Ezekiel 17:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ማሕላ ብምጥሓስ ስለ ዝነዓቖ ፡ እንሆ ድማ ኢዱ ሂቡ እዚ ዅሉ ስለ ዝገበረ፡ ኣየምልጥን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቃል ኪዳኑንም በማፍረስ መሐላውን ንቆአል፤ እነሆም እጁን አሳልፌ ሰጠሁ፤ ይህንም ሁሉ አድርጎአል፤ ስለዚህም አያመልጥም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቃል ኪዳኑንም በማፍረስ መሐላውን ንቆአል፤ እነሆም፥ እጁን ሰጠ፥ ይህንም ሁሉ አድርጎአል፤ ስለዚህ አያመልጥም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መሐላውን ስለ ናቀ፥ ቃል ኪዳኑንም ስላፈረሰ፥ እነሆም እጁን ሰጠ፥ እነዚህንም ሁሉ አደረገ፥ ስለዚህ አያመልጥም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ጫቁዋ ካዳ፤ ጫቁዋ መንዳ። እ ባረ ኩሽያካ እሚደ፥ ባረ ጌዳዋ ፖልቤና። ሄዋ ድራዉ፥ አዉ ከስ አክያ ሳአይ ባዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I c'aak'uwaa kad'eedda; c'aak'uwaa mentseedda. I bare kushiyaakka immiide, bare geeddawaa polibeenna. Hewaa diraw, aw kessi akkiyaa sa'ay baawa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kase izi caaqqida caaqoza kadhidinne kase ba gelida qaala laallidi ba kushe immidaappe guye haytantta ubbaa ooththida gishshas qaxxayettontta attenna› gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካሴ ኢዚ ጫቂዳ ጫቆዛ ካዲኔ ካሴ ባ ጌሊዳ ቃላ ላሊዲ ባ ኩሼ ኢሚዳፔ ጉዬ ሃይታንታ ኡባ ኦዳ ጊሻስ ቃጻዬቶንታ ኣቴና› ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ጫቆ ካድ መንዳ ግሾነ ባ ኩሽያ እምድ፥ ባ ግዳ ባ ኡባ ፖሎና አግዳ ግሾ ከስ ኤካናዉ ዳንዳኤና።” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I caaqo kadhidi menthida gishonne ba kushiya immidi, ba gida ba ubba polonna aggida gisho kessi ekanaw danda7enna.” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያደረገውን መሐላ በማቃለልና እጁን ያስገባበትን ውል በማፍረስ ይህን ሁሉ ስለ ፈጸመ ከቅጣት አያመልጥም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱ መሐላውን በመናቅ ቃል ኪዳኑን ስላፈረሰና እጁን ከሰጠ በኋላ እነዚህን ሁሉ ነገሮች ስላደረገ አያመልጥም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ኺዳን ብምፍራሱ ማሕላ ንዒቑ፥ ኢድ ጠቒዑ እዝ ዅሉ ገይሩ እዩ እሞ፥ ኣየምልጥን እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ኺዳን ብምፍራሱ ማሕላ ንዒቑ፡ ኢድ ጠቒዑስ እዚ ዂሉ ገይሩ እዩ እሞ፡ ኣይኬምልጥን እዩ። |