Ezekiel 17:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣነ ብህይወት ዘለኹ፡ ብርግጽ እቲ ንሱ ዝነዓቖ ማሕለይን እቲ ዝሰበሮ ማሕለይን እወ፡ ኣብ ርእሱ ክህቦ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ እኔ ሕያው ነኝ! የና​ቀ​ውን መሐ​ላ​ዬ​ንና ያፈ​ረ​ሰ​ውን ቃል ኪዳ​ኔን በራሱ ላይ አመ​ጣ​ለሁ በላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እኔ ሕያው ነኝና የናቀውን መሐላዬን ያፈረሰውንም ቃል ኪዳኔን በራሱ ላይ አመጣለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እኔ ሕያው ነኝና የናቀውን መሐላዬን ያፈረሰውንም ቃል ኪዳኔን በራሱ ላይ አመጣለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ሄዋ ድራዉ፥ ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ታ ደኡዋን ጫቃይ፤ እ ካዳ ታ ጫቁዋነ እ መንዳ ታ ጫቁዋ ታን አ ሁጲያ ቦላ ዛራደ አሀና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Hewaa diraw, taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday ta de'uwaan c'aak'k'ay; I kad'eedda ta c'aak'uwaanne I mentseedda ta c'aak'uwaa taani Aa huup'iyaa bolla zaaraadde ahana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hessa gishshas Ubbaa Haariza GODAY, ‹Tani de7o Xoossa gididayssan caaqqays; izi caaqqida caaqoza kadhidi gelida qaalaa laallida gishshas tani ta caaqo qaalaa iza hu7e bolla ehana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሄሳ ጊሻስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ታኒ ዴኦ ጾሳ ጊዲዳይሳን ጫቃይስ፤ ኢዚ ጫቂዳ ጫቆዛ ካዲ ጌሊዳ ቃላ ላሊዳ ጊሻስ ታኒ ታ ጫቆ ቃላ ኢዛ ሁኤ ቦላ ኤሃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ታኒ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ታ ደኡዋን ጫቃስ። እ ጫቁዋ ካድ ታ ጫቁዋ መንዳ ግሾ ታ ሱንን ጫቅዳስ ታ እያ ቦላ ዛራዳ ኤሀና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Taani Ubbaa Haariya Goday ta de7uwan caaqas. I caaquwa kadhidi ta caaquwa menthida gisho ta sunthan caaqidas ta iya bolla zaarada ehana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ በሕያውነቴ እምላለሁ ያቃለለውን መሐላዬንና ያፈረሰውን ኪዳኔን በራሱ ላይ አመጣለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “እኔ ሕያው እንደ መሆኔ በእኔ ስም የማለውን መሐላ ንቆ ቃል ኪዳኑን በማፍረሱ መሐላው በራሱ ላይ እንዲደርስ አደርጋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ “ኣነ ህያው እየ፤ እቲ ዝነዓቖ ማሕላይን እቲ ዘፍረሶ ኺዳነይን፥ ብርግፅ ናብ ርእሱ ኸውርደሉ እየ” ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ፡ ኣነ ህያው እየ፡ እቲ ዝነዐቖ ማሕላይን እቲ ዘፍረሶ ኺዳነይን ብርግጽ ናብ ርእሱ ኸውርደሉ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።