ረጃጅም ዛፎችን አሳጥራለሁ፤ አጫጭር ዛፎችንም ከፍ ብለው እንዲያድጉ አደርጋለሁ፤ እኔ ለምለም ዛፎችን አደርቃለሁ፤ ደረቅ ዛፎችንም አለመልማለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ፤ አደርጋለሁ ያልኩትንም ሁሉ እፈጽማለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵለን ኣእዋም በረኻ ከዓ፥ ነታ ነዋሕ ኦም ትሕት ዘበልኩ፥ ነታ ትሕት ዝበለት ኦም ከዓ ልዕል ዘበልኩ፥ ነታ ልምዕቲ ኦም ዘንቀፅኩ፥ ነታ ንቕፅቲ ኦም ከዓ ዘጠጣዕኹ፥ ኣነ እግዚኣብሄር ከም ዝኾንኩ ኽፈልጣ እየን፤ ኣነ እግዚኣብሄር ተዛሪበ ኣለኹ፤ ኣነውን ክገብሮ እየ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኲለን ኣእዋም መሮር ከኣ ነታ ነዋሕ ኦም ለጠቕ ዝበለት ኦም ከኣ ክብ ዘበልኩ፡ ነታ ልምዕቲ ኦም ዘንቀጽኩ፡ ነታ ንቕጽቲ ኦም ከኣ ዘጠጣዕኩ ኣነ እግዚኣብሄር ከም ዝዀንኩ ኺፈልጣ እየን። ኣነ እግዚኣብሄር ተዛሪበ ኣሎኹ፡ ክገብሮ ድማ እየ። |