Ezekiel 17:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ ፡ ካብቲ በሪኽ ካብቲ በሪኽ ቄድሮስ ወሲደ ድማ ከእትዎ እየ። ካብ ርእሲ ቈልዑ ጨናፍሩ ልስሉስ ቆሪጸ ኣብ ነዊሕ እምባን ብሉጽን ክተኽሎ እየ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ ከረ​ዥሙ ዝግባ ጫፍ ላይ ቀን​በ​ጥን ወስጄ አኖ​ረ​ዋ​ለሁ፤ ከጫ​ፎ​ቹም አን​ዱን ቀን​በጥ እቀ​ነ​ጥ​በ​ዋ​ለሁ፤ በረ​ዥ​ምና በታ​ላቅ ተራ​ራም ላይ እተ​ክ​ለ​ዋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ከረጅሙ ዝግባ ጫፍ ላይ ቀንበጥን ወስጄ አኖረዋለሁ፤ ከጫፎቹ አንዱን ቀንበጥ እቀነጥበዋለሁ፤ በረጅምና በታላቅ ተራራም ላይ እተክለዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እኔ ራሴ ከረጅሙ ዝግባ ጫፍ ላይ ቀንበጥን ወስጄ አስቀምጠዋለሁ፥ ከጫፎቹ አንዱን ቀንበጥ እቀነጥበዋለሁ፥ በረጅምና ከፍ ያለ ተራራም ላይ እተክለዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ታ ሁጲያዉ አዱሳ ዝጋ ጼራ ልጩዋፐ ጹንቃ አካደ፥ ቃነ አዱሳ ደርያ ሁጲያን ቶካና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Taani ta huup'iyaw adussa zigaa s'eeraa lic'uwaappe s'unk'k'a akkaade, d'ok'k'anne adussa deriyaa huup'iyaan tokkana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ubbaa Haariza GODAY, ‹Tani hu7era adussa ziga xeerappe unquloza xunqqa ekkada ubbaafe dhoqqa zuma hu7en tokkana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ታኒ ሁኤራ ኣዱሳ ዚጋ ጼራፔ ኡንቁሎዛ ጹንቃ ኤካዳ ኡባፌ ቃ ዙማ ሁኤን ቶካና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ “ታኒ ታ ሁጰን አዱሳ ዝጋ ፄራ ቃንፃ ኤካዳ፥ ቃነ አዱሳ ዙማ ሁጰን ቶካና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees; “Taani ta huuphen adussa ziga xeera qanxa ekada, dhoqanne adussa zumaa huuphen tokana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ከረጅሙ ዝግባ ጫፍ እኔው ራሴ ቀንበጡን ወስጄ እተክለዋለሁ፤ ከቀንበጦቹ ጫፍ አንዱን ቀንጥሼ ከሁሉ ከፍ ባለው ተራራ ላይ እተክለዋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ከሊባኖስ ዛፍ ጫፍ ላይ አንድ ቅርንጫፍ እወስዳለሁ፤ ከዚያም ላይ ከለጋዎቹ ቀንበጦች አንዱን እቀነጥባለሁ፤ እኔው ራሴ በከፍተኛ ተራራ ላይ እተክለዋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ኣነ ኸዓ ኻብ ርእሲ እቲ ነዊሕ ፅሕዲ ጨንፈር ወሲደ ኸንብሮ እየ፤ ካብቲ ላዕለዋይ ጠጥዒ፥ ሓንቲ ለይለይ እትብል ሰሊዐ፥ ኣብ ልዕል ዝበለ በሪኽ እምባ ኽተኽላ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣነ ኸኣ ካብ ርእሲ እቲ ነዊሕ ጽሕዲ ወሲደ ኸንብሮ እየ። ካብቲ ላዕላይ ጠጥዒ ሓንቲ ለውለው እትብል ሰሊዔ፡ ኣብ ክብ ዝበለ በሪኽ ከረን ክተኽላ እየ።